Nehemiah 12:8 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ሌዋውያን ድማ፡ ንሱን ኣሕዋቱን፡ ኣብ ልዕሊ እቲ ምስጋና ዝነበሩ፡ የሹዋን ቢኑይን ቃድሚኤልን ሸረብያን ይሁዳን ማታንያን። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ሌዋውያኑም ኢያሱ፥ በንዊ፥ ቀድምኤል፥ ሰራብያ፥ ይሁዳ፥ ከወንድሞቹም ጋር በመዘምራን ላይ የተሾመ ማታንያ። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ሌዋውያኑም፤ ኢያሱ፥ ቢንዊ፥ ቀድምኤል፥ ሰራብያ፥ ይሁዳ፥ ከወንድሞቹም ጋር በመዘምራን ላይ የነበረ መታንያ። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ሌዋውያኑም፦ ኢያሱ፥ ቢኒዊ፥ ቃድሚኤል፥ ሼሬብያ፥ ይሁዳና ከወንድሞቹ ጋር በመሆን የምስጋና መዝሙር ኃላፊ የነበረው ማታንያ። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ኡንቱንቱና እትፐ ስሜዳ ሌዋቱ ኢያሳ፥ ቢኑያ፥ ቃድምኤላ፥ ሸረብያ፥ ይሁዳነ ማታንያ። ማታኒ ሀራ ባረናና ኦያዋንቱና እትፐ ጋላታ ማዝሙርያ የጽያዋንቶ ካፑዋ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Unttunttunna ittippe simmeedda Leewatuu Iyyaasa, Biinuya, K'aadimi'eela, Sherebiyaa, Yihudaanne Mataaniyaa. Mataanii hara barenana ootsiyaawanttuna ittippe galataa mazimuriyaa yes's'iyaawanttoo kaappuwaa. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Leweta, Galata mazamure yexxissizaytas alaafe gididi leweti, Iyaaso, Binuwe, Qadim7eele, Sherebiya, Yuhudanne Maataaniya. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ሌዌታ፥ ጋላታ ዬ ዬጺሲዛይታስ ኣላፌ ጊዲዲ ሌዌቲ፥ ኢያሶ፥ ቢኑዌ፥ ቃዲምኤሌ፥ ሼሬቢያ፥ ዩሁዳኔ ማታኒያ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ኤንታራ እስፈ ስምዳ ሌወት እያሱ፥ ብኑያ፥ ቃድምኤላ፥ ሳራባ፥ ይሁዳነ ጋላታ ማዝሙረ ዛማረይሳታ ሀላቃ ግድዳ ማታና። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Entara issife simmida Leeweti Iyyasu, Binuya, Qadimi7eela, Saraba, Yihudanne galata mazmure zamareyisata halaqa gidida Mataana. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ሌዋውያኑ ደግሞ ኢያሱ፣ ቢንዊ፣ ቀድምኤል፣ ሰራብያ፣ ይሁዳ እንዲሁም ከወንድሞቹ ጋር የምስጋና መዝሙር ኀላፊ የሆነው መታንያ ነበሩ። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ኤልያሺብ፥ ዮያዳዕ፥ ዮናታንና ያዱዐ ተብለው የሚጠሩት ሊቃነ ካህናት በኖሩበት ዘመን የሌዋውያንና የካህናት ቤተሰብ አለቆች ተለይተው የሚታወቁበት መዝገብ ተዘጋጅቶ ነበር፤ ይህም መዝገብ የተዘጋጀው ዳርዮስ የፋርስ ንጉሠ ነገሥት በሆነበት ዘመን ነበር። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ሌዋውያን፦ ኢያሱ፥ ቢንዊ፥ ቀድምኤል፥ ሰራብያ፥ ይሁዳ፥ መታንያ፥ እዚኣቶም ኵሎም መራሕቲ መዝሙር ምስጋና ነበሩ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ሌዋውያን ድማ፡ እያሱ፡ ቡኑኢ፡ ቃድሚኤል፡ ሸረብያ፡ ይሁዳ፡ ማታንያ፡ ንሱን ኣሕዋቱን፡ መራሕቲ መዝሙር ምስጋና። |