Nehemiah 13:27 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) እምበኣርከስ ነዚ ዅሉ ዓብዪ ክፉእ ክትገብሩ፡ ጓኖት ኣንስቲ ብምምርዓው ንኣምላኽና ኽትጥሕሱዶ ክንሰምዓኩም ኢና፧
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) እን​ዲሁ እን​ግ​ዲህ ይህን ሁሉ ታላቅ ክፋት ስት​ሠሩ፥ እን​ግ​ዶ​ች​ንም ሴቶች በማ​ግ​ባት አም​ላ​ካ​ች​ንን ስት​በ​ድሉ አን​ስ​ማ​ባ​ችሁ።”
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) በውኑ ይህን ሁሉ ታላቅ ክፋት እንሠራ፥ እንግዶችንም ሴቶች በማግባት አምላካችን እንበድል ዘንድ እናንተን እንስማ?
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year በውኑ ይህን ሁሉ ታላቅ ክፋት እንሠራ፥ እንግዶችንም ሴቶች በማግባት አምላካችንን እንበድል ዘንድ እናንተን እንስማ?
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ያትና፥ ኑንካ ቃይ ህንተንቱ ዞርያ ስሲደ፥ አላጋ ማጫ አሳ አኪደነ ሄዋ ማላ ኢታባ ኦደ፥ ጾሳ ናቃኔየ?” ያጋድ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Yaatina, nuunikka k'ay hinttenttu zoriyaa sisiide, allaga mac'c'a asaa akkiiddenne hewaa mala iitabaa ootsiidde, S'oossaa naak'k'aneeyye?» yaagaad.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Histtiin intte allaga kawoteththa maccassata ekon hayssa mala gita mooro ooththoyssanne intte nu Godaaska ammanettontta aggoyssa nu siyana bessizee?» gadis.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ሂስቲን ኢንቴ ኣላጋ ካዎቴ ማጫሳታ ኤኮን ሃይሳ ማላ ጊታ ሞሮ ኦይሳኔ ኢንቴ ኑ ጎዳስካ ኣማኔቶንታ ኣጎይሳ ኑ ሲያና ቤሲዜ?» ጋዲስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ያትን፥ ኑካ ህንተና ስእድ፥ አላጋ ማጫሳ ኤክድ ሄሳ መላ ኢታባ ኦድ ፆሳ ናቃነዬ?” ያጋስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Yaatin, nuka hintena si7idi, allaga maccasa ekidi hessa mela iitabaa oothidi Xoossaa naaqaneyee?” yaagas.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) እናንተም ደግሞ ባዕዳን ሴቶችን በማግባት ይህን የመሰለ ታላቅ በደል እንደምትፈጽሙና ለአምላካችንም ታማኞች እንዳልሆናችሁ መስማት ይገባናልን?”
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 ታዲያ እኛስ የእናንተን ምሳሌነት መከተልና የባዕዳን አገሮች ሴቶችን በማግባት የእግዚአብሔርን ትእዛዝ መተላለፍ ይገባናልን?”
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ሕዚ ኸዓ እዝ ዅሉ ዓብዪ ኽፍኣት ክንገብር፥ ጓኖት ኣንስቲ ብምእታው ንኣምላኽና ኽንብድል፥ ንኣኻትኩምዶ ኽንሰምዕ ኢና?”
Amharic Tigrinya 2011 እዚ ኹሉ ዓብዩ ኽፍኣት ክትገብሩ፡ ጓኖት ኣንስቲ ብምውሳድ ንኣምላኽና ኽትዕምጹዶ ብሓቂ ንኣኻትኩም ክንእዝዝ ኢና።