Nehemiah 2:10 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ሳንባላት፡ እቲ ሆሮናዊ፡ ከምኡውን ጦብያ፡ እቲ ባርያ፡ እቲ ኣሞናዊ፡ ብዛዕባ እዚ ምስ ሰምዑ፡ ሓደ ሰብኣይ ንደቂ እስራኤል ደሓን ኪደሊ ብምምጽኡ ኣዝዮም ሓዘኑ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) ሖሮ​ና​ዊ​ውም ሰን​ባ​ላ​ጥና አገ​ል​ጋዩ አሞ​ና​ዊው ጦብያ ለእ​ስ​ራ​ኤል ልጆች መል​ካ​ምን ነገር የሚሻ ሰው እንደ መጣ በሰሙ ጊዜ እጅግ ተበ​ሳጩ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) ሖሮናዊውም ሰንባላጥና ባሪያው አሞናዊ ጦብያ ለእስራኤል ልጆች መልካምን ነገር የሚሻ ሰው እንደ መጣ በሰሙ ጊዜ እጅግ ተበሳጩ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year ሖሮናዊው ሳንባላጥና አገልጋይ የሆነው አሞናዊው ጦብያ ለእስራኤል ልጆች መልካምን ነገር የሚሻ ሰው እንደመጣ በሰሙ ጊዜ እጅግ ተበሳጩ።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ሽን ቤት-ሆሮና ጋደ አሳ ግዴዳ ሳንባላጽነ አሞና ጋድያ ካፑዋ ግዴዳ ጾቢ፥ “እስራኤልያ አሳዉ ሎኦባ ኦያ አሳይ ዬዳ” ግያዋ ስሴዳ ዎደ፥ ሎይ ሀንቀቴድኖ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Shin Beeti-Horoona gade asaa gideedda Sanbbalaas'inne Amoona gadiyaa kaappuwaa gideedda S'oobbii, «Israa'eeliyaa asaw lo"obaa ootsiyaa Asay yeedda» giyaawaa siseedda wode, loytsi hank'k'eteeddino.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Gido attiin Beeti-Horoone katama as gidida sanbalaaxeynne Amoone dere ayssiza Xoobbiyay Isra7eele deraa saroteththas lo7o miish ooththiza asi yidayssa siyidi keehi hanqettida.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ጊዶ ኣቲን ቤቲ-ሆሮኔ ካታማ ኣስ ጊዲዳ ሳንባላጼይኔ ኣሞኔ ዴሬ ኣይሲዛ ጾቢያይ ኢስራኤሌ ዴራ ሳሮቴስ ሎኦ ሚሽ ኦዛ ኣሲ ዪዳይሳ ሲዪዲ ኬሂ ሃንቄቲዳ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ሽን ሆሮና ካታማ አስ ግድዳ ሳንባላፅነ አሞነ ቢታ ሀላቃ ግድዳ ፆበይ፥ “እስራኤለ አሳስ ሎኦባ ኦያ አስ ይስ” ጌተትዳይሳ ስእዳ ዎደ ዳሮ ይሎትዶሶና።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Shin Horoona katama asi gidida Sanbalaaxinne Amoone biitta halaqa gidida Xoobbey, “Isra7eele asaas lo77oba oothiya asi yis” geetetidaysa si7ida wode daro yilotidosona.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) ሖሮናዊው ሰንባላጥና አሞናዊው ሹም ጦብያ ይህን በሰሙ ጊዜ፣ ስለ እስራኤላውያን ደኅንነት የሚቈረቈር ሰው በመምጣቱ እጅግ ተበሳጩ።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 ነገር ግን የቤትሖሮን ከተማ ነዋሪ የሆነው ሰንባላጥና የዐሞን ክፍለ ሀገር ባለሥልጣን የሆነው ጦቢያ ለእስራኤል ሕዝብ ደኅንነት መልካም ነገር የሚሠራ ሰው መምጣቱን ሰምተው እጅግ ተቈጡ።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ሰንባላጥ በዓል ሖሮንን ጦብያ በዓል ኣሞንን ንደቂ እስራኤል ፅቡቕ ዝሓስበሎም ሰብ ከም ዝመፀ ምስ ሰምዑ የመና ጐሃዩ።
Amharic Tigrinya 2011 ሳንባላጥ እቲ ሖሮናውን ጦብያ እቲ ዓሞናዊ ባርያን ንደቂ እስራኤል ጽቡቕ ዚሐስበሎም ሰብ ከም ዝመጸ ምስ ሰምዑ፡ ዓብዩ ጓሂ ጓሀዩ።