Nehemiah 2:10 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ሳንባላት፡ እቲ ሆሮናዊ፡ ከምኡውን ጦብያ፡ እቲ ባርያ፡ እቲ ኣሞናዊ፡ ብዛዕባ እዚ ምስ ሰምዑ፡ ሓደ ሰብኣይ ንደቂ እስራኤል ደሓን ኪደሊ ብምምጽኡ ኣዝዮም ሓዘኑ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ሖሮናዊውም ሰንባላጥና አገልጋዩ አሞናዊው ጦብያ ለእስራኤል ልጆች መልካምን ነገር የሚሻ ሰው እንደ መጣ በሰሙ ጊዜ እጅግ ተበሳጩ። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ሖሮናዊውም ሰንባላጥና ባሪያው አሞናዊ ጦብያ ለእስራኤል ልጆች መልካምን ነገር የሚሻ ሰው እንደ መጣ በሰሙ ጊዜ እጅግ ተበሳጩ። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ሖሮናዊው ሳንባላጥና አገልጋይ የሆነው አሞናዊው ጦብያ ለእስራኤል ልጆች መልካምን ነገር የሚሻ ሰው እንደመጣ በሰሙ ጊዜ እጅግ ተበሳጩ። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ሽን ቤት-ሆሮና ጋደ አሳ ግዴዳ ሳንባላጽነ አሞና ጋድያ ካፑዋ ግዴዳ ጾቢ፥ “እስራኤልያ አሳዉ ሎኦባ ኦያ አሳይ ዬዳ” ግያዋ ስሴዳ ዎደ፥ ሎይ ሀንቀቴድኖ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Shin Beeti-Horoona gade asaa gideedda Sanbbalaas'inne Amoona gadiyaa kaappuwaa gideedda S'oobbii, «Israa'eeliyaa asaw lo"obaa ootsiyaa Asay yeedda» giyaawaa siseedda wode, loytsi hank'k'eteeddino. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Gido attiin Beeti-Horoone katama as gidida sanbalaaxeynne Amoone dere ayssiza Xoobbiyay Isra7eele deraa saroteththas lo7o miish ooththiza asi yidayssa siyidi keehi hanqettida. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ጊዶ ኣቲን ቤቲ-ሆሮኔ ካታማ ኣስ ጊዲዳ ሳንባላጼይኔ ኣሞኔ ዴሬ ኣይሲዛ ጾቢያይ ኢስራኤሌ ዴራ ሳሮቴስ ሎኦ ሚሽ ኦዛ ኣሲ ዪዳይሳ ሲዪዲ ኬሂ ሃንቄቲዳ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ሽን ሆሮና ካታማ አስ ግድዳ ሳንባላፅነ አሞነ ቢታ ሀላቃ ግድዳ ፆበይ፥ “እስራኤለ አሳስ ሎኦባ ኦያ አስ ይስ” ጌተትዳይሳ ስእዳ ዎደ ዳሮ ይሎትዶሶና። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Shin Horoona katama asi gidida Sanbalaaxinne Amoone biitta halaqa gidida Xoobbey, “Isra7eele asaas lo77oba oothiya asi yis” geetetidaysa si7ida wode daro yilotidosona. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ሖሮናዊው ሰንባላጥና አሞናዊው ሹም ጦብያ ይህን በሰሙ ጊዜ፣ ስለ እስራኤላውያን ደኅንነት የሚቈረቈር ሰው በመምጣቱ እጅግ ተበሳጩ። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ነገር ግን የቤትሖሮን ከተማ ነዋሪ የሆነው ሰንባላጥና የዐሞን ክፍለ ሀገር ባለሥልጣን የሆነው ጦቢያ ለእስራኤል ሕዝብ ደኅንነት መልካም ነገር የሚሠራ ሰው መምጣቱን ሰምተው እጅግ ተቈጡ። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ሰንባላጥ በዓል ሖሮንን ጦብያ በዓል ኣሞንን ንደቂ እስራኤል ፅቡቕ ዝሓስበሎም ሰብ ከም ዝመፀ ምስ ሰምዑ የመና ጐሃዩ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ሳንባላጥ እቲ ሖሮናውን ጦብያ እቲ ዓሞናዊ ባርያን ንደቂ እስራኤል ጽቡቕ ዚሐስበሎም ሰብ ከም ዝመጸ ምስ ሰምዑ፡ ዓብዩ ጓሂ ጓሀዩ። |