Nehemiah 13:21 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ሽዑ፡ ኣንጻሮም መስኪረ፡ ስለምንታይ ኣብ መንደቕ ትሓድሩ፧ እንደገና እንተ ገበርካዮ ኢደይ ከንብርካ እየ። ካብ ሽዑ ጀሚሮም ብሰንበት ኣይመጹን። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | እኔም አስመሰከርሁባቸውና፥ “ከቅጥሩ ውጭ ለምን ታድራላችሁ? እንደ ገና ብታደርጉት እጆችን አነሣባችኋለሁ” አልኋቸው። ከዚያም ጊዜ ጀምሮ በሰንበት ቀን እንደ ገና አልመጡም። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | እኔም አስመሰከርሁባቸውና። በቅጥሩ ውጭ ለምን ታድራላችሁ? እንደ ገና ብታደርጉት እጆቼን አነሣባችኋለሁ አልኋቸው። ከዚያም ወዲያ በሰንበት ቀን እንደ ገና አልመጡም። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | እኔም አስመሰከርሁባቸውና፦ በቅጥሩ ውጭ ለምን ታድራላችሁ? እንደገና ብታደርጉት እጆቼን አነሣባችኋለሁ አልኋቸው። ከዚያም ወዲያ በሰንበት ቀን እንደገና አልመጡም። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ሽን ታን ኡንቱንታ ሀዋዳን ያጋደ ሴራድ፤ “ግምቢያፐ ጋጻና ዋናናዉ አቂቴ? ህንተንቱ ላኤን ሄዋዳን ኦፐ፥ ታን ዎልቃንካ ህንተንታ ተአና” ያጋድ። ሄ ጋላሳፐ ጉይያን፥ ላኤን ሳምባታ ጋላስ ሙለ ይበይክኖ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Shin taani unttuntta hawaadan yaagaadde seeraad; «Gimbbiyaappe gas'ana waananaw ak'iitee? Hinttenttu laa'entso hewaadan ootsooppe, taani wolk'k'ankka hinttentta te"ana» yaagaad. He gallassaappe guyyiyaan, laa'entso Sambbata gallassi mule yibeykkino. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Tanikka isttas, «Intte maalado wonttara gelanaas qoppidi gimbaafe kare baggara aqizayssi inttena maaddenna; qasse intte hessa mala ooso nam7anththo ooththizaa gidikko ta intte bolla ta wolqqa bessana» gaada minththa yootadis; hessafe doommidi Sambata gallas yuus aggida. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ታኒካ ኢስታስ፥ «ኢንቴ ማላዶ ዎንታራ ጌላናስ ቆፒዲ ጊምባፌ ካሬ ባጋራ ኣቂዛይሲ ኢንቴና ማዴና፤ ቃሴ ኢንቴ ሄሳ ማላ ኦሶ ናምኣን ኦዛ ጊዲኮ ታ ኢንቴ ቦላ ታ ዎልቃ ቤሳና» ጋዳ ሚን ዮታዲስ፤ ሄሳፌ ዶሚዲ ሳምባታ ጋላስ ዩስ ኣጊዳ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ሽን ታኒ ኤንታኮ፥ “ግምብያፈ ካረራ ዋናናዉ አቄቲ? ህንተ ናምአን ሀይሳዳ ኦኮ ታኒ ዎልቃን ህንተና ተቃና” ያጋዳ ሀንቀታስ። ሄ ጋላሳፐ ስምን ናምአን ሳምባታ ጋላስ ይቦኮና። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Shin taani entako, “Gimbiyafe karera waananaw aqeetii? Hinte nam7antho haysada oothiko taani wolqan hintena teqana” yaagada hanqetas. He gallasape simmin nam7antho Sambaata gallas yibookona. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | እኔ ግን፣ “ከቅጥሩ ውጭ የምታድሩት ለምንድን ነው? እንዲህ ያለውን ነገር ዳግመኛ ብታደርጉ እጄን አነሣባችኋለሁ” ስል አስጠነቀቅኋቸው፤ እነርሱም ከዚያን ጊዜ ጀምሮ በሰንበት ቀን አልመጡም። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | እኔም “ማለድ ብላችሁ ለመግባት በማሰብ በዚያ ማደራችሁ ጥቅም የለውም፤ እንዲህ ማድረጋችሁን የምትቀጥሉ ከሆነ በእናንተ ላይ የኀይል እርምጃ ለመውሰድ እገደዳለሁ” ብዬ አስጠነቀቅኋቸው፤ ከዚያን ጊዜም ጀምሮ በሰንበት ቀን መምጣታቸውን አቆሙ። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ኣነ ድማ ኣመስከርኩሎም እሞ፦ “ኣብ ወፃኢ ቕፅሪ እትሓድሩስ ስለ ምንታይ ኢኹም? ከምዙይ እንተ ደጊምኩም ኣብ ልዕሌኹም ኢደይ ከልዕል እየ በልኩዎም። ካብታ ጊዜ እቲኣ ጀሚሮም ብሰንበት ምምፃእ ሓደጉዎ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ኣነ፡ ድማ ኣብ መንጽር መካበብያ እተሓድሩስ ስለምንታይ ኢኹም፡ ከምዚ እንተ ደገምኩም፡ ኢደይ ኣብ ልዕሌኹም ከልዕል እየ፡ ኢለ ኣሰማዕኩሎም። ካብታ ጊዜ እቲኣ ጀሚሮም ብሰንበት ኣይመጹን። |