Nehemiah 11:22 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ሓላው ሌዋውያን ኣብ የሩሳሌም ድማ ኡዚ ወዲ ባኒ ወዲ ሓሻብያ ወዲ ማታንያ ወዲ ሚክያስ ነበረ። ካብ ደቂ ኣሳፍ ብዛዕባ ዕዮ ቤት ኣምላኽ ዘመርቲ ነበሩ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) በእ​ግ​ዚ​አ​ብ​ሔ​ርም ቤት ሥራ ላይ ከነ​በሩ መዘ​ም​ራን ከአ​ሳፍ ልጆች ወገን የሚካ ልጅ፥ የመ​ታ​ንያ ልጅ፥ የሐ​ሳ​ብያ ልጅ፥ የባኒ ልጅ ኦዚ በኢ​የ​ሩ​ሳ​ሌም የሌ​ዋ​ው​ያን አለቃ ነበረ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) በእግዚአብሔርም ቤት ሥራ ላይ ከነበሩ መዘምራን ከአሳፍ ልጆች ወገን የሚካ ልጅ የመታንያ ልጅ የሐሸብያ ልጅ የባኒ ልጅ ኦዚ በኢየሩሳሌም የሌዋውያን አለቃ ነበረ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year በእግዚአብሔር ቤት ሥራ ላይ ከነበሩ መዘምራን ከአሳፍ ልጆች ወገን የሚካ ልጅ፥ የማታንያ ልጅ፥ የሓሻብያ ልጅ፥ የባኒ ልጅ ዑዚ በኢየሩሳሌም የሌዋውያን አለቃ ነበረ።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year የሩሳላመን ደእያ ሌዋቶ ካፑ ኡዛ። እ ባና ናኣ፤ ባን ሀሻብያ ናኣ፤ ሀሻቢ ማታንያ ናኣ፤ ማታኒ ሚካ ናኣ። ኡዝ ጌሻ ጎልያን የጽያዋንቶ ካፑዋ ግዴዳ አሳፋ ያራ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Yerusaalamen de'iyaa Leewatoo kaappuu Uuza. I Baana na'aa; Baani Hashaabiyaa na'aa; Hashaabii Mataaniyaa na'aa; Mataanii Miika na'aa. Uuzi Geeshsha Golliyaan yes's'iyaawanttoo kaappuwaa gideedda Asaafa yara.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Yerusalaamen Leweta bagga halaqa Mikka naa, Maataaniya naa, Hashaabiya naa, Baane naa, Uuzey Xoossa Keeththan mazamure yexxizayta halaqa gidida Aasaafe zereththa.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ዬሩሳላሜን ሌዌታ ባጋ ሃላቃ ሚካ ና፥ ማታኒያ ና፥ ሃሻቢያ ና፥ ባኔ ና፥ ኡዜይ ጾሳ ኬን ዬ ዬጺዛይታ ሃላቃ ጊዲዳ ኣሳፌ ዜሬ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) የሩሳላመን ደእያ ሌወታ ሀላቃይ ኦዛ። ኦዝ ባና ናአ፤ ባን ሀሳባያ ናአ፤ ሀሻበይ ማታና ናአ፤ ማታን ምካ ናአ። ኦዝ ፆሳ ኬ ዛማረታ ሀላቃ ግድዳ አሳፋ ናአ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Yerusalaamen de7iya Leeweta halaqay Oza. Ozi Baana na7a; Baani Hasabaya na7a; Hashabey Mataana na7a; Mataani Mika na7a. Ozi Xoossa keetha zammaareta halaqa gidida Asaafa na7a.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) በኢየሩሳሌም የሌዋውያኑ ዋና አለቃ የሚካ ልጅ፣ የመታንያ ልጅ፣ የሐሻብያ ልጅ፣ የባኒ ልጅ ኦዚ ነበረ፤ ኦዚ በእግዚአብሔር ቤት አገልግሎት ለሚዘመረው መዝሙር ኀላፊ ከነበሩት ከአሳፍ ዘሮች አንዱ ነበረ።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 በኢየሩሳሌም የሌዋውያን አለቃ ዑዚ የባሂ ልጅ፥ የሖሻብያ ልጅ፥ የማታንያ ልጅ፥ የሚካ ልጅ ነበር። ዑዚ የቤተ መቅደስ መዘምራን ኀላፊ የነበረው የአሳፍ ዘር ነበር።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ኣዚ ወዲ ባኒ፥ ወዲ ሓሸብያ፥ ወዲ መታንያ፥ ወዲ ሚካ፥ ሓለቓ ሌዋውያን ነበረ፤ ንሱ ኻብቶም ዘመርቲ ደቂ ኣሳፍ ኣብ ኢየሩሳሌም ኣብ ቤት እግዚኣብሄር ካብ ዘገልግሉ ሓለቓ ነበረ።
Amharic Tigrinya 2011 ኡዚ ወዲ ባኒ ድማ፡ ወዲ ሓሻብያ፡ ወዲ ማታንያ፡ ወዲ ሚካ፡ ካብ ደቂ ኣሳፍ እቶም ዘመርቲ፡ ኣብ ዮርሳሌም ኣብቲ ኣገልግሎት ቤት እግዚኣብሄር ሓለቓ ሌዋውያን ነበረ።