Nehemiah 12:25 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ማታንያን ባቅቡቅያስን ኦብድያን መሹላምን ታልሞንን ኣኩብን ሓለውቲ ኣፍ ደገ ነበሩ፣ ነቶም ሓለውቲ ኣብ ኣፍደገ ደጌታት ይሕልውዎም ነበሩ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | መታንያ፥ በቅቡቅያ፥ አብድያ፥ ሜሱላም፥ ጤልሞን፥ ዓቁብ በበሮች አጠገብ የሚገኙትን ዕቃ ቤቶች ለመጠበቅ በረኞች ነበሩ። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | መታንያ፥ በቅቡቅያ፥ አብድዮ፥ ሜሱላም፥ ጤልሞን፥ ዓቁብ በበሮች አጠገብ የሚገኙትን ዕቃ ቤቶች ለመጠበቅ በረኞች ነበሩ። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ማታንያ፥ ባቅቡቅያ፥ አብድዩ ፥ ምሹላም፥ ጣልሞን፥ ዓቁብ በበሮቹ አጠገብ የሚገኙትን ዕቃ ቤቶች የሚጠብቁ በር ጠባቂዎች ነበሩ። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ጌሻ ጎልያ ግምቢያ ፐንግያ ማታን ኬጸቴዳ ዱማ ዱማ ሻሉዋ ዎያ ጎልያ ናግያዋንቱ ማታንያ፥ ባቅቡቅያ፥ ኦባድያ፥ ማሹላማ፥ ጻልሞናነ አቁባ ግያዋንታ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Geeshsha Golliyaa gimbbiyaa penggiyaa matan kees'etteedda dumma dumma shaluwaa wotsiyaa golliyaa naagiyaawanttu Mataaniyaa, Baak'ibuuk'iyaa, Obaadiyaa, Mashulaama, S'almmoonanne Ak'k'uuba giyaawaantta. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Xoossa Keeththaa gimbe penge achchan oosettida miish woththiza minjja keeth naagiza zabeti Maataaniya, Baqibuqiya, Abdiyu, Mashulaame, Xalmoonenne Aqube geetettizayta. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ጾሳ ኬ ጊምቤ ፔንጌ ኣቻን ኦሴቲዳ ሚሽ ዎዛ ሚንጃ ኬ ናጊዛ ዛቤቲ ማታኒያ፥ ባቂቡቂያ፥ ኣብዲዩ፥ ማሹላሜ፥ ጻልሞኔኔ ኣቁቤ ጌቴቲዛይታ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ፆሳ ኬ ግምበ ድርሳ ፐንግያ ማታን ኬፀትዳ ዱማ ዱማ ሚሸ ዎያ ኬ ናገይሳት ማታና፥ ባቅቡቃ፥ አብድዩ፥ ማሱላማ፥ ፃልሞናነ አቁባ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Xoossa keetha gimbe dirsaa pengiya matan keexetida dumma dumma miishe wothiya keethaa naageysati Mataana, Baqbuuqa, Abdiyu, Masulaama, Xalmoonanne Aquba. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | በቅጥሩ በሮች አጠገብ ያሉትን ዕቃ ቤቶች የሚጠብቁት ዘቦች ደግሞ መታንያ፣ በቅቡቅያ፣ አብድዩ፣ ሜሱላም፣ ጤልሞንና ዓቁብ ነበሩ። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ከዚያም አልፈን የኤፍሬም ቅጽር በር፥ የይሻና ቅጽር በር፥ የዓሣ ቅጽር በር ተብለው ወደተሰየሙትና የሐናንኤል ግንብ የመቶዎቹ ግንብና የበጎች ቅጽር በር ተብለው ወደሚጠሩት ስፍራዎች መጣን፤ ሰልፋችንንም ያበቃነው ለቤተ መቅደሱ ቅርብ ወደ ሆነው የዘበኞች ቅጽር በር ወደሚባለው ቦታ ስንደርስ ነበር። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | መታንያ፥ በቅቡቅያ፥ ኣብድዩ፥ ሜሱላም፥ ጤልሞን፥ ዓቁብ፥ ሓለውቲ ደገ ነበሩ። ኣፍ ደገ እቲ መዛግብቲ ድማ ይሕልዉ ነበሩ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ማታንያን ባቅቡቅያን ዓብድያ፡ መሹላም፡ ጣልሞን ዓቁብ፡ እዚኣቶም ሓለውቲ ደገ ኾይኖም ኣፍ ደገ እቲ መዛግብቲ ይሕልው ነበሩ። |