Nehemiah 11:17 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ማታንያ ወዲ ሚክያስ ወዲ ሳብዲ ወዲ ኣሳፍ ድማ እቲ ምስጋና ብጸሎት ዝጅምሮ ሓለቓ ነበረ። ካብ ኣሕዋቱ እቲ ካልኣይ ባክቡቅያስን ዓብዳ ወዲ ሳሙዋ ወዲ ገላል ወዲ ይዱቱንን። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | በጸሎትም ጊዜ ምስጋናን የሚጀምሩ አለቃው የአሳፍ ልጅ፥ የዛብዲ ልጅ፥ የሚካ ልጅ ማታንያ፥ በወንድሞቹም መካከል ሁለተኛ የነበረ ቦቂቦቅያ፥ የኢዶትም ልጅ፥ የጌላል ልጅ፥ የሰሙዓ ልጅ አብድያ። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | በጸሎትም ጊዜ ምስጋናን የሚቀነቅኑ አለቃው የአሳፍ ልጅ የዘብዲ ልጅ የሚካ ልጅ መታንያ፥ በወንድሞቹም መካከል ሁለተኛ የነበረ በቅበቃር፥ የኤዶታምም ልጅ የጋላል ልጅ የሳሙስ ልጅ አብድያ። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ምስጋናውን በጸሎት ለመጀመር መሪ የነበረው የአሳፍ ልጅ፥ የዛብዲ ልጅ፥ የሚካ ልጅ ማታንያ፤ ከወንድሞቹ ሁለተኛ የነበረው ባቅቡቅያ፤ የይዱቱን ልጅ፥ የጋላል ልጅ፥ የሻሙዓ ልጅ ዓብዳ። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ቃይካ ሀራይ ማታንያ፤ እ ጋላታ ዎሳ ዎስያ ዎደ ጋላታ ማዝሙርያ የጽያዋንቶ ካፑዋ፤ እ አሳፋ ያራፐ የለቴዳ ዛብዳ ናኣ ናኣ፥ ሚካ ናኣ። ባረናና እትፐ የጽያዋንቱ ግዶን ባቅቡቀ ላኤን። ቃይ ሀራይካ አብዳ፤ እ ሻሙአ ናኣ፤ ሻሙእ ጋላላ ናኣ፤ ጋላል ይዱቱና ናኣ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | K'aykka haray Mataaniyaa; I galataa woosaa woossiyaa wode galataa mazimuriyaa yes's'iyaawanttoo kaappuwaa; I Asaafa yaraappe yeletteedda Zabdda na'aa na'aa, Miika na'aa. Barenana ittippe yes's'iyaawanttu giddon Baak'ibuuk'e laa'entso. K'ay haraykka Abdda; I Shaamu'a na'aa; Shaamu'i Galaala na'aa; Galaali Yidutuuna na'aa. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Zabde naa, Mikka naa Maataaniya, mazamure yexxizayta halaqa gidida Aasaafe naa, ba ishatappe nam7anththoza Baqibuqiya, Shaamu7e naa gidida Abida naa, Galaale naa, Edotaane naa. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ዛብዴ ና፥ ሚካ ና ማታኒያ፥ ዬ ዬጺዛይታ ሃላቃ ጊዲዳ ኣሳፌ ና፥ ባ ኢሻታፔ ናምኣንዛ ባቂቡቂያ፥ ሻሙኤ ና ጊዲዳ ኣቢዳ ና፥ ጋላሌ ና፥ ኤዶታኔ ና። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ማታን ምካ ናአ፤ ምክ ዛብዳ ናአ፤ ዛብድ ጋላታ ዎሳ ካለያ አሳፋ ናአ፤ አሳፍ እያ ናምአን ሀላቃ ግድዳ ባቅቡቃ ናአ፤ ባቅቡቅ ሳሙሳ ናአ፤ ሳሙስ ጋላላ ናአ፤ ጋላል የዱቱና ናአ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Mataani Mika na7a; Miki Zabida na7a; Zabidi galata woosa kaalethiya Asaafa na7a; Asaafi iya nam7antho halaqa gidida Baqibuuqa na7a; Baqibuuqi Samusa na7a; Samusi Galaala na7a; Galaali Yedutuuna na7a. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | በምስጋናና በጸሎት ጊዜ ይመራ የነበረው የዋናው አለቃ የአሳፍ ልጅ፣ የዘብዲ ልጅ፣ የሚካ ልጅ መታንያ፣ ከወንድሞቹ ሁለተኛ የሆነው በቅበቃር፣ የኤዶታም ልጅ፣ የጋላል ልጅ፣ የሳሙስ ልጅ አብድያ። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ማታንያ የሚካ ልጅ፥ የዘብዲ ልጅ፥ የመዘምራን አለቃ የነበረው የአሳፍ ልጅ፥ የእርሱ ምክትል የነበረው የባቅቡቅያ ልጅና፥ የሻሙዐ ልጅ የነበረው ዐብዳ፥ የጋላል ልጅ፥ የዩዱቱን ልጅ፥ |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | መታንያ ወዲ ሚካ፥ ወዲ ዘብዲ፥ ወዲ ኣሳፍ፥ ንሱ ጀማሪ ፀሎትን፥ ጀማሪ መዝሙር ምስጋናን ዝነበረ ሓለቓ እዩ። ካብ ኣሕዋቱ ካልኣይ ዝነበረ በቅበቃር፥ ኣብድያ ወዲ ሳሙስ፥ ወዲ ጋላል፥ ወዲ ኤዶታም ነበሩ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ድማ ማታንያ ወዲ ሚካ፡ ወዲ ዛብዲ፡ ወዲ ኣሳፍ፡ ንሱ ብጸሎት ከማር መዝሙር ምስጋና ዝነበረ ሓለቓ እዩ። ካልኣዮ ኸአ ካብ ኣሕዋቱ፡ ባቅቡቅያ፡ ኣብዳ ወዲ ሸሙዓ ኸአ፡ ወዲ ጋላል፡ ወዲ ይዱቱን። |