Nehemiah 12:23 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ደቂ ሌዊ፡ ርእስታት ስድራ ቤት፡ ክሳዕ ዘመን ዮሃናን ወዲ ኤልያሺብ ኣብ መጽሓፍ ዜና መዋእል ተጻሒፎም ኣለዉ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) የሌዊ ልጆች የአ​ባ​ቶች ቤቶች አለ​ቆች እስከ ኤል​ያ​ሴብ ልጅ እስከ ዮሐ​ናን ዘመን ድረስ በታ​ሪክ መጽ​ሐፍ ተጻፉ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) የሌዊ ልጆች የአባቶች ቤቶች አለቆች እስከ ኤልያሴብ ልጅ እስከ ዮሐናን ዘመን ድረስ በታሪክ መጽሐፍ ተጻፉ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year የሌዊ ልጆች የአባቶች መሪዎች እስከ ኤልያሺብ ልጅ እስከ ዮሐናን ዘመን ድረስ በታሪክ መጽሐፍ ተመዝግበው ነበር።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ግዶ ሽን፥ ሌዋቱ ያራቱ ካፓቱ ማዝጎብያን ጻፈቴዳዌ ኤልያሽባ ናኣ ናኣ ዮሀናን ሀይቃና ጋካናዉ ደእያ ዎድያ ጻላላና።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Gido shin, Leewatuu yaratuu kaappatuu mazggobiyaan s'aafetteeddawe Eliyaashiba na'aa na'aa Yohanaani hayk'k'ana gakkanaw de'iyaa wodiyaa s'alalaana.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Gido attiin Lewe baggata soo asata halaqatappe qonccen mazgabettidi erettidayti Elyaasheebes naaza naa Yohanaaney hayqqana gakkanaas diza woden xalla.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ጊዶ ኣቲን ሌዌ ባጋታ ሶ ኣሳታ ሃላቃታፔ ቆንጬን ማዝጋቤቲዲ ኤሬቲዳይቲ ኤልያሼቤስ ናዛ ና ዮሃናኔይ ሃይቃና ጋካናስ ዲዛ ዎዴን ጻላ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ግዶሽን፥ ሌወታ ያራታ ሀላቃት ማዝጋበን ፃፈትዳይ ኤልያሴባ ናኣ ናአ ግድዳ ዮሃን ሀይቃና ጋካናዉ ደእያ ዎደ ፃላላና።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Gidoshin, Leeweta yarata halaqati mazgaben xaafetiday Eliyaseeba na7aa na7a gidida Yohaani hayqana gakanaw de7iya wode xalaalana.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) ከሌዋውያን ዘሮች መካከል እስከ ኤሊያሴብ ልጅ እስከ ዮሐናን ድረስ ያሉት የየቤተ ሰቡ ኀላፊዎች በታሪክ መጽሐፍ ተመዝግበው ነበር።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 ወደ ውሃው ምንጭ በር እንደ ደረሱም ወደ ዳዊት ከተማ አቅንተው በቅጽሩ ላይ ያሉትን ደረጃዎች በመውጣትና የዳዊትን ቤተ መንግሥት በማለፍ ከከተማይቱ በስተምሥራቅ ወደሚገኘው ወደ ውሃ ቅጽር በር ተመለሱ።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year እንተ ኾነ እቶም ደቂ ሌዊ ኣሕሉቕ ማይ ቤት ኣቦታት ክሳዕ ዘመን ዮሓናን ወዲ ኤልያሴብ ጥራሕ ኣብቲ መፅሓፍ ዜና መዋእል ተፅሓፉ።
Amharic Tigrinya 2011 እቶም ደቂ ሌዊ ሓላቑ ማይ ቤት ኣቦታት ክሳዕ ዘመን ዮሓናን ወዲ ኤልያሺብ ኣብቲ መጽሓፍ ዜና መዋእል ተጻሕፉ።