Nehemiah 13:11 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ሽዑ ምስቶም ሹማምንቲ ተኻቲዐ፡ ቤት ኣምላኽ ስለምንታይ ተሓዲጋ? ኣነ ድማ ኣኪበ ኣብ ቦታኦም ኣቐመጥክዎም። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | እኔም፥ “የእግዚአብሔር ቤት ስለ ምን ተተወ?” ብዬ ከአለቆቹ ጋር ተከራከርሁ። ሰበሰብኋቸውም፤ በየስፍራቸውም አቆምኋቸው። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | እኔም። የእግዚአብሔር ቤት ስለ ምን ተተወ? ብዬ ከአለቆቹ ጋር ተከራከርሁ። ሰበሰብኋቸውም፥ በየስፍራቸውም አቆምኋቸው። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | እኔም፦ የእግዚአብሔር ቤት ስለምን ተተወ? ብዬ ከአለቆቹ ጋር ተከራከርሁ። ሰበሰብኋቸውም፥ በየስፍራቸውም አቆምኋቸው። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ሄዋ ድራዉ፥ ታን ካፓቱዋ፥ “ጾሳ ጌሻ ጎልያ ኦሱዋ አያዉ ኦል አጌድቴ?” ያጋደ ሀንቀታድ። ሄዋፐ ጉይያን፥ ኡንቱንታ ጼጋደ ኡባካ ኡንቱንቱ ኦሶ ኦሱዋ ዛራድ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Hewaa diraw, taani kaappatuwaa, «S'oossaa Geeshsha Golliyaa oosuwaa ayaw oli aggeeditee?» yaagaade hank'k'ettaadi. Hewaappe guyyiyaan, unttuntta s'eegaade ubbaakka unttunttu oosoo oosuwaa zaaraad. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Hessa gishshas tani halaqata, «Xoossa Keeththa ooso ays aggidetii?» gaada hanqettadis; hessafe guye Lewe baggatanne yexxizayta xeygada kase istti Xoossa Keeththan ooththiza oosoza simmi ooththana mala zaara gelththadis. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ሄሳ ጊሻስ ታኒ ሃላቃታ፥ «ጾሳ ኬ ኦሶ ኣይስ ኣጊዴቲ?» ጋዳ ሃንቄታዲስ፤ ሄሳፌ ጉዬ ሌዌ ባጋታኔ ዬጺዛይታ ጼይጋዳ ካሴ ኢስቲ ጾሳ ኬን ኦዛ ኦሶዛ ሲሚ ኦና ማላ ዛራ ጌልዲስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ሄሳ ግሾ፥ ታኒ ሀላቃታኮ፥ “ፆሳ ኬ ኦሱዋ አይስ የግ አግደቲ?” ያጋዳ ሀንቀታስ። ሄሳፈ ጉየ፥ ሌወታ ፄጋዳ ኡባ ኤንታ ኦሱዋን ኦሱዋን ዛራስ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Hessa gisho, taani halaqatako, “Xoossa keetha oosuwa ayis yeggi aggidetii?” yaagada hanqetas. Hessafe guye, Leeweta xeegada ubbaa enta oosuwan oosuwan zaaras. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ስለዚህ ሹማምቱን ገሥጬ፣ “ቤተ መቅደሱ እስከዚህ ቸል የተባለው ለምንድን ነው?” ብዬ ጠየቅኋቸው። ከዚያም እነርሱን በአንድነት ሰብስቤ ወደ ምድብ ሥራቸው እንዲመለሱ አደረግሁ። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ቤተ መቅደሱም ይህን ያኽል ቸል እስኪባል ዝም ብለው በመመልከታቸው ባለሥልጣኖችን ገሠጽኩ፤ ሌዋውያኑንና መዘምራኑንም ወደ ቤተ መቅደስ መልሼ በማምጣት ሥራቸውን እንዲቀጥሉ አደረግሁ፤ |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ኣነውን ስለ ምንታይ እዩ ቤት እግዚኣብሄር ዝተሓደገ ኢለ፥ ምስቶም ኣሕሉቕ ተኸራኸርኩ። ኣከብኩዎምውን፤ በብመደብ ስራሖም ድማ ኣቖምኩዎም። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ሽዑ ነቶም ዓበይቲ ገሰጽክዎም፡ ስለምታይ እዩ ቤት ኣምላኽ እተሐድገ፡ ኢለ ኸአ አኪበ ነናብ ዕዮኦም ኣቖምክዎም። |