Nehemiah 10:35 — Compare Translations
13 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | በዅሪ ምድርናን በዅሪ ፍረ ዅሉ ፍረ ዅሉ ኣእዋምን ዓመት ዓመት ናብ ቤት እግዚኣብሄር ከነምጽእ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | በየዓመቱም የመሬታችንን እህል ቀዳምያት፥ የሁሉ ዓይነት ዛፍ የፍሬ ቀዳምያት ሁሉ ወደ እግዚአብሔር ቤት እናመጣ ዘንድ፥ |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | በየዓመቱም የመሬታችንን በኵራት የሁሉ ዓይነት ዛፍ የፍሬ ሁሉ በኵራት ሁሉ ወደ እግዚአብሔር ቤት እናመጣ ዘንድ፥ |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | በየዓመቱም የመሬታችንን በኵራት የሁሉ ዓይነት ዛፍ የፍሬ ሁሉ በኵራት ሁሉ ወደ እግዚአብሔር ቤት እናመጣ ዘንድ፥ |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | “ላይን ላይን ኑ ጋድያ አይፍያ ኮይሮ ጋክያዋነ አይፍያ እምያ ዱማ ዱማ ምቱዋፐ ኑን ኮይሮ ማጼዳ አይፍያ ኡባ መና ጎዳ ጌሻ ጎልያ አገናን አሂደ እማና። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | «Laytsan laytsan nu gadiyaa ayfiyaa koyro gakkiyaawaanne ayfiyaa immiyaa dumma dumma mitsatuwaappe nuuni koyro mas'eedda ayfiyaa ubbaa Med'inaa Godaa Geeshsha Golliyaa aggenaan ahiide immana. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | «Layththan layththan nu kaththatanne miththa ayfeta maxi shiishshiza wode koyro gakkiza shachchas xeera Xoossa keeth efi immana. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | «ላይን ላይን ኑ ካታኔ ሚ ኣይፌታ ማጺ ሺሺዛ ዎዴ ኮይሮ ጋኪዛ ሻቻስ ጼራ ጾሳ ኬ ኤፊ ኢማና። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | “ካ ኑ ሺሽያ ዎደነ ዱማ ዱማ ም አይፍያ ኑ ማፅያ ዎደ ባይራ ፆሳ ኬ ኤሀና። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | “Katha nu shiishiya wodenne dumma dumma mitha ayfiya nu maxiya wode bayraa Xoossa keethi ehana. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | “የሰብላችንንና የእያንዳንዱን ዛፍ ፍሬ በኵራትም ወደ እግዚአብሔር ቤት ለማምጣት ቃል እንገባለን። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | “በዅራት ፍረ ምድርናን በዅራት ፍረ ኣእዋምን በብዓመት ናብ ቤት እግዚኣብሄር ክነምፅእ ኢና። |
| Amharic Tigrinya 2011 | በኹራት ፍረ ምድርናን በኹራት ኩሉ ፍረ ናይ ኩሉ ዓይነት ኣግራብናን በብዓመት ናብ ቤት እግዚኣብሄር ከነምጽእ፡ |