Nehemiah 11:4 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ገለ ካብ ደቂ ይሁዳን ካብ ደቂ ብንያምን ድማ ኣብ የሩሳሌም ይነብሩ ነበሩ። ካብ ደቂ ይሁዳ፤ ኣታያ ወዲ ዑዝያ ወዲ ዘካርያስ ወዲ ኣማርያ ወዲ ሸፋትያ ወዲ ማሃላለል ካብ ደቂ ጴረስ፤ |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ከይሁዳና ከብንያምም ልጆች እነዚህ በኢየሩሳሌም ተቀመጡ። ከይሁዳ ልጆች፤ ከፋሬስ ልጆች የመላልኤል ልጅ፥ የሰፋጥያስ ልጅ፥ የሰማርያ ልጅ፥ የዘካርያስ ልጅ፥ የዖዝያ ልጅ አታያ፤ |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ከይሁዳና ከብንያምም ልጆች እነዚህ በኢየሩሳሌም ተቀመጡ። ከይሁዳ ልጆች፤ ከፋሬስ ልጆች የመላልኤል ልጅ የሰፋጥያስ ልጅ የአማርያ ልጅ የዘካርያስ ልጅ የዖዝያ ልጅ አታያ፤ |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ከይሁዳ ልጆችና ከብንያም ልጆች የተወሰኑት በኢየሩሳሌም ተቀመጡ። ከይሁዳ ልጆች፦ ከፋሬስ ልጆች የማሃላልኤል ልጅ፥ የሽፋጥያ ልጅ፥ የአማርያ ልጅ፥ የዘካርያስ ልጅ፥ የዑዚያ ልጅ ዓታያ፤ |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ይሁዳ ዛርያፐ ዬዳ ካለያዋንቱ ፓሬሳ ያራ ግዴዳ አታያነ ሼላ ያራ ግዴዳ ማእሴያ። አታይ ኦዝያና ናኣ፤ ኦዝያነ ዛካራሳ ናኣ፤ ዛካራስ አማርያ ናኣ፤ አማር ሻፋጽያ ናኣ፤ ሻፋጽ ማላልኤላ ናኣ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Yihudaanne Biiniyaama zariyaappe yeedda kaaletsiyaawanttu Paareesa yara gideedda Ataayanne Sheela yara gideedda Ma'iseeya. Ataayi Ooziyaana na'aa; Ooziyaane Zakkaraasa na'aa; Zakkaraasi Amaariyaa na'aa; Amaari Shafaas'iyaa na'aa; Shafaas'i Malaali'eela na'aa. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Yuhuda zarkkefe yida kaaleththizayti Paareese zereththafe gididayti Malal7eele naa, Shafaaxiya naa, Amaariya naa, Zakaraasa naa, Ooziya naa, Attayiya, |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ዩሁዳ ዛርኬፌ ዪዳ ካሌዛይቲ ፓሬሴ ዜሬፌ ጊዲዳይቲ ማላልኤሌ ና፥ ሻፋጺያ ና፥ ኣማሪያ ና፥ ዛካራሳ ና፥ ኦዚያ ና፥ ኣታዪያ፥ |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ይሁዳ ኮቻፈ ይዳ አሳይ ፓረሳ ያራ ግድዳ አታያነ ሴላ ያራ ግድዳ ማእሰያ። አታይ ኦዝያና ናአ፤ ኦዝያን ዛካርያሳ ናአ፤ ዛካርያስ አማረ ናአ፤ አማረይ ሳፋፃ ናአ፤ ሳፋፅ ማላልኤላ ናአ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Yihuda kochaafe yida asay Paaresa yara gidida Atayanne Seela yara gidida Ma7iseya. Atayi Ooziyana na7a; Ooziyani Zakaryaasa na7a; Zakaryaasi Amaare na7a; Amaarey Safaaxa na7a; Safaaxi Malal7eela na7a. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ከይሁዳና ከብንያም ወገን የሆኑት የተቀሩት ሰዎች ደግሞ በኢየሩሳሌም ተቀመጡ፤ ከይሁዳ ዘሮች፦ ከፋሬስ ዘር የመላልኤል ልጅ፣ የሰፋጥያስ ልጅ፣ የአማርያ ልጅ፣ የዘካርያስ ልጅ፣ የዖዝያ ልጅ አታያ፤ |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | የይሁዳ ነገድ አባላት፦ የዘካርያስ የልጅ ልጅ የሆነው የዑዚያ ልጅ ዐታያ፤ ሌሎች የቀድሞ አያቶቹ የይሁዳ ልጅ የሆነው የፋሬስ ዘሮች የሆኑትን አማርያን፥ ሸፋጥያንና ማሀላልኤልን ይጨምራሉ። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | እቶም ኣብ ኢየሩሳሌም ዝተቐመጡ ደቂ ይሁዳን ደቂ ብንያምን እዚኣቶም እዮም፦ ካብ ደቂ ይሁዳ፦ ዓታያ ወዲ ዖዝያ፥ ወዲ ዘካርያስ፥ ወዲ ኣማርያ፥ ወዲ ሰፋጥያስ፥ ወዲ ማላልኤል፥ ካብ ደቂ ፋሬስ፤ |
| Amharic Tigrinya 2011 | ካብ ደቂ ይሁዳን ካብ ደቂ ብንያምን ድማ ኣብ ዮርሳሌም ተቐመጡ፡ ካብ ደቂ ይሁዳ፡ ዓታያ ወዲ ዑዚያ፡ ወዲ ዘካርያ፡ ወዲ ኣማርያ፡ ወዲ ሸፋጥያ፡ ወዲ ማሃላልኤል፡ ካብ ደቂ ፋሬስ። |