Nehemiah 13:1 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | በታ መዓልቲ እቲኣ ኣብ ቅድሚ እቲ ህዝቢ ካብ መጽሓፍ ሙሴ ኣንበቡ። ኣብኡ ድማ ኣሞናውያንን ሞኣባውያንን ንዘለኣለም ናብ ኣኼባ ኣምላኽ ከም ዘይኣትዉ ተጻሒፉ ተረኺቡ፤ |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | በዚያም ቀን የሙሴን መጽሐፍ በሕዝቡ ጆሮ አነበቡ፤ አሞናውያንና ሞዓባውያንም ወደ እግዚአብሔር ጉባኤ ለዘለዓለም እንዳይገቡ የሚል በዚያ አገኙ። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | በዚያም ቀን የሙሴን መጽሐፍ በሕዝቡ ጆሮ አነበቡ፤ አሞናውያንና ሞዓባውያንም ወደ እግዚአብሔር ጉባኤ ለዘላለም እንዳይገቡ የሚል በዚያ ተገኘ። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | በዚያም ቀን የሙሴን መጽሐፍ በሕዝቡ ጆሮ ከፍ ባለ ድምፅ አነበቡ፤ አሞናዊ ወይም ሞዓባዊ ወደ እግዚአብሔር ጉባኤ ለዘለዓለም እንዳይገባ የሚል በዚያ ተጽፎ ተገኘ። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ሄ ጋላስ አሳይ ኡባይ ስስሽን፥ ሙሴ ማጻፋይ ናባበቴዳ፤ ሄ ዎደ ኡንቱንቱ፥ “ሞኣበ ጋድያ አሳይነ አሞና ጋድያ አሳይ ጾሳ ማባራን ጋከታናዉ በሰና” ግያ ሳኣ ማጻፋ ግዶን ደሜድኖ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | He gallassi Asay ubbay sisishshin, Muse Mas'aafay nabbabetteedda; he wode unttunttu, «Moo'aabe gadiyaa asaynne Amoona gadiyaa Asay S'oossaa maabaran gaketanaw bessena» giyaa sa'aa mas'aafaa giddon demmeeddino. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | He wode asay wuri Muse maxaafay nababettiin siyishe, «Mo7aabe asaynne Amoone asay Xoossa asaara mernaa gakkanaas walakettofetto» gizaso gakki demmides. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ሄ ዎዴ ኣሳይ ዉሪ ሙሴ ማጻፋይ ናባቤቲን ሲዪሼ፥ «ሞኣቤ ኣሳይኔ ኣሞኔ ኣሳይ ጾሳ ኣሳራ ሜርና ጋካናስ ዋላኬቶፌቶ» ጊዛሶ ጋኪ ዴሚዴስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ሄ ጋላስ አሳ ኡባይ ስእሽን፥ ሙሰ ማፃፋይ ናባበትስ፤ ሄ ዎደ ኤንቲ፥ “ሞአበ አሳይነ አሞነ አሳይ ፆሳ አሳራ መርናዉ ጋሄታናዉ በሰና” ግያ በሳ ማፃፋን ደምዶሶና። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | He gallas asa ubbay si7ishin, Muse Maxaafay nabbabetis; he wode enti, “Moo7abe asaynne Amoone asay Xoossaa asaara merinaw gahetanaw bessenna” giya bessaa maxaafan demmidosona. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | በዚያም ቀን የሙሴን መጽሐፍ ከፍ ባለ ድምፅ ለሕዝቡ አነበቡ፤ አሞናዊም ሆነ ሞዓባዊ ወደ እግዚአብሔር ጉባኤ ፈጽሞ እንዳይገባ የሚከለክል ተጽፎ ተገኘ፤ |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | የኦሪት ሕግ ከፍ ባለ ድምፅ በተነበበላቸው ጊዜ ሰዎቹ ሲያዳምጡ “ሞአባውያንና ዐሞናውያን ከእግዚአብሔር ሕዝብ ጋር ለዘለዓለም አይቀላቀሉ” ከሚለው አንቀጽ ደረሱ። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | በታ መዓልቲ እቲኣ ንመፅሓፍ ሙሴ፥ ኣብ እዝኒ እቲ ህዝቢ ኣንበቡ። ኣብኡ ኸዓ ኣሞናውያንን፥ ሞኣባውያንን፥ ንዘለኣለም ናብ ህዝቢ እግዚኣብሄር ኣይእተዉ ዝብል ተፅሒፉ ነበረ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | በታ መዓልቲ እቲኣ ነቲ መጽሓፍ ሙሴ ኣብ እዝኒ እቲ ህዝቢ ኣንበብዎ፡ ኣብኡ ኸኣአ ዓሞናውን ሞኣባውን ንዘለአለም ኣብ ማሕበር ኣምላኽ ከይአቱ፡ ተጽሒፉ ተረኸበ። |