Nehemiah 2:13 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ብለይቲ ብደገ ጐልጐል፡ ኣብ ቅድሚ ጕድጓድ ገበልን ናብ ኣፍ ደገ ሓመድን ወጺአ፡ መናድቕ የሩሳሌም ፈሪሱ፡ ደጌታታ ድማ ብሓዊ ተቓጺሉ ረኣኹ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | በሸለቆውም በር ወጣሁ፤ ወደ በለስም ምንጭና ወደ ጕድፍ መጣያው በር ሄድሁ፤ የፈረሰውንም የኢየሩሳሌምን ቅጥር፥ በእሳትም የተቃጠሉትን በሮችዋን ተመለከትሁ። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | በሸለቆውም በር ወጣሁ፥ ወደ ዘንዶውም ምንጭና ወደ ጕድፍ መጣያው በር ሄድሁ፤ የፈረሰውንም የኢየሩሳሌምን ቅጥር፥ በእሳትም የተቃጠሉትን በሮችዋን ተመለከትሁ። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | በሌሊትም በሸለቆው በር ወጣሁ፥ ወደ “የዘንዶ ምንጭ” እና ወደ “የፍግ በር” ሄድኩ፤ የፈረሰውን የኢየሩሳሌምን ቅጥርና በእሳት የተቃጠሉትን በሮችዋን ተመለከትኩ። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ታን ብላህያን ደንዳደ፥ ዛንጋራ ግምቢያ ድርሳ ፐንግያና ከሳደ፥ ዳዊያ ፑልቱዋ ጌተትያ ሳኣና አደ፥ ፕቱዋ ኦልያ ግምቢያ ድርሳ ፐንግያ ጌተትያ ፐንግያ ጋካናዉ ባድ። ሄዋን ኮለቴዳ የሩሳላመ ግምቢያ ድርሳነ ቃይ ታማን ጹገቴዳ ግምቢያ ድርሳ ፐንገቱዋ አኬካደ ጼላድ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Taani bilahiyaan denddaade, Zanggaaraa gimbbiyaa dirssaa Penggiyaanna kesaade, Dawiyaa Pulttuwaa geetettiyaa sa'aanna aad'd'a, Pituwaa Oliyaa gimbbiyaa dirssaa Penggiyaa geetettiyaa penggiyaa gakkanaw baaddi. Hewaan koletteedda Yerusaalame gimbbiyaa dirssaanne k'ay tamaan s'uugetteedda gimbbiyaa dirssaa penggetuwaa akeekaade s'eellaaddi. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Giddoth zulle pengera kezada dawe pultto geetettizasora pinnada duge baggan buura yeggizasora aadhdha bashe laalettida katamanne taman eexxi dhayda gimbe pengeta beyadis. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ጊዶ ዙሌ ፔንጌራ ኬዛዳ ዳዌ ፑልቶ ጌቴቲዛሶራ ፒናዳ ዱጌ ባጋን ቡራ ዬጊዛሶራ ኣ ባሼ ላሌቲዳ ካታማኔ ታማን ኤጺ ይዳ ጊምቤ ፔንጌታ ቤያዲስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ታኒ ብላሄ ደንዳዳ ዛንጋራ ፐንግያራ ካንዳ፥ ዳወ ፑልቶ ጌተትያ በሳራ አዳ፥ ፕቶ ፐንገ ጌተትያ በሳ ጋካናዉ ባስ። ያራ አሸ ላለትዳ የሩሳላመ ግምብያነ ታማን ፁገትዳ ግምበ ፐንገታ በአስ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Taani bilahe dendada Zangaara Pengiyara kanthada, Dawe Pulto geetetiya bessaara aadhada, Pito Penge geetetiya bessaa gakanaw bas. Yaara aadhashe laaletida Yerusalaame gimbiyanne taman xuugetida gimbe pengeta be7as. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | በሌሊትም ወጥቼ በሸለቆው በር በኩል አድርጌ ወደ ዘንዶው የውሃ ጕድጓድና ወደ ቈሻሻ መድፊያው በር ሄድሁ፤ የፈረሱትንም የኢየሩሳሌምን ቅጥሮችና በእሳት የወደሙትን በሮች ተመለከትሁ። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | በሸለቆ ቅጽር በር ወጥቼ የዘንዶ ምንጭ ተብሎ የሚጠራውን ስፍራ በማለፍ፥ በስተ ደቡብ ወደሚገኘው የጒድፍ መጣያ ተብሎ ወደሚጠራው ስፍራ ሄድኩ፤ ጊዜውም ገና ሌሊት ነበር፤ በማልፍበትም ጊዜ የፈራረሱትን የከተማይቱን ቅጽሮችና በእሳት የወደሙትን የቅጽር በሮች ጐበኘሁ። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ብለይቲ ድማ በታ ናይ ሽንጥሮ ደገ ወፃእኹ፤ ኣብ መንፅር ዒላ ገበልን ኣብ ደገ መጕሓፍን ኣቢለ ኸዓ፥ እቲ ዝፈረሰ ቕፅሪ ኢየሩሳሌምን እቲ ብሓዊ ዝተቓፀለ ደገታታን ረአኹ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ብለይቲ ድማ በታ ስንጭሮ ደገ ወጻእኩ፡ ኣብ መንጽር ዔላ ገበልን ኣብ ደገ መጉሓፍን ኣቢለ ኸአ፡ እቲ ወድኣ ደጌታትን ርኤኹ። |