Nahum 2:9 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) መኽዘንን ክብርን ኵሉ እቲ ፍቑር ኣቑሑት ገዛ መወዳእታ የብሉን እሞ፡ ምርኮ ብሩር ውሰድ፡ ምርኮ ወርቂ ውሰድ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) መዝገብዋ መጨረሻ የለውምና፥ የከበረውም የዕቃዋ ሁሉ ብዛት አይቈጠርምና ብሩን በዝብዙ፥ ወርቁንም በዝብዙ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) መዝገብዋ መጨረሻ የለውምና፥ የከበረውም የዕቃዋ ሁሉ ብዛት አይቈጠርምና ብሩን በዝብዙ፥ ወርቁንም በዝብዙ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year ነነዌ በዘመኗ ሁሉ እንደ ተከማቸ ውኃ ነበረች፤ እርሱም እየደረቀ ነው። “ቁሙ፥ ቁሙ” ይላሉ፥ ነገር ግን የሚመለስ የለም።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ሄ ካታማ አቆ፥ አን ምንጀቴዳ ቦንቾ ሚሻስካ ፓይዱ ባዋ። ሄዋ ድራዉ፥ ሄ ብራ ቦንቂተ! ሄ ዎርቃካ ቃይ ቦንቂተ!
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) He katamaa ak'oo, aan minjjetteedda bonchcho miishshaassikka paydu baawa. Hewaa diraw, he biraa bonk'k'ite! He work'k'aakka k'ay bonk'k'ite!
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Iza minjja keeththan dagattida aqotas qooday deenna; biidi biraakka, worqqaaka bonqqi ekkite.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ኢዛ ሚንጃ ኬን ዳጋቲዳ ኣቆታስ ቆዳይ ዴና፤ ቢዲ ቢራካ፥ ዎርቃካ ቦንቂ ኤኪቴ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ሄ ካታማ ሻሉዋስነ፥ እያን ምንጀትዳ ቦንቾ ሚሽያስ ታይቦይ ባዋ። ሄሳ ግሾ፥ ሄ ብራነ ዎርቃ ቦንቅተ!
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) He katamaa shaluwasinne, iyan minjetida boncho miishiyas tayboy baawa. Hessa gisho, he biraanne worqaa bonqite!
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) ብሩን ዝረፉ! ወርቁን ንጠቁ! በየግምጃ ቤቱ ያለው፣ የተከማቸውም ሀብት ስፍር ቍጥር የለውም።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 የከተማይቱ ሀብት መጨረሻ የለውም፤ የከበሩ ድንጋዮቹም የተትረፈረፉ ናቸው፤ ስለዚህ ሄዳችሁ ብሩንና ወርቁን በዝብዛችሁ ውሰዱ።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year መዛግብታ መወዳእታ የብሉን፤ ብዝሒ ዝኸበረ ኣቑሑታውን ኣይቝፀሩንሞ፥ ብሩር ዝመቱ፤ ወርቅውን ውረሩ።
Amharic Tigrinya 2011 እቲ መዝገብ ድልቢ፡ ኣብ በብዓይነቱ ዘሎ ኽቡር ኣቓሑ፡ ታእላው የብሉን እሞ፡ ብሩር ዝመቱ፡ ወርቂ ዝመቱ።