Nehemiah 13:6 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ኣብዚ ዅሉ ግዜ እዚ ግና ኣብ መበል ሰላሳን ክልተን ዓመት ኣርታሕሻርክስ ንጉስ ባቢሎን ናብ ንጉስ መጻእኩ፣ ድሕሪ ገለ መዓልትታት ድማ ካብ ንጉስ ፍቓድ ረኸብኩ፣ ኣብ የሩሳሌም ኣይነበርኩን። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | እኔ ግን በባቢሎን ንጉሥ በአርተሰስታ በሠላሳ ሁለተኛው ዓመት ወደ ንጉሡ ሄጄ ነበርና በዚህ ጊዜ በኢየሩሳሌም አልነበርሁም። ከጥቂት ዘመንም በኋላ የንጉሡን ፈቃድ ለመንሁ፤ |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | እኔ ግን በባቢሎን ንጉሥ በአርጤክስስ በሠላሳ ሁለተኛው ዓመት ወደ ንጉሡ ሄጄ ነበርና በዚህ ጊዜ በኢየሩሳሌም አልነበርሁም። ከጥቂት ዘመንም በኋላ የንጉሡን ፈቃድ ለመንሁ፤ |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | በዚህ ጊዜ በኢየሩሳሌም አልነበርሁም፤ በባቢሎን ንጉሥ በአርታሕሻስት በሠላሳ ሁለተኛው ዓመት ወደ ንጉሡ ሄጄ ነበርና፤ ከጥቂት ጊዜ በኋላ ከንጉሡ ፈቃድ ጠየቅሁ፤ |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ሀ ኡባባይ ሀንያ ዎደ ታን የሩሳላመን ደእከ። አያዉ ጎፐ፥ አርጸክሲስ ባብሎነ ጋድያን ካተቴዳ ሀታማነ ላኤን ላይን ታን ስማደ ባብሎነ ጋድያ ካትያኮ ባ ክቻድ። ግዶ ሽን፥ ጉ ዎድያፐ ጉይያን፥ ካትያ ኦቻደ፥ |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Ha ubbabay haniyaa wode taani Yerusaalamen de'ikke. Ayaw gooppe, Ars's'ekisisi Baabloone gadiyaan kaateteedda hattamanne laa'entso laytsan taani simmaade Baabloone gadiyaa kaatiyaakko ba kichchaad. Gido shin, guutsa wodiyaappe guyyiyaan, kaatiyaa oochchaade, |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Hayssi ubbay hanishin ta Yerusalaamen diikke; gaasoykka kawo Arxekisisi Baabiloonen kawotida heedzdzu tammanne nam7anththo layththan tani guye simma Baabiloone dere badis; gido attiin guuththa wodeppe guye kawoza piqaade oychchadis; |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ሃይሲ ኡባይ ሃኒሺን ታ ዬሩሳላሜን ዲኬ፤ ጋሶይካ ካዎ ኣርጼኪሲሲ ባቢሎኔን ካዎቲዳ ሄ ታማኔ ናምኣን ላይን ታኒ ጉዬ ሲማ ባቢሎኔ ዴሬ ባዲስ፤ ጊዶ ኣቲን ጉ ዎዴፔ ጉዬ ካዎዛ ፒቃዴ ኦይቻዲስ፤ |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ሀ ኡባይ ሀንያ ዎደ ታ የሩሳላመን ደእከ። አርፀክስሰይ ባብሎነ ቢታን ካዎትዳ ሀስታማነ ናምአን ላይን ታኒ ስማዳ ባብሎነ ቢታ ካዋኮ ባስ። ግዶሽን፥ ጉ ዎደፐ ጉየ ካዋ ኦይቻዳ፥ |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Ha ubbay haniya wode ta Yerusalaamen de7ike. Arxekisisey Babiloone biittan kawotida hastamanne nam7antho laythan taani simmada Babiloone biitta kawako bas. Gidoshin, guutha wodepe guye kawa oychada, |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ይህ ሁሉ ሲሆን እኔ በኢየሩሳሌም አልነበርሁም፤ ምክንያቱም በባቢሎን ንጉሥ በአርጤክስስ ሠላሳ ሁለተኛ ዓመት ተመልሼ ወደ ንጉሡ ሄጄ ነበር። ከጥቂት ጊዜም በኋላ የንጉሡን ፈቃድ ጠይቄ |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ይህም ሁሉ በሚሆንበት ጊዜ እኔ በኢየሩሳሌም አልነበርኩም፤ አርጤክስስ የባቢሎን ንጉሠ ነገሥት በሆነ በሠላሳ ሁለተኛው ዓመት ወደ ባቢሎን ተመልሼ ሄጄ ነበር፤ ከጥቂት ጊዜ በኋላም ከንጉሡ ፈቃድ ጠይቄ፥ |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ኣነ ግና እዝ ዅሉ ክኸውን እንተሎ ኣብ ኢየሩሳሌም ኣይነበርኩን። ኣርጤክስስ ኣብ ባቢሎን ምስ ነገሰ ኣብ መበል ሰላሳን ክልተን ዓመቱ ናብ ባቢሎን ተመሊሰ ነበርኩ። ድሕሪ ቑሩብ ጊዜ ድማ ኻብ ንጉስ ፍቓድ ለሚነ፥ |
| Amharic Tigrinya 2011 | ኣነ ግና ብኹሉ እዚ ነገር እዚ ኣብ ዮርሳሌም ኣይነበርኩን። በመበል ሰላሳን ክልተን ዓመቱ ንኣርታሕሻስታ ንጉስ ባቢሎን ናብ ንጉስ ደአ መጺኤ ነበርኩ። ድሕሪ ቕሩብ ጊዜ ድማ ካብ ንጉስ ስንብታ ለመንኩ፡ |