Nehemiah 10:32 — Compare Translations
13 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ንኣገልግሎት ቤት ኣምላኽና ዓመታዊ ሲሶ ሲቃል ክንከፍለና እውን ስርዓታት ኣውጻእና። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ስለ አምላካችንም ቤት ሥራ ሁሉ በየዓመቱ የሰቅል ሢሶ እናመጣ ዘንድ ሥርዐት በራሳችን ላይ እናደርጋለን። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ስለ አምላካችንም ቤት አገልግሎት፥ ስለ ገጸ ኅብስትም፥ ዘወትርም በሰንበትና በመባቻ ስለ ማቅረብ ስለ እህሉ ቍርባንና ስለሚቃጠል መሥዋዕት፥ ስለ በዓላትም፥ ስለ ተቀደሱትም ነገሮች፥ ለእስራኤልም ስለሚያስተሰርየው ስለ ኃጢአት መሥዋዕት፥ ስለ አምላካችንም ቤት ሥራ ሁሉ በየዓመቱ የሰቅል ሢሶ እናመጣ ዘንድ ትእዛዝ በራሳችን ላይ አደረግን። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | የምድሪቱ ሕዝቦች ሸቀጥ ወይም ልዩ ልዩ እህል ለመሸጥ በሰንበት ቀን ቢያመጡ፥ በሰንበት ወይም በተቀደሰ ቀን ከእነርሱ አንገዛም፤ በሰባተኛው ዓመትም ምድሪቱን እናሳርፋታለን፥ ዕዳንም ሁሉ እንሰርዛለን። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | “ጌሻ ጎልያ ኦሶ እቼሹ ግራመ ዴጽያ ብራ ላይን ላይን አገናን እማና። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | «Geeshsha Golliyaa oosoo ichcheshu giraame dees'iyaa biraa laytsan laytsan aggenaan immana. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | «Layththan layththan Xoossa Keeththa oosos maaddiza bira heedzdzaafe issi kushe nu ehi immana. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | «ላይን ላይን ጾሳ ኬ ኦሶስ ማዲዛ ቢራ ሄፌ ኢሲ ኩሼ ኑ ኤሂ ኢማና። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | “ፆሳ ኬ ኦሱዋስ ኦይዱ ግራመ ብራ ላይን ላይን ቃንፆና እማና። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | “Xoossa keetha oosuwas oyddu giraame bira laythan laythan qanxonna immana. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | “በየዓመቱ ለእግዚአብሔር ቤት አገልግሎት የሚሆን የሰቅል አንድ ሦስተኛ ለመስጠት ቃል እንገባለን፤ |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | “ንኣገልግሎት ቤተ መቅደስ ዝውዕል ሓሙሽተ ግራም ብሩር በብዓመት ክንከፍል ኢና። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ንኣገልግሎት ቤት ኣምላኽና፡ ንእንጌራ ምርኣይን ነቲ ናይ ወርትግ መስዋእቲ ብልዕን ነቲ ወርትግ ዚሐርር መስዋእትን ናይ ስናብትን ናይ ስርቂ ወርሕን ናይ ምዱባት በዓልትን ናይ ቅዱስ ነገርን ንመተዓረቒ እስራኤል ዚኸውን መስዋእቲ ሓጢኣትን ንኹሉ ዕዮ ቤት ኣምላኽናን ዚኸውን በብዓመት ሲሶ ሚትቃል ክንህብ፡ ኣብ ርእስና ትእዛዝ ጸዐንና። |