Nehemiah 13:27 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | እምበኣርከስ ነዚ ዅሉ ዓብዪ ክፉእ ክትገብሩ፡ ጓኖት ኣንስቲ ብምምርዓው ንኣምላኽና ኽትጥሕሱዶ ክንሰምዓኩም ኢና፧ |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | እንዲሁ እንግዲህ ይህን ሁሉ ታላቅ ክፋት ስትሠሩ፥ እንግዶችንም ሴቶች በማግባት አምላካችንን ስትበድሉ አንስማባችሁ።” |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | በውኑ ይህን ሁሉ ታላቅ ክፋት እንሠራ፥ እንግዶችንም ሴቶች በማግባት አምላካችን እንበድል ዘንድ እናንተን እንስማ? |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | በውኑ ይህን ሁሉ ታላቅ ክፋት እንሠራ፥ እንግዶችንም ሴቶች በማግባት አምላካችንን እንበድል ዘንድ እናንተን እንስማ? |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ያትና፥ ኑንካ ቃይ ህንተንቱ ዞርያ ስሲደ፥ አላጋ ማጫ አሳ አኪደነ ሄዋ ማላ ኢታባ ኦደ፥ ጾሳ ናቃኔየ?” ያጋድ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Yaatina, nuunikka k'ay hinttenttu zoriyaa sisiide, allaga mac'c'a asaa akkiiddenne hewaa mala iitabaa ootsiidde, S'oossaa naak'k'aneeyye?» yaagaad. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Histtiin intte allaga kawoteththa maccassata ekon hayssa mala gita mooro ooththoyssanne intte nu Godaaska ammanettontta aggoyssa nu siyana bessizee?» gadis. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ሂስቲን ኢንቴ ኣላጋ ካዎቴ ማጫሳታ ኤኮን ሃይሳ ማላ ጊታ ሞሮ ኦይሳኔ ኢንቴ ኑ ጎዳስካ ኣማኔቶንታ ኣጎይሳ ኑ ሲያና ቤሲዜ?» ጋዲስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ያትን፥ ኑካ ህንተና ስእድ፥ አላጋ ማጫሳ ኤክድ ሄሳ መላ ኢታባ ኦድ ፆሳ ናቃነዬ?” ያጋስ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Yaatin, nuka hintena si7idi, allaga maccasa ekidi hessa mela iitabaa oothidi Xoossaa naaqaneyee?” yaagas. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | እናንተም ደግሞ ባዕዳን ሴቶችን በማግባት ይህን የመሰለ ታላቅ በደል እንደምትፈጽሙና ለአምላካችንም ታማኞች እንዳልሆናችሁ መስማት ይገባናልን?” |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ታዲያ እኛስ የእናንተን ምሳሌነት መከተልና የባዕዳን አገሮች ሴቶችን በማግባት የእግዚአብሔርን ትእዛዝ መተላለፍ ይገባናልን?” |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ሕዚ ኸዓ እዝ ዅሉ ዓብዪ ኽፍኣት ክንገብር፥ ጓኖት ኣንስቲ ብምእታው ንኣምላኽና ኽንብድል፥ ንኣኻትኩምዶ ኽንሰምዕ ኢና?” |
| Amharic Tigrinya 2011 | እዚ ኹሉ ዓብዩ ኽፍኣት ክትገብሩ፡ ጓኖት ኣንስቲ ብምውሳድ ንኣምላኽና ኽትዕምጹዶ ብሓቂ ንኣኻትኩም ክንእዝዝ ኢና። |