Nehemiah 12:29 — Compare Translations
13 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ካብ ቤት ጊልጋልን ካብ ግራት ጌባን ኣስማዌትን እውን። እቶም ዘመርቲ ኣብ ዙርያ የሩሳሌም ንርእሶም ከተማታት ሰሪሖም። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ከቤት ጌልጋልና ከጌባ፥ ከአዝማዊትም እርሻ መዘምራኑ በኢየሩሳሌም ዙርያ ለራሳቸው መንደሮች ሠርተዋልና። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | መዘምራኑም በኢየሩሳሌም ዙሪያ መንደሮች ሠርተው ነበርና ከቤትጌልገላም፥ ከጌባና ከዓዝሞት እርሻዎች ተሰበሰቡ። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ቤት-ገልጋላፐ፥ ገባአፐነ አዝማዌታፐ ሺቂደ ዬድኖ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Beeti-Gelggalappe, Gebaa'appenne Azimaaweetappe shiik'iide yeeddino. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Yerusalaame yuushon istti banttas duussaso ooththida gishshas yexxizayta Beeti-Galgalappe, Geebappenne Azimooteppe shiishshidi ehida. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ዬሩሳላሜ ዩሾን ኢስቲ ባንታስ ዱሳሶ ኦዳ ጊሻስ ዬጺዛይታ ቤቲ-ጋልጋላፔ፥ ጌባፔኔ ኣዚሞቴፔ ሺሺዲ ኤሂዳ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ቤት-ገልጋላፐ፥ ግብአፐነ አዝማወታፐ ሺቅዶሶና። ኤንቲ የሩሳላመ ሄራን ባንታዉ ጉታታ ኬፅዶሶና። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Beet-Gelgalape, Gib7apenne Azmaawetape shiiqidosona. Enti Yerusalaame heeran bantaw gutata keexidosona. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | በኢየሩሳሌም ዙሪያ የራሳቸውን መንደሮች ሠርተው ስለ ነበር፣ መዘምራኑን ያመጧቸው ከቤት ጌልገላ፣ ከጌባና ከዓዝምት አካባቢ ነው። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | በዚያም ዕለት ብዙ መሥዋዕት ቀረበ፤ ሕዝቡም እግዚአብሔር ደስ ስላሰኛቸው ታላቅ ሐሴት አደረጉ፤ ሴቶችም፥ ልጆችም አብረው ተደስተዋል፤ በኢየሩሳሌም የነበረው የእልልታቸው ድምፅ እስከ ሩቅ ድረስ ይሰማ ነበር። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ካብ ቤት ጌልገላን ካብ ምድሪ ጌባን ዓዝሞትን ተኣከቡ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | እቶም ዘመርትስ ኣብ ከባቢ ዮርሳሌም ዓድታት ሰሪሖም ነበሩ እሞ፡ ደቂ እቶም ዘመርቲ ኻብቲ ጎልጎል ከባቢ ዮርሳሌምን ካብ ዓድታት ነጦፋታውያንን ካብ ቤት ጊልጋልን ካብ ምድሪ ጌባዕን ዓዝማዌትን ተአከቡ። |