Nehemiah 13:16 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ዓሳን ኵሉ ዓይነት ኣቕሑን ኣምጺኦም ብሰንበት ንደቂ ይሁዳን ኣብ የሩሳሌምን ዚሸጡ ካብ ጢሮስ እውን ኣብኣ ይቕመጡ ነበሩ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ደግሞም በእርስዋ የተቀመጡ ነበሩ፤ እነርሱም ዓሣዎችን፥ ልዩ ልዩም ዓይነት ሸቀጥ አምጥተው በሰንበት ቀን በኢየሩሳሌም ለይሁዳ ልጆች ይሸጡ ነበር። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ደግሞም በእርስዋ የተቀመጡ የጢሮስ ሰዎች ነበሩ፤ እነርሱም ዓሣዎችን ልዩ ልዩም ዓይነት ሸቀጥ አምጥተው በሰንበት ቀን በኢየሩሳሌም ለይሁዳ ልጆች ይሸጡ ነበር። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ደግሞም በእርሷ የተቀመጡ የጢሮስ ሰዎች ነበሩ፥ እነርሱም ዓሣዎችን ልዩ ልዩም ዓይነት ሸቀጥ አምጥተው በሰንበት ቀን በኢየሩሳሌም ለይሁዳ ልጆች ይሸጡ ነበር። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ሄዋ ቦላካ ቃይ የሩሳላመን ደእያ ጺሮሳ ጋድያ አሳቱ ሞልያነ ሀራ እት እት ዛልኤ ሚሻቱዋ አሂደ፥ ሳምባታን የሩሳላመን ይሁዳ አሳዉ ዛልኢኖ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Hewaa bollakka k'ay Yerusaalamen de'iyaa S'iiroosa gadiyaa asatuu moliyaanne hara itti itti zal"e miishshatuwaa ahiide, Sambbatan Yerusaalamen Yihudaa asaw zal"iino. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Yerusalaamen diza Xiroose dere asati Molenne hara hara zal7e miishshata ehidi Sambata gallas Yerusalaamen diza Yuhuda dere asaas bayzeettes; |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ዬሩሳላሜን ዲዛ ጺሮሴ ዴሬ ኣሳቲ ሞሌኔ ሃራ ሃራ ዛልኤ ሚሻታ ኤሂዲ ሳምባታ ጋላስ ዬሩሳላሜን ዲዛ ዩሁዳ ዴሬ ኣሳስ ባይዜቴስ፤ |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ሄሳ ቦላ ቃስ የሩሳላመን ደእያ ፅሮሳ አሳይ ሞሎነ ሀራ እስ እስ ዛልኤ ሚሸታ ኤህድ ሳምባታ ጋላስ ይሁዳ አሳስነ የሩሳላመን ባይዞሶና። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Hessa bolla qassi Yerusalaamen de7iya Xiroosa asay molonne hara issi issi zal7e miisheta ehidi Sambaata gallas Yihuda asaasinne Yerusalaamen bayzoosona. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | በኢየሩሳሌም የሚኖሩ የጢሮስ ሰዎችም ዓሣና ልዩ ልዩ ሸቀጣ ሸቀጥ በሰንበት ቀን እያመጡ ለይሁዳ ሕዝብ በኢየሩሳሌም ይሸጡ ነበር። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ከዚህም ጋር በኢየሩሳሌም የሚኖሩ የጢሮስ ተወላጆች ዓሣና ሌሎች ሸቀጦችን በየዐይነቱ በሰንበት ቀን ወደ ከተማይቱ እያስገቡ ለይሁዳ ሕዝብ ይሸጡ ነበር፤ |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ኣብኣ ድማ ሰብ ጢሮስ ይነብሩ ነበሩ፤ ንሳቶም ዓሳን ኵሉ ዝሽየጥ ነገርን ኣምፂኦም፥ ንደቂ ይሁዳ ብመዓልቲ ሰንበት ኣብ ኢየሩሳሌም ይሸጡሎም ነበሩ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ኣብኣ ድማ ሰብ ጢሮስ ነበሩ፡ ንሳቶም ዓሳን ዚሽየጥ ኩሉ ነገርን የምጽኡ፡ ንደቂ ይሁዳ ኸአ ብሰንበትን ኣብ ዮርሳሌምን ይሸጡሎም ነበሩ። |