Nehemiah 11:9 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ዮኤል ወዲ ዚግሪ ድማ ሓላውኦም ነበረ፣ ይሁዳ ወዲ ሰኑዋ ድማ ኣብ ልዕሊ እታ ኸተማ ካልኣይ ነበረ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) አለ​ቃ​ቸ​ውም የዝ​ክሪ ልጅ ኢዮ​ኤል ነበረ፤ የሰ​ኑ​ዋም ልጅ ይሁዳ በከ​ተ​ማው ላይ ሁለ​ተኛ ነበረ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) አለቃቸውም የዝክሪ ልጅ ኢዮኤል ነበረ፤ የሐስኑአም ልጅ ይሁዳ በከተማው ላይ ሁለተኛ ነበረ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year አለቃቸውም የዚክሪ ልጅ ኢዮኤል ነበር፤ የሃስኑአ ልጅ ይሁዳ ደግሞ በከተማው ላይ ሁለተኛ የተሾመ ነበረ።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ዚክራ ናአይ ዩኤል ኡንቱንቱ ካፑዋ፤ ቃይ ሀሳኑአ ናአይ ይሁዳይ ካታማን ላኤን ማራጊ ደእያ ካፑዋ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Ziikira na'ay Yuu'eeli unttunttu kaappuwaa; k'ay Hassanuu'a na'ay Yihuday kataman laa'entso maaragii de'iyaa kaappuwaa.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Zikire naa Iyu7eeley istta kaaleththizayssa gidishin Hasanu7e naa Yuhuday izappe garsara katama ayssiza nam7anththo daanna.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ዚኪሬ ና ኢዩኤሌይ ኢስታ ካሌዛይሳ ጊዲሺን ሃሳኑኤ ና ዩሁዳይ ኢዛፔ ጋርሳራ ካታማ ኣይሲዛ ናምኣን ዳና።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ዝክራ ናአይ እዩኤል ኤንታ ሀላቃ፤ ቃስ ሀሳኑአ ናአይ ይሁድ ካታማን ናምአን ሀላቃ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Zikira na7ay Iyyu7eeli enta halaqa; qassi Hasanu7a na7ay Yihudi kataman nam7antho halaqa.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) የእነዚህም አለቃ የዝክሪ ልጅ ኢዩኤል ሲሆን፣ የሐስኑአ ልጅ ይሁዳ የከተማዪቱ “ሁለተኛ አውራጃ” የበላይ ነበር።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 የዚክሪ ልጅ ኢዩኤል መሪያቸው ሲሆን፥ የሀስኑአ ልጅ ይሁዳ በማዕርግ ሁለተኛ የሆነ የከተማይቱ ባለሥልጣን ነበር።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ኢዩኤል ወዲ ዝክሪ ኸዓ ሓለቓኣቶም ነበረ፤ ይሁዳ ወዲ ሃስኑኣም ድማ ኣብ ልዕሊ እታ ኸተማ ኻልኣዩ ነበረ።
Amharic Tigrinya 2011 ዮኤል ወዲ ዚክሪ ኸአ ሓላቓኦም ነበረ፡ ይሁዳ ወዲ ሃስኑኣ ድማ ኣብ ልዕሊ እታ ኸተማ ኻልኣዮ ነበረ።