Nehemiah 13:6 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ኣብዚ ዅሉ ግዜ እዚ ግና ኣብ መበል ሰላሳን ክልተን ዓመት ኣርታሕሻርክስ ንጉስ ባቢሎን ናብ ንጉስ መጻእኩ፣ ድሕሪ ገለ መዓልትታት ድማ ካብ ንጉስ ፍቓድ ረኸብኩ፣ ኣብ የሩሳሌም ኣይነበርኩን።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) እኔ ግን በባ​ቢ​ሎን ንጉሥ በአ​ር​ተ​ሰ​ስታ በሠ​ላሳ ሁለ​ተ​ኛው ዓመት ወደ ንጉሡ ሄጄ ነበ​ርና በዚህ ጊዜ በኢ​የ​ሩ​ሳ​ሌም አል​ነ​በ​ር​ሁም። ከጥ​ቂት ዘመ​ንም በኋላ የን​ጉ​ሡን ፈቃድ ለመ​ንሁ፤
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) እኔ ግን በባቢሎን ንጉሥ በአርጤክስስ በሠላሳ ሁለተኛው ዓመት ወደ ንጉሡ ሄጄ ነበርና በዚህ ጊዜ በኢየሩሳሌም አልነበርሁም። ከጥቂት ዘመንም በኋላ የንጉሡን ፈቃድ ለመንሁ፤
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year በዚህ ጊዜ በኢየሩሳሌም አልነበርሁም፤ በባቢሎን ንጉሥ በአርታሕሻስት በሠላሳ ሁለተኛው ዓመት ወደ ንጉሡ ሄጄ ነበርና፤ ከጥቂት ጊዜ በኋላ ከንጉሡ ፈቃድ ጠየቅሁ፤
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ሀ ኡባባይ ሀንያ ዎደ ታን የሩሳላመን ደእከ። አያዉ ጎፐ፥ አርጸክሲስ ባብሎነ ጋድያን ካተቴዳ ሀታማነ ላኤን ላይን ታን ስማደ ባብሎነ ጋድያ ካትያኮ ባ ክቻድ። ግዶ ሽን፥ ጉ ዎድያፐ ጉይያን፥ ካትያ ኦቻደ፥
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Ha ubbabay haniyaa wode taani Yerusaalamen de'ikke. Ayaw gooppe, Ars's'ekisisi Baabloone gadiyaan kaateteedda hattamanne laa'entso laytsan taani simmaade Baabloone gadiyaa kaatiyaakko ba kichchaad. Gido shin, guutsa wodiyaappe guyyiyaan, kaatiyaa oochchaade,
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Hayssi ubbay hanishin ta Yerusalaamen diikke; gaasoykka kawo Arxekisisi Baabiloonen kawotida heedzdzu tammanne nam7anththo layththan tani guye simma Baabiloone dere badis; gido attiin guuththa wodeppe guye kawoza piqaade oychchadis;
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ሃይሲ ኡባይ ሃኒሺን ታ ዬሩሳላሜን ዲኬ፤ ጋሶይካ ካዎ ኣርጼኪሲሲ ባቢሎኔን ካዎቲዳ ሄ ታማኔ ናምኣን ላይን ታኒ ጉዬ ሲማ ባቢሎኔ ዴሬ ባዲስ፤ ጊዶ ኣቲን ጉ ዎዴፔ ጉዬ ካዎዛ ፒቃዴ ኦይቻዲስ፤
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ሀ ኡባይ ሀንያ ዎደ ታ የሩሳላመን ደእከ። አርፀክስሰይ ባብሎነ ቢታን ካዎትዳ ሀስታማነ ናምአን ላይን ታኒ ስማዳ ባብሎነ ቢታ ካዋኮ ባስ። ግዶሽን፥ ጉ ዎደፐ ጉየ ካዋ ኦይቻዳ፥
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Ha ubbay haniya wode ta Yerusalaamen de7ike. Arxekisisey Babiloone biittan kawotida hastamanne nam7antho laythan taani simmada Babiloone biitta kawako bas. Gidoshin, guutha wodepe guye kawa oychada,
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) ይህ ሁሉ ሲሆን እኔ በኢየሩሳሌም አልነበርሁም፤ ምክንያቱም በባቢሎን ንጉሥ በአርጤክስስ ሠላሳ ሁለተኛ ዓመት ተመልሼ ወደ ንጉሡ ሄጄ ነበር። ከጥቂት ጊዜም በኋላ የንጉሡን ፈቃድ ጠይቄ
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 ይህም ሁሉ በሚሆንበት ጊዜ እኔ በኢየሩሳሌም አልነበርኩም፤ አርጤክስስ የባቢሎን ንጉሠ ነገሥት በሆነ በሠላሳ ሁለተኛው ዓመት ወደ ባቢሎን ተመልሼ ሄጄ ነበር፤ ከጥቂት ጊዜ በኋላም ከንጉሡ ፈቃድ ጠይቄ፥
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ኣነ ግና እዝ ዅሉ ክኸውን እንተሎ ኣብ ኢየሩሳሌም ኣይነበርኩን። ኣርጤክስስ ኣብ ባቢሎን ምስ ነገሰ ኣብ መበል ሰላሳን ክልተን ዓመቱ ናብ ባቢሎን ተመሊሰ ነበርኩ። ድሕሪ ቑሩብ ጊዜ ድማ ኻብ ንጉስ ፍቓድ ለሚነ፥
Amharic Tigrinya 2011 ኣነ ግና ብኹሉ እዚ ነገር እዚ ኣብ ዮርሳሌም ኣይነበርኩን። በመበል ሰላሳን ክልተን ዓመቱ ንኣርታሕሻስታ ንጉስ ባቢሎን ናብ ንጉስ ደአ መጺኤ ነበርኩ። ድሕሪ ቕሩብ ጊዜ ድማ ካብ ንጉስ ስንብታ ለመንኩ፡