Nehemiah 13:25 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ኣነ ድማ ምስኦም ተባኢሰ ረገምክዎምን ንገሊኦም ቀጥቂጠን ጸጉሮም ድማ ቀንጢጠ ብኣምላኽ ከም ዝመሓሉን ገበርኩዎም እሞ፡ ኣዋልድኩም ንደቆም ኣይትሃብዎም፡ ኣዋልዶም ድማ ንኣወዳትኩም ወይ ንርእስኹም ኣይትውሰዱ ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | እነርሱንም ተቈጣኋቸው፤ ረገምኋቸውም፤ ከእነርሱም ዐያሌዎቹን መታሁ፤ ጠጕራቸውንም ነጨሁ፤ እንዲህም ብዬ በእግዚአብሔር አማልኋቸው፥ “ሴቶች ልጆቻችሁን ለወንዶች ልጆቻቸው አትስጡ፤ ሴቶች ልጆቻቸውንም ለወንዶች ልጆቻችሁ አትውሰዱ። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ከእነርሱም ጋር ተከራከርሁ፥ ረገምኋቸውም፤ ከእነርሱም አያሌዎቹን መታሁ፥ ጠጉራቸውንም ነጨሁ፥ እንዲህም ብዬ በእግዚአብሔር አማልኋቸው። ሴቶች ልጆቻችሁን ለወንዶች ልጆቻቸው አትስጡ፥ ሴቶች ልጆቻቸውንም ለእናንተና ለልጆቻችሁ አትውሰዱ። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ከእነርሱም ጋር ተከራከርሁ፥ ረገምኋቸውም፥ ከእነርሱም አያሌዎቹን መታሁ፥ ጠጉራቸውንም ነጨሁ፥ እንዲህም ብዬ በእግዚአብሔር አማልኋቸው፦ ሴቶች ልጆቻችሁን ለወንዶች ልጆቻቸው አትስጡ፥ ሴቶች ልጆቻቸውንም ለእናንተና ለልጆቻችሁ አትውሰዱ። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ታን ኡንቱንቱና ኦሸታድነ ኡንቱንታ ሸቃድ፤ ቃይ ኡንቱንቱፐ እቱዋ እቱዋ ደቻደ፥ ኡንቱንቱ ሁጲያ ብናና ሾዳድ። ሄዋ ጻላላ ግደናን ኡንቱንቱ ላኤን ባረንቱ ማጫ ናና ኡንቱንቱ አቱማ ናናቶ እመናዳንነ ኡንቱንቱ ማጫ ናናካ ባረንቶነ ባረንቱ አቱማ ናናቶ አከናዳን ጾሳ ሱንን ጫቀታድ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Taani unttunttunna ooshettaadinne unttuntta shek'k'aad; k'ay unttunttuppe ittuwaa ittuwaa dechchaade, unttunttu huup'iyaa binnaanaa shoddaad. Hewaa s'alalaa gidennaan unttunttu laa'entso barenttu mac'c'a naanaa unttunttu attuma naanaatoo immennaadaaninne unttunttu mac'c'a naanaakka barenttoonne barenttu attuma naanaatoo akkenaadan S'oossaa suntsan c'aak'k'etaad. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Tani he asata hanqada qanggadis; wadhdhadissinne istta hu7e binanakka buucadis; hessafe guye istta gidiin istta nayti allaga asatara ekettontta malanne gelettontta mala Xoossa sunththan caaqeththadis. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ታኒ ሄ ኣሳታ ሃንቃዳ ቃንጋዲስ፤ ዋዲሲኔ ኢስታ ሁኤ ቢናናካ ቡጫዲስ፤ ሄሳፌ ጉዬ ኢስታ ጊዲን ኢስታ ናይቲ ኣላጋ ኣሳታራ ኤኬቶንታ ማላኔ ጌሌቶንታ ማላ ጾሳ ሱንን ጫቄዲስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ታኒ ኤንታራ ኦየታስ፤ ኤንታ ባዳስ፤ ኤንታፈ እሶታ እሶታ ደቻዳ፥ ኤንታ ሁጵያ ብናና ሾዳስ። ሄሳ ፃላላ ግዶናሽን፥ ኤንቲ ባንታ ማጫ ናይታ ኤንታ አደ ናይታስ እሞናዳ፥ ኤንታ ማጫ ናይታ ባንታዉነ ባንታ አደ ናይታስ ኤኮናዳ ፆሳ ሱንን ጫቅሳስ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Taani entara ooyetas; enta baaddas; entafe issota issota dechada, enta huuphiya binaana shoddas. Hessa xalaala gidonashin, enti banta macca nayta enta adde naytas immonnaada, enta macca nayta bantawunne banta adde naytas ekonnaada Xoossaa sunthan caaqisas. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | እኔም ገሠጽኋቸው፤ ርግማንም አወረድሁባቸው። አንዳንዶቹን መታኋቸው፤ ጠጕራቸውንም ነጨሁ። በእግዚአብሔር ስም እንዲህ ስል አማልኋቸው፤ “ሴቶች ልጆቻችሁን ለወንዶች ልጆቻቸው አትስጡ፤ ሴቶች ልጆቻቸውንም ለወንዶች ልጆቻችሁ አትውሰዱ። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | እነዚህንም ሰዎች ገሠጽኳቸው፤ ረገምኳቸውም፤ ደብድቤም ጠጒራቸውን ነጨሁ፤ ከዚህም በኋላ እነርሱም ሆኑ ልጆቻቸው ከባዕዳን ሕዝብ ጋር ጋብቻ እንዳይፈጽሙ በእግዚአብሔር ስም አስማልኳቸው። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ተቘጢዐ ድማ ረገምክዎም፤ ካብኣቶም ድማ ንብዙሓት ሰባት ወቓዕኹ፤ ፀጕሮምውን ነፀኹ፤ “ኣጓላትኩም ነወዳቶም ኣይትሃቡ፤ ካብ ኣጓላቶም ከዓ ነወዳትኩምን ንርእስኹምን ኣይትውሰዱ” ኢለ ድማ ብእግዚኣብሄር ኣምሓልክዎም። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ተቐጢዔ ድማ ረገምክዎም፡ ካባታቶም ከአ ንሓያሎ ሰባት ወቓዕኩ፡ ጸጉሮምውን ነጼኹ፡ ኣዋልድኩም ነወዳቶም ኣይትሀቡ፡ ካብ ኣዋልዶም ከአ ነወዳትኩምን ንርእስኻትኩምን ኣይትውሰዱ፡ ኢለ ድማ ብኣምላኽ ኣምሓልክዎም። |