Nehemiah 11:3 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ኣብ የሩሳሌም ዚነብሩ ሹማምንቲ እታ ኣውራጃ እዚኣቶም እዮም፣ ኣብ ከተማታት ይሁዳ ግና ነፍሲ ወከፎም ኣብ ከተማታቶም ማለት እስራኤል፣ ካህናትን ሌዋውያንን ነቲኒምን ባሮት ደቂ ሰሎሞንን ኣብ ርስቶም ይቕመጡ ነበሩ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | በኢየሩሳሌምም የተቀመጡት የሀገሩ አለቆች እነዚህ ናችው፤ እስራኤል ግን ካህናቱም፥ ሌዋውያኑም፥ ናታኒምም፥ የሰሎሞንም አገልጋዮች ልጆች እያንዳንዳቸው በየርስታቸውና በየከተማቸው በይሁዳ ከተሞች ተቀመጡ። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | በኢየሩሳሌምም የተቀመጡት የአገሩ አለቆች እነዚህ ናቸው፤ እስራኤል ግን ካህናቱም ሌዋውያኑም ናታኒምም የሰሎሞንም ባሪያዎች ልጆች እያንዳንዳቸው በየርስታቸውና በየከተማቸው በይሁዳ ከተሞች ተቀመጡ። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | በኢየሩሳሌም የተቀመጡት የአውራጃው መሪዎች እነዚህ ናቸው፤ እስራኤል፥ ካህናቱ፥ ሌዋውያኑ፥ የቤተ መቅደስ አገልጋዮችና የሰሎሞን አገልጋዮች ልጆች እያንዳንዱ በየርስቱና በየከተማቸው በይሁዳ ከተሞች ኖሩ። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ሀራ ካታማቱዋን ደእያ እስራኤልያ አሳይ፥ ቄሳቱ፥ ሌዋቱ፥ ጌሻ ጎልያ ቆማቱነ ሶሎሞነ ቆማቱዋ ያራቱ ኡባይ ባረንቱ ካታማን ካታማን ደእያ ጋድያ ኦይቂደ ደኤድኖ። ሽን ሀዋፐ ካሊደ ጻፈቴዳዋንቱ፥ የሩሳላመን ደአናዉ ዬዳ ጋድያ ካለያዋንታ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Hara katamatuwaan de'iyaa Israa'eeliyaa asay, k'eesatuu, Leewatuu, Geeshsha Golliyaa k'oomatuunne Solomone k'oomatuwaa yaratuu ubbay barenttu kataman kataman de'iyaa gadiyaa oyk'k'iide de'eeddino. Shin hawaappe kaalliide s'aafetteeddawanttu, Yerusaalamen de'anaw yeedda gadiyaa kaaletsiyaawantta. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Hara gutataninne katamatan de7iza Isra7eele asay, qeeseti, Lewe baggati, Xoossa Keeththa oosanchchatinne Solomoone aylleta zereththati ba haaroy dizason dizason de7ida; hayssafe kaalli xaafettidayti Yerusalaamen de7iza Yuhuda dere kaaleththiza asata. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ሃራ ጉታታኒኔ ካታማታን ዴኢዛ ኢስራኤሌ ኣሳይ፥ ቄሴቲ፥ ሌዌ ባጋቲ፥ ጾሳ ኬ ኦሳንቻቲኔ ሶሎሞኔ ኣይሌታ ዜሬቲ ባ ሃሮይ ዲዛሶን ዲዛሶን ዴኢዳ፤ ሃይሳፌ ካሊ ጻፌቲዳይቲ ዬሩሳላሜን ዴኢዛ ዩሁዳ ዴሬ ካሌዛ ኣሳታ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ሀራ ካታማታን ደእያ እስራኤለ አሳይ፥ ካህነት፥ ሌወት፥ ፆሳ ኬ ኦሳንቾት፥ ሶሎሞነ አይለታ ሼሻት ኡባይ ባንታ ካታማን ካታማን ደእያ ጋድያ ኦይክድ ደእዶሶና። ሀይሳፈ ካልድ ፃፈትዳይሳት፥ የሩሳላመን ደአናዉ ይዳ ቢታ ሹማታ፤ |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Hara katamatan de7iya Isra7eele asay, kahineti, Leeweti, Xoossa keetha oosanchoti, Solomone aylleta sheeshati ubbay banta kataman kataman de7iya gadiya oykidi de7idosona. Haysafe kaallidi xaafetidaysati, Yerusalaamen de7anaw yida biitta shuumata; |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | እንግዲህ በኢየሩሳሌም የተቀመጡት የአውራጃዪቱ መሪዎች እነዚህ ናቸው፤ በዚህ ጊዜም በይሁዳ ከተሞች የሚኖሩ የተወሰኑ እስራኤላውያን፣ ካህናት፣ ሌዋውያን፣ የቤተ መቅደሱ አገልጋዮችና የሰሎሞን አገልጋዮች ዘሮች እያንዳንዳቸው በተለያዩ ከተሞች ባለ በየራሳቸው ንብረት ላይ ተቀመጡ፤ |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | በሌሎች መንደሮችና ከተሞች የሚኖሩ የእስራኤል ልጆች ካህናቱና ሌዋውያኑ የቤተ መቅደሱ አገልጋዮችና የሰሎሞን አገልጋዮች ዘሮች በየመንደሮቻቸው ባላቸው ይዞታ ኖሩ። በኢየሩሳሌም የሚኖሩ የይሁዳ ምድር መሪዎችም ስም ዝርዝር የሚከተለው ነበር፦ |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ኣብተን ከተማታት ይሁዳ ግና እስራኤላውያን ካህናትን ሌዋውያንን፥ እቶም ኣብ ቤተ መቕደስ ዘገልገሉን ደቂ ሓሻኽር ሰሎሞንን፥ ነፍሲ ወከፍ ኣብ ረርስቱ ኣብ ከተማታቶም ተቐመጡ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | እቶም ኣብ ዮርሳሌም እተቐመጡ ሓላቑ እታ ሃገር እዚኣቶም እዮም። ኣብተን ከተማታት ይሁዳ ግና እስራኤላውያን፡ ካህናት ሌዋውያንን ነቲኒምን ደቂ ገላው ሰሎሞንን፡ ነፍሲ ወከፍ ኣብ ረርስቱ ኣብ ከተማታቶም ተቐመጡ። |