Nehemiah 13:18 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ኣቦታትኩምዶ ከምዚ ኣይኰኑን፣ ኣምላኽናኸ እዚ ዅሉ ክፉእ ኣብ ልዕሌናን ኣብዛ ኸተማን ኣየምጽኣናንዶ፧ ግናኸ ንሰንበት ብምርካስ ኣብ ልዕሊ እስራኤል ዝያዳ ቍጥዓ ተምጽእ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) አባ​ቶ​ቻ​ችሁ እን​ደ​ዚህ አድ​ር​ገው አል​ነ​በ​ረ​ምን? አም​ላ​ካ​ች​ንስ ይህን ክፉ ነገር ሁሉ በእ​ኛና በዚች ከተማ ላይ አም​ጥቶ አል​ነ​በ​ረ​ምን? እና​ን​ተስ ሰን​በ​ትን በማ​ር​ከ​ሳ​ችሁ በእ​ስ​ራ​ኤል ላይ መዓ​ትን ትጨ​ም​ራ​ላ​ችሁ?”
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) አባቶቻችሁ እንደዚህ አድርገው አልነበረምን? አምላካችንስ ይህን ክፉ ነገር ሁሉ በእኛና በዚህ ከተማ ላይ አምጥቶ አልነበረምን? እናንተም ሰንበትን በማርከሳችሁ በእስራኤል ላይ መዓትን ትጨምራላችሁ አልኋቸው።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year አባቶቻችሁ እንደዚህ አድርገው አልነበረምን? አምላካችንስ ይህን ክፉ ነገር ሁሉ በእኛና በዚህ ከተማ ላይ አምጥቶ አልነበረምን? እናንተም ሰንበትን በማርከሳችሁ በእስራኤል ላይ መዓትን ትጨምራላችሁ አልኋቸው።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ጾሳይ ሀዋ ማላ መቱዋ ኑ ቦላንነ ኑ ካታማ ቦላን አሄዳዌ፥ ካሰ ህንተንቱ አዎቱ ሄዋ ማላ ኢታባ ኦና ግደኔየ? ሀእ ህንተንቱ ቃይ ሳምባታ ቱንሲደ፥ እስራኤልያ ቦላን ሀራ ሀንቁዋ አሀናዉ ሀኒታ” ያጋድ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) S'oossay hawaa mala metuwaa nu bollaaninne nu katamaa bollan aheeddawe, kase hinttenttu aawotuu hewaa mala iitabaa ootsiina gidenneeyye? Ha"i hinttenttu k'ay Sambbataa tunissiide, Israa'eeliyaa bollan hara hank'k'uwaa ahanaw haniita» yaagaad.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Nu Xoossay nu bollanne ha katama bolla ehida hanqoy kase intte aawati hayssa mala iita ooso ooththida gishshas gidennee? Ha7ikka intte Sambata bonchchontta gishshas Xoossa hanqo Isra7eele deraa bolla denththeththeeta» gadis.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ኑ ጾሳይ ኑ ቦላኔ ሃ ካታማ ቦላ ኤሂዳ ሃንቆይ ካሴ ኢንቴ ኣዋቲ ሃይሳ ማላ ኢታ ኦሶ ኦዳ ጊሻስ ጊዴኔ? ሃኢካ ኢንቴ ሳምባታ ቦንቾንታ ጊሻስ ጾሳ ሃንቆ ኢስራኤሌ ዴራ ቦላ ዴንታ» ጋዲስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ፆሳይ ኑ ቦላነ ኑ ካታማ ቦላ ሀይሳ መላ መቶ ኤህዳይ፥ ካሰ ህንተ አዋት ሄሳ መላ ኢታባ ኦዳ ግሾ ግደኔ? ሀእ ህንተ ሳምባታ ቱንስድ፥ እስራኤለ አሳ ቦላ ሀራ ሀንቆ ኤሀናዉ ሀኔታ” ያጋዳ ሀንቀታስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Xoossay nu bollanne nu katamaa bolla haysa mela meto ehiday, kase hinte aawati hessa mela iitabaa oothida gisho gidennee? Ha77i hinte Sambaata tunisidi, Isra7eele asaa bolla hara hanqo ehanaw haneeta” yaagada hanqetas.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) የቀድሞ አባቶቻችሁ ያደረጉት ይህንኑ አልነበረምን? አምላካችንስ ይህን ሁሉ ጥፋት በእኛና በዚች ከተማ ላይ ያመጣው በዚሁ በደላችን አይደለምን? አሁንም እናንተ ሰንበትን በማርከስ የባሰ መከራ በእስራኤል ላይ ታመጣላችሁ።”
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 አምላካችን በእኛና በከተማይቱ ላይ ይህን ጥፋት ያመጣው የቀድሞ አባቶቻችሁ ይህን ጥፋት ስላደረጉ አይደለምን? አሁንም እናንተ ሰንበትን ባለማክበራችሁ የእግዚአብሔርን ቊጣ በእስራኤል ላይ ታነሣሣላችሁ።”
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ኣቦታትኩም እውን ከምኡ ስለ ዝገበሩ እዩ፥ ኣምላኽና እዝ ዅሉ ኽፉእ እዙይ ናብ ልዕሌናን፥ ናብ ልዕሊ እዛ ኸተማ እዚኣን ዘምፅአልና። ንስኻትኩም ድማ ሰንበት ብምርካስኩም፥ ቍጥዓ ኣብ ልዕሊ እስራኤል ተምፅኡ ኣለኹም” በልኩዎም።
Amharic Tigrinya 2011 ኣቦታትኩምሲ ኸምኡዶ ኣይኮነን ዝገበሩ፡ ኣምላኽና ድማ እዚ ኹሉ ኽፉእ እዚ ናብ ልዕሌናን ናብ ልዕሊ እዛ ኸተማ እዚአን ኣምጽአልና። ንስኻትኩም ድማ ብሰንበት ብምርካስኩም ነቲ ነዳዲ ኹራ ናብ ልዕሊ እስራኤል ኣበርታዕኩምዎ።