Nehemiah 12:31 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ሽዑ፡ መሳፍንቲ ይሁዳ ናብቲ መንደቕ ደይቦም፡ ክልተ ዓበይቲ ጭፍራ ዳዊት መዘዝኩ፡ ሓደ ኻብዚኣቶም ድማ ብየማን ኣብ መንደቕ ናብ ኣፍ ደገ ሓመድ ይኸይድ ነበረ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | የይሁዳንም አለቆች ወደ ቅጥሩ አወጣኋቸው፤ አመስጋኞቹንም በሁለት ታላላቅ ተርታ አቆምኋቸው፤ የአንዱም ተርታ ሰዎች ወደ ቀኝ በቅጥሩ ላይ ወደ ጉድፍ መጣያው በር ሄዱ። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | የይሁዳንም አለቆች ወደ ቅጥሩ ላይ አወጣኋቸው፤ አመስጋኞቹንም በሁለት ታላላቅ ተርታ አቆምኋቸው፤ አንዱም ወደ ቀኝ በቅጥሩ ላይ ወደ ጕድፍ መጣያው በር ሄደ። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | የይሁዳንም አለቆች ወደ ቅጥሩ ላይ አወጣኋቸው፥ አመስጋኞቹንም በሁለት ታላላቅ ተርታ አቆምኋቸው፥ አንዱም ወደ ቀኝ በቅጥሩ ላይ ወደ ጉድፍ መጣያው በር ሄደ። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ታን ይሁዳ ካለያዋንታ ግምቢያ ቦላን ሺሻይ፤ ቃይ ማዝሙርያ የጽያዋንታካ ላኡ ጩጉዋን ሻካደ ጾሳ ጋላታና ማላ ኦድ። እት ጩጉ ግምቢያ ሁጲያና ኡሸቻ ስሚደ፥ ፕቱዋ ኦልያ ፐንግያ ባጋ ቤዳ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Taani Yihudaa kaaletsiyaawantta gimbbiyaa bollan shiishshay; k'ay mazimuriyaa yes's'iyaawanttakka laa"u c'uguwaan shaakkaade S'oossaa galatana mala ootsaaddi. Itti c'uguu gimbbiyaa huup'iyaanna ushechcha simmiide, Pituwaa Oliyaa Penggiyaa bagga beedda. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Tani Nahimiyay Yuhuda dere kaaleththizayti gimbaa bolla kezana mala histtidaappe guye lo7eththi mazamure yexxizayti nam7u butten shaakettidi yexxana mala ooththadis; koyro buttezi gimbaas hu7e bolla kezidi ushachcha baggara diza, «Buura yessaso» aadhdhi bida. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ታኒ ናሂሚያይ ዩሁዳ ዴሬ ካሌዛይቲ ጊምባ ቦላ ኬዛና ማላ ሂስቲዳፔ ጉዬ ሎኤ ዬ ዬጺዛይቲ ናምኡ ቡቴን ሻኬቲዲ ዬጻና ማላ ኦዲስ፤ ኮይሮ ቡቴዚ ጊምባስ ሁኤ ቦላ ኬዚዲ ኡሻቻ ባጋራ ዲዛ፥ «ቡራ ዬሳሶ» ኣ ቢዳ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ታኒ ይሁዳ ሀላቃታ ግምበ ድርሳ ቦላ ከሳስ። ናምኡ ግታ ማዝሙረ ኮይረታ ጋላታ ማዝሙረ የፃና መላ ኦስ። እስ ኮይረይ ግምብያ ሁጰሶራ ኡሻች ስሚድ፥ ፕቶ ፐንገ ባጋ ብስ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Taani Yihuda halaqata gimbe dirsaa bolla kessas. Nam7u gita mazmure koyreta galata mazmure yexana mela oothas. Issi koyrey gimbiya huuphesoora ushachi simmidi, Pito Penge bagga bis. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | እኔም የይሁዳን መሪዎች በቅጥሩ ግንብ ዐናት ላይ እንዲወጡ አደረግሁ፤ ደግሞም ምስጋና እንዲያቀርቡ ሁለት ታላላቅ የመዘምራን ቡድን መደብሁ። አንዱ በቅጥሩ ግንብ ዐናት በስተ ቀኝ በኩል “ቈሻሻ መጣያ በር” ወደሚባለው ሄደ። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | የይሁዳም ሕዝብ ተደስቶ የነበረው እነርሱ እግዚአብሔር ባዘዘው መሠረት መፈጸም የሚገባውን ደንብና የማንጻት ሥርዓት በማከናወናቸው ነበር፥ የቤተ መቅደሱ መዘምራንና የቤተ መቅደሱ ዘብ ጠባቂዎችም ዳዊትና ልጁ ሰሎሞን በመደቡት ሥርዓት መሠረት የሚጠበቅባቸውን አገልግሎት ፈጸሙ። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ንኣሕሉቕ ይሁዳ ድማ ናብ ልዕሊ እቲ ቕፅሪ ኣደየብክዎም። ዘመስግኑ ኸዓ ኽልተ ዓበይቲ መስርዕ መዘምራን ኣቖምኩ፤ እቶም ሓደ መስርዕ ናብ ልዕሊ እቲ ቕፅሪ ኣፍ ደገ መጕሓፊ ብወገን የማን ኣቢሎም ዞሩ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ንሓላቑ ይሁዳ ድማ ናብ ልዕሊ እቲ መካበብያ ኣደየብክዎም። ዜመግኑ ኸአ ክልተ ዓበይቲ ታራ ኣቖምኩ፡ እቶም ሓደ ታራ ናብ ልዕሊ እቲ መካበብያ ደገ መጉሓፊ ብሸነኽ የመን ከዱ። |