Nahum 2:9 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | መኽዘንን ክብርን ኵሉ እቲ ፍቑር ኣቑሑት ገዛ መወዳእታ የብሉን እሞ፡ ምርኮ ብሩር ውሰድ፡ ምርኮ ወርቂ ውሰድ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | መዝገብዋ መጨረሻ የለውምና፥ የከበረውም የዕቃዋ ሁሉ ብዛት አይቈጠርምና ብሩን በዝብዙ፥ ወርቁንም በዝብዙ። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | መዝገብዋ መጨረሻ የለውምና፥ የከበረውም የዕቃዋ ሁሉ ብዛት አይቈጠርምና ብሩን በዝብዙ፥ ወርቁንም በዝብዙ። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ነነዌ በዘመኗ ሁሉ እንደ ተከማቸ ውኃ ነበረች፤ እርሱም እየደረቀ ነው። “ቁሙ፥ ቁሙ” ይላሉ፥ ነገር ግን የሚመለስ የለም። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ሄ ካታማ አቆ፥ አን ምንጀቴዳ ቦንቾ ሚሻስካ ፓይዱ ባዋ። ሄዋ ድራዉ፥ ሄ ብራ ቦንቂተ! ሄ ዎርቃካ ቃይ ቦንቂተ! |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | He katamaa ak'oo, aan minjjetteedda bonchcho miishshaassikka paydu baawa. Hewaa diraw, he biraa bonk'k'ite! He work'k'aakka k'ay bonk'k'ite! |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Iza minjja keeththan dagattida aqotas qooday deenna; biidi biraakka, worqqaaka bonqqi ekkite. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ኢዛ ሚንጃ ኬን ዳጋቲዳ ኣቆታስ ቆዳይ ዴና፤ ቢዲ ቢራካ፥ ዎርቃካ ቦንቂ ኤኪቴ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ሄ ካታማ ሻሉዋስነ፥ እያን ምንጀትዳ ቦንቾ ሚሽያስ ታይቦይ ባዋ። ሄሳ ግሾ፥ ሄ ብራነ ዎርቃ ቦንቅተ! |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | He katamaa shaluwasinne, iyan minjetida boncho miishiyas tayboy baawa. Hessa gisho, he biraanne worqaa bonqite! |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ብሩን ዝረፉ! ወርቁን ንጠቁ! በየግምጃ ቤቱ ያለው፣ የተከማቸውም ሀብት ስፍር ቍጥር የለውም። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | የከተማይቱ ሀብት መጨረሻ የለውም፤ የከበሩ ድንጋዮቹም የተትረፈረፉ ናቸው፤ ስለዚህ ሄዳችሁ ብሩንና ወርቁን በዝብዛችሁ ውሰዱ። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | መዛግብታ መወዳእታ የብሉን፤ ብዝሒ ዝኸበረ ኣቑሑታውን ኣይቝፀሩንሞ፥ ብሩር ዝመቱ፤ ወርቅውን ውረሩ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | እቲ መዝገብ ድልቢ፡ ኣብ በብዓይነቱ ዘሎ ኽቡር ኣቓሑ፡ ታእላው የብሉን እሞ፡ ብሩር ዝመቱ፡ ወርቂ ዝመቱ። |