Nehemiah 2:20 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ሽዑ መለስኩሎም፡ ኣምላኽ ሰማይ፡ ብልጽግና ኪገብረና እዩ። ስለዚ ንሕና ባሮቱ ተንሲእና ክንሃንጽ ኢና፤ ኣብ የሩሳሌም ግና ክፍሊ ወይ መሰል ወይ መዘከርታ የብልኩምን። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | እኔም መልሼ፥ “የሰማይ አምላክ ያከናውንልናል፤ እኛም ንጹሓን ባሪያዎቹ ተነሥተን እንሠራለን፤ እናንተ ግን በኢየሩሳሌም ዕድል ፋንታና መብት፥ መታሰቢያም የላችሁም” አልኋቸው። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | እኔም መልሼ። የሰማይ አምላክ ያከናውንልናል፥ እኛም ባሪያዎቹ ተነሥተን እንሠራለን፤ እናንተ ግን በኢየሩሳሌም እድል ፈንታና መብት መታሰቢያም የላችሁም አልኋቸው። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | እኔም፦ “የሰማይ አምላክ ያከናውንልናል፥ እኛም አገልጋዮቹ እንነሳለን፥ እንሠራለንም፤ እናንተ ግን በኢየሩሳሌም ድርሻ ወይም መብት ወይም መታሰቢያ የላችሁም” ብዬ መለስኩላቸው። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ታን ዛራደ፥ “ሳሉዋ ጾሳይ ኑዉ እንጀያና፤ ኑን አ ቆማቱ ግምቢያ ዶማና። ሽን የሩሳላመን ደእያባፐ ህንተንታ ጋክያ ግሹዋ ግድና፥ ማታ ግድና፥ ዎይ ህንተንቱ ዶገተናዳን ቆፍስያባይ ህንተንቶ ባዋ” ያጋድ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Taani zaaraadde, «Saluwaa S'oossay nuw injjeyana; nuuni Aa k'oomatuu gimbbiyaa doommana. Shin Yerusaalamen de'iyaabaappe hinttentta gakkiyaa gishuwaa gidina, maataa gidina, woy hinttenttu dogettennaadan k'ofissiyaabay hinttenttoo baawa» yaagaad. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Tanikka, «Nu ooththiza oosozan Salo Xoossi nuna maaddana; hessa gishshas nuni iza oosanchchati dendidi ooththana; inttes gidikko Yerusalaamen ay miishshankka inttena gaththiza wogaynne intte qofettana taarikey inttes deenna!» ga isttas zaaradis. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ታኒካ፥ «ኑ ኦዛ ኦሶዛን ሳሎ ጾሲ ኑና ማዳና፤ ሄሳ ጊሻስ ኑኒ ኢዛ ኦሳንቻቲ ዴንዲዲ ኦና፤ ኢንቴስ ጊዲኮ ዬሩሳላሜን ኣይ ሚሻንካ ኢንቴና ጋዛ ዎጋይኔ ኢንቴ ቆፌታና ታሪኬይ ኢንቴስ ዴና!» ጋ ኢስታስ ዛራዲስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ታኒ ዛራዳ፥ “ሳሎ ፆሳይ ኑና ፖልሳና፤ ኑኒ እያ አይለት ደንድድ ኦና። ሽን የሩሳላመን ህንተዉ ግሾይ ዎይኮ ህንተና ጋያባይ ዎይኮ ህንተና ቆፍስያባይ ባዋ” ያጋስ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Taani zaarada, “Salo Xoossay nuna polisana; nuuni iya aylleti dendidi oothana. Shin Yerusalaamen hintew gishoy woyko hintena gathiyabay woyko hintena qofisiyabay baawa” yaagas. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | እኔም፣ “የሰማይ አምላክ ያከናውንልናል፤ እኛ ባሪያዎቹ እንደ ገና ሥራውን እንጀምራለን፤ እናንተ ግን በኢየሩሳሌም ድርሻ ወይም ይገባናል የምትሉት ወይም የታሪክ መታሰቢያ የላችሁም” ስል መለስሁላቸው። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | እኔም “የሰማይ አምላክ ሥራችንን ለማከናወን ይረዳናል፤ እኛ የእርሱ አገልጋዮች ነን፤ ስለዚህም ሥራውን እንጀምራለን፤ እናንተ ግን በኢየሩሳሌም ምንም ዐይነት ንብረት የማግኘት መብት ሆነ የታሪክ መታሰቢያነት አይኖራችሁም” ብዬ መለስኩላቸው። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ሽዑ ኣነ ኸምዙይ ኢለ መለስኩሎም፦ “ኣምላኽ ሰማይ ከቕንዐልና እዩ እሞ፥ ንሕና ባሮቱ ተሲእና ኽንሰርሕ ኢና። ንስኻትኩም ግና ኣብ ኢየሩሳሌም፥ ክፍልን መሰልን መዘከርታን የብልኩምን” በልክዎም። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ሽዑ ኣነ ኸምዚ ኢለ መለስኩሎም፡ ኣምላኽ ሰማይ ኬቕንዓልና እዩ እሞ፡ ንሕና ቦሮቱ ተንሲእና ኽንዐዩ ኢና። ንስኻትኩም ግና ኣብ ዮርሳሌም ክፍልን ግቡእን መዘከርታን የብልኩምን በልክዎም። |