Nehemiah 11:4 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ገለ ካብ ደቂ ይሁዳን ካብ ደቂ ብንያምን ድማ ኣብ የሩሳሌም ይነብሩ ነበሩ። ካብ ደቂ ይሁዳ፤ ኣታያ ወዲ ዑዝያ ወዲ ዘካርያስ ወዲ ኣማርያ ወዲ ሸፋትያ ወዲ ማሃላለል ካብ ደቂ ጴረስ፤
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) ከይ​ሁ​ዳና ከብ​ን​ያ​ምም ልጆች እነ​ዚህ በኢ​የ​ሩ​ሳ​ሌም ተቀ​መጡ። ከይ​ሁዳ ልጆች፤ ከፋ​ሬስ ልጆች የመ​ላ​ል​ኤል ልጅ፥ የሰ​ፋ​ጥ​ያስ ልጅ፥ የሰ​ማ​ርያ ልጅ፥ የዘ​ካ​ር​ያስ ልጅ፥ የዖ​ዝያ ልጅ አታያ፤
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) ከይሁዳና ከብንያምም ልጆች እነዚህ በኢየሩሳሌም ተቀመጡ። ከይሁዳ ልጆች፤ ከፋሬስ ልጆች የመላልኤል ልጅ የሰፋጥያስ ልጅ የአማርያ ልጅ የዘካርያስ ልጅ የዖዝያ ልጅ አታያ፤
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year ከይሁዳ ልጆችና ከብንያም ልጆች የተወሰኑት በኢየሩሳሌም ተቀመጡ። ከይሁዳ ልጆች፦ ከፋሬስ ልጆች የማሃላልኤል ልጅ፥ የሽፋጥያ ልጅ፥ የአማርያ ልጅ፥ የዘካርያስ ልጅ፥ የዑዚያ ልጅ ዓታያ፤
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ይሁዳ ዛርያፐ ዬዳ ካለያዋንቱ ፓሬሳ ያራ ግዴዳ አታያነ ሼላ ያራ ግዴዳ ማእሴያ። አታይ ኦዝያና ናኣ፤ ኦዝያነ ዛካራሳ ናኣ፤ ዛካራስ አማርያ ናኣ፤ አማር ሻፋጽያ ናኣ፤ ሻፋጽ ማላልኤላ ናኣ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Yihudaanne Biiniyaama zariyaappe yeedda kaaletsiyaawanttu Paareesa yara gideedda Ataayanne Sheela yara gideedda Ma'iseeya. Ataayi Ooziyaana na'aa; Ooziyaane Zakkaraasa na'aa; Zakkaraasi Amaariyaa na'aa; Amaari Shafaas'iyaa na'aa; Shafaas'i Malaali'eela na'aa.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Yuhuda zarkkefe yida kaaleththizayti Paareese zereththafe gididayti Malal7eele naa, Shafaaxiya naa, Amaariya naa, Zakaraasa naa, Ooziya naa, Attayiya,
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ዩሁዳ ዛርኬፌ ዪዳ ካሌዛይቲ ፓሬሴ ዜሬፌ ጊዲዳይቲ ማላልኤሌ ና፥ ሻፋጺያ ና፥ ኣማሪያ ና፥ ዛካራሳ ና፥ ኦዚያ ና፥ ኣታዪያ፥
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ይሁዳ ኮቻፈ ይዳ አሳይ ፓረሳ ያራ ግድዳ አታያነ ሴላ ያራ ግድዳ ማእሰያ። አታይ ኦዝያና ናአ፤ ኦዝያን ዛካርያሳ ናአ፤ ዛካርያስ አማረ ናአ፤ አማረይ ሳፋፃ ናአ፤ ሳፋፅ ማላልኤላ ናአ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Yihuda kochaafe yida asay Paaresa yara gidida Atayanne Seela yara gidida Ma7iseya. Atayi Ooziyana na7a; Ooziyani Zakaryaasa na7a; Zakaryaasi Amaare na7a; Amaarey Safaaxa na7a; Safaaxi Malal7eela na7a.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) ከይሁዳና ከብንያም ወገን የሆኑት የተቀሩት ሰዎች ደግሞ በኢየሩሳሌም ተቀመጡ፤ ከይሁዳ ዘሮች፦ ከፋሬስ ዘር የመላልኤል ልጅ፣ የሰፋጥያስ ልጅ፣ የአማርያ ልጅ፣ የዘካርያስ ልጅ፣ የዖዝያ ልጅ አታያ፤
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 የይሁዳ ነገድ አባላት፦ የዘካርያስ የልጅ ልጅ የሆነው የዑዚያ ልጅ ዐታያ፤ ሌሎች የቀድሞ አያቶቹ የይሁዳ ልጅ የሆነው የፋሬስ ዘሮች የሆኑትን አማርያን፥ ሸፋጥያንና ማሀላልኤልን ይጨምራሉ።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year እቶም ኣብ ኢየሩሳሌም ዝተቐመጡ ደቂ ይሁዳን ደቂ ብንያምን እዚኣቶም እዮም፦ ካብ ደቂ ይሁዳ፦ ዓታያ ወዲ ዖዝያ፥ ወዲ ዘካርያስ፥ ወዲ ኣማርያ፥ ወዲ ሰፋጥያስ፥ ወዲ ማላልኤል፥ ካብ ደቂ ፋሬስ፤
Amharic Tigrinya 2011 ካብ ደቂ ይሁዳን ካብ ደቂ ብንያምን ድማ ኣብ ዮርሳሌም ተቐመጡ፡ ካብ ደቂ ይሁዳ፡ ዓታያ ወዲ ዑዚያ፡ ወዲ ዘካርያ፡ ወዲ ኣማርያ፡ ወዲ ሸፋጥያ፡ ወዲ ማሃላልኤል፡ ካብ ደቂ ፋሬስ።