Nehemiah 13:3 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ነቲ ሕጊ ምስ ሰምዑ ድማ፡ ንብዘሎ ሕውስዋስ ህዝቢ እስራኤል ፈላልዮም። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ሕጉንም በሰሙ ጊዜ ከእስራኤል ጋር የተደባለቀውን ሕዝብ ሁሉ ለዩ። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ሕጉንም በሰሙ ጊዜ ድብልቁን ሕዝብ ሁሉ ከእስራኤል ለዩ። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | እንዲህም ሆነ ሕጉን በሰሙ ጊዜ የተደባለቀውን ዘር ሁሉ ከእስራኤል ለዩ። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ሀ ህግያ እስራኤልያ አሳይ ስሴዳ ዎደ፥ አላጋ ዛርያ ዋላካይ ደእያ ኡባ እስራኤልያፐ ሻኬዳ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Ha higgiyaa Israa'eeliyaa Asay siseedda wode, allaga zariyaa walakay de'iyaa ubbaa Israa'eeliyaappe shaakkeedda. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | He woga qaalaza Isra7eele asay siyida wode allaga gidida asaa ba giddofe shaakki kessida. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ሄ ዎጋ ቃላዛ ኢስራኤሌ ኣሳይ ሲዪዳ ዎዴ ኣላጋ ጊዲዳ ኣሳ ባ ጊዶፌ ሻኪ ኬሲዳ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ሄ ህግያ እስራኤለ አሳይ ስእዳ ዎደ አላጋ አሳ ባንታ ግዶፈ ሻክዶሶና። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | He higgiya Isra7eele asay si7ida wode allaga asaa banta giddofe shaakidosona. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ሕዝቡም ይህን ሕግ በሰሙ ጊዜ፣ የባዕድ ወገን የሆኑትን ሁሉ ከእስራኤል ለዩ። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ይህም ሕግ ሲነበብ እስራኤላውያን በሰሙት ጊዜ ባዕዳን የሆኑ ሕዝቦችን ከመካከላቸው አስወገዱ። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ደቂ እስራኤል ድማ ነቲ ሕጊ ዝብሎ ምስ ሰምዑ፥ ነቶም ባዕዳን ዝኾኑ ፈለይዎም። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ኮነ ድማ፡ ነቲ ሕጊ ምስ ሰምዑ፡ ጓና ዘበለ ኻብ እስራኤል ፈለዩ። |