Nehemiah 11:3 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ኣብ የሩሳሌም ዚነብሩ ሹማምንቲ እታ ኣውራጃ እዚኣቶም እዮም፣ ኣብ ከተማታት ይሁዳ ግና ነፍሲ ወከፎም ኣብ ከተማታቶም ማለት እስራኤል፣ ካህናትን ሌዋውያንን ነቲኒምን ባሮት ደቂ ሰሎሞንን ኣብ ርስቶም ይቕመጡ ነበሩ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) በኢ​የ​ሩ​ሳ​ሌ​ምም የተ​ቀ​መ​ጡት የሀ​ገሩ አለ​ቆች እነ​ዚህ ናችው፤ እስ​ራ​ኤል ግን ካህ​ና​ቱም፥ ሌዋ​ው​ያ​ኑም፥ ናታ​ኒ​ምም፥ የሰ​ሎ​ሞ​ንም አገ​ል​ጋ​ዮች ልጆች እያ​ን​ዳ​ን​ዳ​ቸው በየ​ር​ስ​ታ​ቸ​ውና በየ​ከ​ተ​ማ​ቸው በይ​ሁዳ ከተ​ሞች ተቀ​መጡ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) በኢየሩሳሌምም የተቀመጡት የአገሩ አለቆች እነዚህ ናቸው፤ እስራኤል ግን ካህናቱም ሌዋውያኑም ናታኒምም የሰሎሞንም ባሪያዎች ልጆች እያንዳንዳቸው በየርስታቸውና በየከተማቸው በይሁዳ ከተሞች ተቀመጡ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year በኢየሩሳሌም የተቀመጡት የአውራጃው መሪዎች እነዚህ ናቸው፤ እስራኤል፥ ካህናቱ፥ ሌዋውያኑ፥ የቤተ መቅደስ አገልጋዮችና የሰሎሞን አገልጋዮች ልጆች እያንዳንዱ በየርስቱና በየከተማቸው በይሁዳ ከተሞች ኖሩ።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ሀራ ካታማቱዋን ደእያ እስራኤልያ አሳይ፥ ቄሳቱ፥ ሌዋቱ፥ ጌሻ ጎልያ ቆማቱነ ሶሎሞነ ቆማቱዋ ያራቱ ኡባይ ባረንቱ ካታማን ካታማን ደእያ ጋድያ ኦይቂደ ደኤድኖ። ሽን ሀዋፐ ካሊደ ጻፈቴዳዋንቱ፥ የሩሳላመን ደአናዉ ዬዳ ጋድያ ካለያዋንታ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Hara katamatuwaan de'iyaa Israa'eeliyaa asay, k'eesatuu, Leewatuu, Geeshsha Golliyaa k'oomatuunne Solomone k'oomatuwaa yaratuu ubbay barenttu kataman kataman de'iyaa gadiyaa oyk'k'iide de'eeddino. Shin hawaappe kaalliide s'aafetteeddawanttu, Yerusaalamen de'anaw yeedda gadiyaa kaaletsiyaawantta.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Hara gutataninne katamatan de7iza Isra7eele asay, qeeseti, Lewe baggati, Xoossa Keeththa oosanchchatinne Solomoone aylleta zereththati ba haaroy dizason dizason de7ida; hayssafe kaalli xaafettidayti Yerusalaamen de7iza Yuhuda dere kaaleththiza asata.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ሃራ ጉታታኒኔ ካታማታን ዴኢዛ ኢስራኤሌ ኣሳይ፥ ቄሴቲ፥ ሌዌ ባጋቲ፥ ጾሳ ኬ ኦሳንቻቲኔ ሶሎሞኔ ኣይሌታ ዜሬቲ ባ ሃሮይ ዲዛሶን ዲዛሶን ዴኢዳ፤ ሃይሳፌ ካሊ ጻፌቲዳይቲ ዬሩሳላሜን ዴኢዛ ዩሁዳ ዴሬ ካሌዛ ኣሳታ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ሀራ ካታማታን ደእያ እስራኤለ አሳይ፥ ካህነት፥ ሌወት፥ ፆሳ ኬ ኦሳንቾት፥ ሶሎሞነ አይለታ ሼሻት ኡባይ ባንታ ካታማን ካታማን ደእያ ጋድያ ኦይክድ ደእዶሶና። ሀይሳፈ ካልድ ፃፈትዳይሳት፥ የሩሳላመን ደአናዉ ይዳ ቢታ ሹማታ፤
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Hara katamatan de7iya Isra7eele asay, kahineti, Leeweti, Xoossa keetha oosanchoti, Solomone aylleta sheeshati ubbay banta kataman kataman de7iya gadiya oykidi de7idosona. Haysafe kaallidi xaafetidaysati, Yerusalaamen de7anaw yida biitta shuumata;
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) እንግዲህ በኢየሩሳሌም የተቀመጡት የአውራጃዪቱ መሪዎች እነዚህ ናቸው፤ በዚህ ጊዜም በይሁዳ ከተሞች የሚኖሩ የተወሰኑ እስራኤላውያን፣ ካህናት፣ ሌዋውያን፣ የቤተ መቅደሱ አገልጋዮችና የሰሎሞን አገልጋዮች ዘሮች እያንዳንዳቸው በተለያዩ ከተሞች ባለ በየራሳቸው ንብረት ላይ ተቀመጡ፤
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 በሌሎች መንደሮችና ከተሞች የሚኖሩ የእስራኤል ልጆች ካህናቱና ሌዋውያኑ የቤተ መቅደሱ አገልጋዮችና የሰሎሞን አገልጋዮች ዘሮች በየመንደሮቻቸው ባላቸው ይዞታ ኖሩ። በኢየሩሳሌም የሚኖሩ የይሁዳ ምድር መሪዎችም ስም ዝርዝር የሚከተለው ነበር፦
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ኣብተን ከተማታት ይሁዳ ግና እስራኤላውያን ካህናትን ሌዋውያንን፥ እቶም ኣብ ቤተ መቕደስ ዘገልገሉን ደቂ ሓሻኽር ሰሎሞንን፥ ነፍሲ ወከፍ ኣብ ረርስቱ ኣብ ከተማታቶም ተቐመጡ።
Amharic Tigrinya 2011 እቶም ኣብ ዮርሳሌም እተቐመጡ ሓላቑ እታ ሃገር እዚኣቶም እዮም። ኣብተን ከተማታት ይሁዳ ግና እስራኤላውያን፡ ካህናት ሌዋውያንን ነቲኒምን ደቂ ገላው ሰሎሞንን፡ ነፍሲ ወከፍ ኣብ ረርስቱ ኣብ ከተማታቶም ተቐመጡ።