Nehemiah 10:38 — Compare Translations
13 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | እቲ ኻህን ወዲ ኣሮን፡ ሌዋውያን ዕሽር ኪወስዱ ኸለዉ፡ ምስ ሌዋውያን ኪኸውን ኣለዎ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ሌዋውያኑም ዐሥራቱን በተቀበሉ ጊዜ የአሮን ልጅ ካህኑ ከሌዋውያን ጋር ይሁን፤ ሌዋውያኑም የዐሥራቱን ዐሥራት ወደ አምላካችን ቤት ወደ ጓዳዎች ወደ ዕቃ ቤት ያምጡት። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ሌዋውያኑም አሥራቱን በተቀበሉ ጊዜ የአሮን ልጅ ካህኑ ከሌዋውያን ጋር ይሁን፤ ሌዋውያኑም የአሥራቱን አሥራት ወደ አምላካችን ቤት ወደ ጓዳዎች ወደ ዕቃ ቤት ያምጡት። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ሌዋውያኑም አሥራቱን በተቀበሉ ጊዜ የአሮን ልጅ ካህኑ ከሌዋውያን ጋር ይሁን፥ ሌዋውያኑም የአሥራቱን አሥራት ወደ አምላካችን ቤት ወደ ጓዳዎች ወደ ዕቃ ቤት ያምጡት። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ሌዋቱ አስራታ ሺሽያ ዎደ፥ አሮና ያራ ግዴዳ ቄሳቱ ኡንቱንቱና እትፐ ደአናዉ በሰ። ሌዋቱካ አስራታ ሺሾዋፐ ጉይያን፥ አስራታፐ ከሴዳ አስራታ ኑ ጾሳ ጌሻ ጎልያ አሂደ፥ ሻሉዋ ዎያ ክፍልያን ዎኖ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Leewatuu asiraataa shiishshiyaa wode, Aaroona yara gideedda k'eesatuu unttunttunna ittippe de'anaw besse. Leewatuukka asiraataa shiishshowaappe guyyiyaan, asiraataappe kesseedda asiraataa nu S'oossaa Geeshsha Golliyaa ahiide, shaluwaa wotsiyaa kifiliyaan wotsino. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Asraatay shiiqiza wode Aaroone zereththafe gidida qeesey Lewe baggatara issife ekkeettes; Lewe baggati Xoossa Keeththa oosos shiishshida asraatappe tammaafe issi kushe Xoossa Keeththa miishshi uttiza minjja keeththan woththeettes. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ኣስራታይ ሺቂዛ ዎዴ ኣሮኔ ዜሬፌ ጊዲዳ ቄሴይ ሌዌ ባጋታራ ኢሲፌ ኤኬቴስ፤ ሌዌ ባጋቲ ጾሳ ኬ ኦሶስ ሺሺዳ ኣስራታፔ ታማፌ ኢሲ ኩሼ ጾሳ ኬ ሚሺ ኡቲዛ ሚንጃ ኬን ዎቴስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ሌወት አስራታ ሺሽያ ዎደ፥ አሮና ያራ ግድዳ ካህነት ኤንታራ እስፈ ግዳናዉ በሴስ። ሌወት አስራታ ሺሽዳፐ ጉየ፥ አስራታፐ አስራታ ከስድ ኑ ፆሳ ኬ ኤህድ፥ ሚሸ ዎያ ክፍልያን ዎ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Leeweti asraata shiishiya wode, Aarona yara gidida kahineti entara issife gidanaw bessees. Leeweti asraata shiishidaape guye, asraatape asraata kessidi nu Xoossa keethi ehidi, miishe wothiya kifiliyan wotho. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ዐሥራቱን በሚቀበሉበት ጊዜም ከአሮን ዘር የተወለደው ካህን ከሌዋውያኑ ጋር አብሮ ይገኛል፤ ሌዋውያኑም የዐሥራቱን አንድ ዐሥረኛ ወደ አምላካችን ቤት፣ ወደ ዕቃ ማከማቻ ክፍሎች ያመጡታል። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ሌዋውያን ዓስራት ክወስዱ እንተለዉ ድማ፥ ሓደ ኻህን ወዲ ኣሮን፥ ምስቶም ሌዋውያን ይሃሉ። እቶም ሌዋውያን ድማ ናይቲ ዓስራት ዓስራዩ የልዕሉ እሞ ናብ ቤት እግዚኣብሄር፥ ናብቲ ኽፍልታት ቤተ መዛግብቲ የእትዉ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ሌዋውያን ዕሽር ኪወስዱ ኸለው ድማ፡ ብሓደ ኻህን ወዲ ኣሮን፡ ምስቶም ሌዋውያን ይኹን። እቶም ሌዋውያን ድማ ናይቲ ዕሽር ዓስራዩ የልዕሉ እሞ ናብ ቤት ኣምላኽና፡ ናብቲ ኽፍልታት ቤት መዛግብቲ የእትው። |