Nehemiah 13:15 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | በተን መዓልትታት እቲኣ፡ ገሊኦም ብሰንበት መጽረዪ ወይኒ ኸም ዚረግጹ፡ ኣእዱግ ከም ዘምጽኡን ኣእዱግ ከም ዚጽዕኑን ኣብ ይሁዳ ርኤኹ። ከምኡ ድማ ወይኒን ወይንን በለስን ብሰንበት ናብ የሩሳሌም ዘምጽእዎ ኩሉ ዓይነት ጾርን፤ በታ ምግቢ ዝሸጡላ መዓልቲ ድማ ኣንጻሮም መስከርኩ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | በዚያም ወራት በይሁዳ በሰንበት ቀን የወይን መጭመቂያን የሚረግጡትን፥ ነዶም የሚከምሩትን፥ የወይኑን ጠጅና የወይኑን ዘለላ፤ በለሱንም፥ ልዩ ልዩም ዓይነት ሸክም በአህዮች ላይ የሚጭኑትን፥ በሰንበትም ቀን ወደ ኢየሩሳሌም የሚያስገቡትን አየሁ፤ ገበያም ባደረጉበት ቀን አስመሰከርሁባቸው። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | በዚያም ወራት በይሁዳ በሰንበት ቀን የወይን መጥመቂያን የሚረግጡትን፥ ነዶም የሚከመሩትን፥ የወይኑን ጠጅና የወይኑን ዘለላ በለሱንም ልዩ ልዩም ዓይነት ሸክም በአህዮች ላይ የሚጭኑትን፥ በሰንበትም ቀን ወደ ኢየሩሳሌም የሚያስገቡትን አየሁ፤ ገበያ ባደረጉበትም ቀን አስመሰከርሁባቸው። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | በዚያም ወራት በይሁዳ በሰንበት ቀን የወይን መጥመቂያን የሚረግጡትን፥ ነዶም የሚከመሩትን፥ የወይኑን ጠጅና የወይኑን ዘለላ በለሱንም ልዩ ልዩም ዓይነት ሸክም በአህዮች ላይ የሚጭኑትን፥ በሰንበትም ቀን ወደ ኢየሩሳሌም የሚያስገቡትን አየሁ፥ ገበያ ባደረጉበትም ቀን አስመሰከርሁባቸው። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ሄ ዎድያን ታን ይሁዳን ደእያ አሳይ ሳምባታ ጋላስ ዎይንያ ጉምእሽን በኣድ፤ ሀራቱካ ቃይ ካ፥ ዎይንያ ኤሳ፥ ዎይንያ አይፍያ፥ ባላስያ አይፍያነ ሄዋንታ ማላትያባቱዋ ባረንቱ ሀርያን ጫኒደ፥ ሳምባታ ጋላሳን የሩሳላመ አህያዋ በኣድ። ሄዋ ድራዉ፥ ኡንቱንቱ ሳምባታ ጋላሳን ዛልኤናዳን ታን ኡንቱንቶ ምንሳደ ኦዳድ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | He wodiyaan taani Yihudaan de'iyaa Asay Sambbata gallassi woyniyaa gum"ishin be'aaddi; haratuukka k'ay katsaa, woyniyaa eessaa, woyniyaa ayfiyaa, balasiyaa ayfiyaanne hewantta malatiyaabatuwaa barenttu hariyaan c'aaniide, Sambbata gallassan Yerusaalame ahiyaawaa be'aaddi. Hewaa diraw, unttunttu Sambbata gallassan zal"ennaadan taani unttunttoo minisaade odaaddi. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | He wode Yuhuda dere asay Sambata gallas woyne ayfeppe woyne gum7ishin beyadis; qasse kath, woyne ushshu, woyne ayfe, balase ayfenne hara miishshatakka haren caanidi Yerusalaame ehishin beyada nam7anththo Sambata gallas aykkoka zal7ontta mala gaada minththa yootadis. