Nehemiah 13:20 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ሽዑ እቶም ነጋዶን ሸየጥቲ ኵሉ ዓይነት ኣቑሑትን ሓንሳብ ወይ ክልተ ሳዕ ካብ የሩሳሌም ወጻኢ ይጸንሑ ነበሩ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ሁሉም አንድ ወይም ሁለት ጊዜ ከኢየሩሳሌም ውጭ አድረው ገበያ አድርገው ነበር። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ሁሉም አንድ ወይም ሁለት ጊዜ በኢየሩሳሌም ውጭ አድረው ገበያ አድርገው ነበር። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ሁሉም አንድ ወይም ሁለት ጊዜ በኢየሩሳሌም ውጭ አድረው ገበያ አድርገው ነበር። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ሄዋ ድራዉ፥ ዱማ ዱማ ዛልኤ ሚሻቱዋ አህያ ዛልአንቻቱ እቱዋፐ ቢደ ላኡዋ ጋካናዉ፥ የሩሳላመ ግምቢያፐ ጋጻ ባጋና አቄድኖ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Hewaa diraw, dumma dumma zal"e miishshatuwaa ahiyaa zal"anchchatuu ittuwaappe biide laa"uwaa gakkanaw, Yerusaalame gimbbiyaappe gas'aa baggana ak'eedino. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Dumma dumma miishshata ehi zal7iza zal7anchchati issito woykko nam7uto mala Arba omars Yerusalaame gimbes kare baggara aqida; |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ዱማ ዱማ ሚሻታ ኤሂ ዛልኢዛ ዛልኣንቻቲ ኢሲቶ ዎይኮ ናምኡቶ ማላ ኣርባ ኦማርስ ዬሩሳላሜ ጊምቤስ ካሬ ባጋራ ኣቂዳ፤ |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ሄሳ ግሾ፥ ዱማ ዱማ ዛልኤ ሚሸታ ኤህያ ዛልአንቾት እስ ቶሆ ዎይኮ ናምኡ ቶሆ የሩሳላመ ግምብያፈ ካረ ባጋራ አቅዶሶና። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Hessa gisho, dumma dumma zal7e miisheta ehiya zal7anchoti issi toho woyko nam7u toho Yerusalaame gimbiyafe kare baggara aqidosona. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | የልዩ ልዩ ሸቀጣ ሸቀጥ ነጋዴዎችና ቸርቻሪዎች ከኢየሩሳሌም ውጭ አንድ ወይም ሁለት ጊዜ ዐድረዋል። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | በየዐይነቱ ሸቀጣሸቀጦችን ለሺያጭ የሚያቀርቡ ነጋዴዎች ለአንድ ጊዜም ለሁለት ጊዜም የሰንበት ዋዜማ የሆነውን የዓርብን ምሽት ከከተማይቱ ቅጽር ውጪ አሳለፉ፤ |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ሽዑ እቶም ነጋዶን ኵሉ ዓይነት ዝሸጡ ሰባትን ኣብ ወፃኢ ኢየሩሳሌም ሓደ ለይቲ ወይ ክልተ ለይቲ ሓደሩ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ሽዑ እቶም ነጋዶን ሸየጥቲ ኹሉ ዓይነትን ኣብ ወጻኢ ዮርሳሌም ሓንሳእ ወይ ክልተ ሳዕ ሐደሩ። |