Nehemiah 12:24 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) እቶም ሓለቓ ሌዋውያን ድማ፡ ሓሻብያን ሸረብያን የሹዋን ወዲ ቃድሚኤልን ምስ ኣሕዋቶም ኣብ መንጽርኦም ኮይኖም፡ ብመሰረት ትእዛዝ ዳዊት ሰብ ኣምላኽ፡ ንሓድሕዶም ክውድሱን ከመስግኑን ነበሩ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) የሌ​ዋ​ው​ያ​ኑም አለ​ቆች አሳ​ብያ፥ ሰር​ብያ፥ ኢያሱ፥ የቀ​ድ​ም​ኤ​ልም ልጆች፥ ወን​ድ​ሞ​ቻ​ቸ​ውም እንደ እግ​ዚ​አ​ብ​ሔር ሰው እንደ ዳዊት ትእ​ዛዝ በየ​ሰ​ሞ​ና​ቸው በእ​ነ​ርሱ ፊት ያከ​ብ​ሩና ያመ​ሰ​ግኑ ነበር።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) የሌዋውያኑም አለቆች፤ ሐሸብያ፥ ሰራብያ፥ የቀድምኤልም ልጅ ኢያሱ እንደ እግዚአብሔር ሰው እንደ ዳዊት ትእዛዝ በየሰሞናቸው በወንድሞቻቸው ፊት ለፊት ያከብሩና ያመሰግኑ ነበር።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year የሌዋውያኑ መሪዎች ሐሻብያ፥ ሼሬብያ፥ የቃድሚኤል ልጅ ኢያሱና ወንድሞቻቸው ደግሞ ከፊት ለፊታቸው ሆነው የእግዚአብሔር ሰው ዳዊት በሰጠው ትእዛዝ መሠረት ክፍል በክፍል ትይዩ ሆነው ያወድሱና ያመሰግኑ ነበር።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ሌዋቱዋ ካለያዋንቱ ሀሻብያ፥ ሸረብያነ ቃድምኤላ ናኣ ኢያሳ። ኡንቱንቱ ጾሳ አሳ ግዴዳ ካቲ ዳዊተ አዛዜዳዋዳን፥ ላኡዋን ሻከት ኤቂደ፥ ካላን ካላን ጾሳ ቦንቺኖነ አዉ ጋላታ ማዝሙርያ የጺኖ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Leewatuwaa kaaletsiyaawanttu Hashaabiyaa, Sherebiyaanne K'aadimi'eela na'aa Iyyaasa. Unttunttu S'oossaa asaa gideedda Kaatii Daawite azazeeddawaadan, laa"uwaan shaaketti ek'k'iide, kaalan kaalan S'oossaa bonchchiinonne aw galataa mazimuriyaa yes's'iino.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Hashaabiyay, Sherebiyay, Iyaasoy, Binuweynne Qadim7eeley kaaleththiza Lewe baggati nam7u kezi shaakettida. He nam7u baggatikka Xoossa asi gidida kawo Dawiti azazida azazo mala Xoossas galata mazamure soreninne eedon issoy issaafe ekki yexxishe shiishshida.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ሃሻቢያይ፥ ሼሬቢያይ፥ ኢያሶይ፥ ቢኑዌይኔ ቃዲምኤሌይ ካሌዛ ሌዌ ባጋቲ ናምኡ ኬዚ ሻኬቲዳ። ሄ ናምኡ ባጋቲካ ጾሳ ኣሲ ካዎ ዳዊቲ ኣዛዚዳ ኣዛዞ ማላ ጾሳስ ጋላታ ዬ ሶሬኒኔ ኤዶን ኢሶይ ኢሳፌ ኤኪ ዬጺሼ ሺሺዳ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ሌወታ ሀላቃት ሀሳባያ፥ ሳራባነ ቃድምኤላ ናኣ እያሱ። ኤንቲ ፆሳ አስ ግድዳ ካዎይ ዳዊቲ ኪትዳይሳዳ፥ ናምአን ሻከት ኤቅድ፥ ታራን ታራን ፆሳ ቦንቾሶናነ ጋላታ ማዝሙረ የፆሶና።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Leeweta halaqati Hasabaya, Sarabanne Qadimi7eela na7aa Iyyasu. Enti Xoossa asi gidida kawoy Dawiti kiittidaysada, nam7an shaaketi eqidi, taran taran Xoossaa bonchoosonanne galata mazmure yexoosona.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) የሌዋውያኑ መሪዎች ሐሸብያ፣ ሰራብያ፣ የቀድምኤል ልጅ ኢያሱ ነበሩ፤ እነርሱም ከወንድሞቻቸው ፊት ለፊት ሆነው የእግዚአብሔር ሰው ዳዊት በሰጠው መመሪያ መሠረት እየተቀባበሉ ውዳሴና ምስጋና ያቀርቡ ነበር።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 ሌላው የመዘምራን ቡድን ሰልፍ የቅጽሩን ግንብ ጫፍ በመከተል ወደ ግራ በኩል አለፈ፤ እኔም ከሕዝቡ እኩሌታ ጋር ይህንኑ የቡድን ሰልፍ እከተል ነበር፤ የእቶኑንም ግንብ አልፈን ወደ ሰፊው ቅጽር ግንብ ደረስን።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ሓሸብያ፥ ሰራብያ፥ ኢያሱ፥ ቀድምኤል ኣሕሉቕ ሌዋውያን ነበሩ። ምስቶም ብፆቶም ከምቲ ናይ ኣምላኽ ሰብ ዳዊት ዝኣዘዞ እናተቐባበሉ ይውድሱን የመስግኑን ነበሩ።
Amharic Tigrinya 2011 ሓላቑ እቶም ሌዋውያን ከአ ሓሻብያ፡ ሸረብያ፡ እያሱ ወዲ ቃድማኤል ምስ ኣሕዋቶም ኣብ መንጽሮም ኮይኖም፡ ከምቲ ትእዛዝ ዳዊት፡ እቲ ናይ ኣምላኽ ሰብ፡ ይውድሱን የመስግኑን ነበሩ።