Nehemiah 2:20 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ሽዑ መለስኩሎም፡ ኣምላኽ ሰማይ፡ ብልጽግና ኪገብረና እዩ። ስለዚ ንሕና ባሮቱ ተንሲእና ክንሃንጽ ኢና፤ ኣብ የሩሳሌም ግና ክፍሊ ወይ መሰል ወይ መዘከርታ የብልኩምን።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) እኔም መልሼ፥ “የሰ​ማይ አም​ላክ ያከ​ና​ው​ን​ል​ናል፤ እኛም ንጹ​ሓን ባሪ​ያ​ዎቹ ተነ​ሥ​ተን እን​ሠ​ራ​ለን፤ እና​ንተ ግን በኢ​የ​ሩ​ሳ​ሌም ዕድል ፋን​ታና መብት፥ መታ​ሰ​ቢ​ያም የላ​ች​ሁም” አል​ኋ​ቸው።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) እኔም መልሼ። የሰማይ አምላክ ያከናውንልናል፥ እኛም ባሪያዎቹ ተነሥተን እንሠራለን፤ እናንተ ግን በኢየሩሳሌም እድል ፈንታና መብት መታሰቢያም የላችሁም አልኋቸው።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year እኔም፦ “የሰማይ አምላክ ያከናውንልናል፥ እኛም አገልጋዮቹ እንነሳለን፥ እንሠራለንም፤ እናንተ ግን በኢየሩሳሌም ድርሻ ወይም መብት ወይም መታሰቢያ የላችሁም” ብዬ መለስኩላቸው።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ታን ዛራደ፥ “ሳሉዋ ጾሳይ ኑዉ እንጀያና፤ ኑን አ ቆማቱ ግምቢያ ዶማና። ሽን የሩሳላመን ደእያባፐ ህንተንታ ጋክያ ግሹዋ ግድና፥ ማታ ግድና፥ ዎይ ህንተንቱ ዶገተናዳን ቆፍስያባይ ህንተንቶ ባዋ” ያጋድ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Taani zaaraadde, «Saluwaa S'oossay nuw injjeyana; nuuni Aa k'oomatuu gimbbiyaa doommana. Shin Yerusaalamen de'iyaabaappe hinttentta gakkiyaa gishuwaa gidina, maataa gidina, woy hinttenttu dogettennaadan k'ofissiyaabay hinttenttoo baawa» yaagaad.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Tanikka, «Nu ooththiza oosozan Salo Xoossi nuna maaddana; hessa gishshas nuni iza oosanchchati dendidi ooththana; inttes gidikko Yerusalaamen ay miishshankka inttena gaththiza wogaynne intte qofettana taarikey inttes deenna!» ga isttas zaaradis.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ታኒካ፥ «ኑ ኦዛ ኦሶዛን ሳሎ ጾሲ ኑና ማዳና፤ ሄሳ ጊሻስ ኑኒ ኢዛ ኦሳንቻቲ ዴንዲዲ ኦና፤ ኢንቴስ ጊዲኮ ዬሩሳላሜን ኣይ ሚሻንካ ኢንቴና ጋዛ ዎጋይኔ ኢንቴ ቆፌታና ታሪኬይ ኢንቴስ ዴና!» ጋ ኢስታስ ዛራዲስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ታኒ ዛራዳ፥ “ሳሎ ፆሳይ ኑና ፖልሳና፤ ኑኒ እያ አይለት ደንድድ ኦና። ሽን የሩሳላመን ህንተዉ ግሾይ ዎይኮ ህንተና ጋያባይ ዎይኮ ህንተና ቆፍስያባይ ባዋ” ያጋስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Taani zaarada, “Salo Xoossay nuna polisana; nuuni iya aylleti dendidi oothana. Shin Yerusalaamen hintew gishoy woyko hintena gathiyabay woyko hintena qofisiyabay baawa” yaagas.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) እኔም፣ “የሰማይ አምላክ ያከናውንልናል፤ እኛ ባሪያዎቹ እንደ ገና ሥራውን እንጀምራለን፤ እናንተ ግን በኢየሩሳሌም ድርሻ ወይም ይገባናል የምትሉት ወይም የታሪክ መታሰቢያ የላችሁም” ስል መለስሁላቸው።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 እኔም “የሰማይ አምላክ ሥራችንን ለማከናወን ይረዳናል፤ እኛ የእርሱ አገልጋዮች ነን፤ ስለዚህም ሥራውን እንጀምራለን፤ እናንተ ግን በኢየሩሳሌም ምንም ዐይነት ንብረት የማግኘት መብት ሆነ የታሪክ መታሰቢያነት አይኖራችሁም” ብዬ መለስኩላቸው።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ሽዑ ኣነ ኸምዙይ ኢለ መለስኩሎም፦ “ኣምላኽ ሰማይ ከቕንዐልና እዩ እሞ፥ ንሕና ባሮቱ ተሲእና ኽንሰርሕ ኢና። ንስኻትኩም ግና ኣብ ኢየሩሳሌም፥ ክፍልን መሰልን መዘከርታን የብልኩምን” በልክዎም።
Amharic Tigrinya 2011 ሽዑ ኣነ ኸምዚ ኢለ መለስኩሎም፡ ኣምላኽ ሰማይ ኬቕንዓልና እዩ እሞ፡ ንሕና ቦሮቱ ተንሲእና ኽንዐዩ ኢና። ንስኻትኩም ግና ኣብ ዮርሳሌም ክፍልን ግቡእን መዘከርታን የብልኩምን በልክዎም።