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ሄ ዎዴ ዩሁዳ ዴሬ ኣሳይ ሳምባታ ጋላስ ዎይኔ ኣይፌፔ ዎይኔ ጉምኢሺን ቤያዲስ፤ ቃሴ ካ፥ ዎይኔ ኡሹ፥ ዎይኔ ኣይፌ፥ ባላሴ ኣይፌኔ ሃራ ሚሻታካ ሃሬን ጫኒዲ ዬሩሳላሜ ኤሂሺን ቤያዳ ናምኣን ሳምባታ ጋላስ ኣይኮካ ዛልኦንታ ማላ ጋዳ ሚን ዮታዲስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ሄ ዎደ ታኒ ይሁዳን ደእያ አሳይ ሳምባታ ጋላስ ዎይነ ጉምእሽን በአስ፤ ሀራት ካ፥ ዎይነ ኡሻ፥ ዎይነ አይፍያ፥ ባላሰ አይፍያነ ሀራባታ ባንታ ሀረን ጫንድ፥ ሳምባታ ጋላስ የሩሳላመ ኤህሽን በአስ። ሄሳ ግሾ፥ ኤንቲ ሳምባታ ጋላሳ ዛልኦናዳ ታኒ ኤንታዉ ምንዳ ኦዳስ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | He wode taani Yihudan de7iya asay Sambaata gallas woyne gum7ishin be7as; harati kathi, woyne ushsha, woyne ayfiya, balase ayfiyanne harabata banta haren caanidi, Sambaata gallas Yerusalaame ehishin be7as. Hessa gisho, enti Sambaata gallasa zal7onaada taani entaw minthada odas. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | በእነዚያ ቀናት በይሁዳ በሰንበት ቀን የወይን መጭመቂያ የሚረግጡ፣ እህል የሚያስገቡና፣ የወይን ጠጅ፣ የወይን ዘለላ፣ የበለስና ሌሎችን የጭነት ዐይነቶች ሁሉ በአህያ ላይ የሚጭኑ ሰዎች አየሁ፤ ይህን ሁሉ ወደ ኢየሩሳሌም ያስገቡ የነበረው በሰንበት ቀን ነበረ። ስለዚህ በዚያን ቀን ምግብ እንዳይሸጡ ከለከልኋቸው። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | በእነዚያም ቀኖች በይሁዳ በሰንበት ቀን ወይን የሚጨምቁ፥ እህልን፥ ወይን ጠጅን፥ የወይን ዘለላን፥ በለስን፥ ሌሎችንም ነገሮች ሁሉ በአህያ የሚጭኑ መሆናቸውን አየሁ፤ እነዚህንም ሁሉ በሰንበት ቀን ወደ ኢየሩሳሌም አምጥተው እንዳይሸጡ አስጠነቀቅኋቸው። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | በተን መዓልቲታት እቲኣተን ኣብ ይሁዳ ብመዓልቲ ሰንበት፥ ኣብ መፅመቝ ወይኒ ኽረግፁን፥ ኣእዱግ ፅዒኖም እንዳእቲ ኸእትዉን፥ ወይንን ዘለላ ወይንን በለስን በብዓይነቱ ፅዕነትን፥ ብመዓልቲ ሰንበት ናብ ኢየሩሳሌም ከምፅኡ ረአኹ። ኣነ ኸዓ በታ እቶቶም ዝሸጡላ ኣንፃሮም መስከርኩ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | በተን መዓልትታት እቲኤን ኣብ ይሁዳ ብሰንበት ኣብ መርገጽ ወይኒ ኺረግጹን ኣእዱግ ጽዒኖም እንዳእቲ ኼእትውን ወይንን ዘለላ ወይንን በለስን በብዓይነቱን ጽዕነትን ድማ በመዓልቲ ሰንበት ናብ ዮርሳሌም ኬምጽኡን ርኤኹ። ኣነ ኸአ በታ እቶቶም ዝሸጡላ መዓልቲ ኣንጻሮም መስከርኩ። |