Nahum 2:8 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ነነዌ ግና ከም ቀላይ ጥንቲ እያ፣ ግናኸ ክሃድሙ እዮም። ደው በሉ ደው በሉ ክበኽዩ እዮም፤ ንድሕሪት ዝጥምት ግን የለን። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ነነዌ ግን ከዱሮ ዘመን ጀምራ እንደ ተከማቸ ውኃ ነበረች፣ አሁን ግን ይሸሻሉ፣ እነርሱም፦ ቁሙ፥ ቁሙ ይላሉ፥ ነገር ግን የሚመለስ የለም። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ነነዌ ግን ከዱሮ ዘመን ጀምራ እንደ ተከማቸ ውኃ ነበረች፤ አሁን ግን ይሸሻሉ፤ እነርሱም። ቁሙ፥ ቁሙ ይላሉ፥ ነገር ግን የሚመለስ የለም። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ቆሟል፥ ተገለጠች፥ ተማረከች፥ ሴቶች አገልጋዮቿም እንደ ርግብ እየጮኹና ደረታቸውን እየመቱ አለቀሱ። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ዳጋት ኡቴዳ ሃይ ፖክ በስና ጎግያዋዳን፥ ነነዌ አሳይ ካታማፐ ባቃታና። አሳይ ኡንቱንቱ ባረ ቃላ ቁ ኦደ፥ “ኤቂተ፤ ኤቂተ!” ያጊደ ጼሳና፤ ሽን ኦንነ ጉየ ጼለና። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Dagatti utteedda haatsay poki bessina goggiyaawaadan, Nanawe Asay katamaappe bak'atana. Asay unttunttu bare k'aalaa d'ok'k'u ootsiide, «Ek'k'ite; ek'k'ite!» yaagiide s'eesana; shin ooninne guyye s'eellenna. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Nannawey eele haaththa mala; izi haaththika miccana. «Eqqa! Eqqa!» gi istti waassana; gido attiin guye simmizay deenna. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ናናዌይ ኤሌ ሃ ማላ፤ ኢዚ ሃካ ሚጫና። «ኤቃ! ኤቃ!» ጊ ኢስቲ ዋሳና፤ ጊዶ ኣቲን ጉዬ ሲሚዛይ ዴና። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ተቀትዳ ሃ ዶይ በስን ጎገይሳዳ ናናወ አሳይ ካታማፐ ባቃታና። አስ ኤንታ ባ ቃላ ቁ ኦድ፥ “ኤቅተ! ኤቅተ!” ያግድ ፄጋና፥ ሽን ኦንካ ጉየ ፄለና። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Teqetida haathi dooyi bessin goggeysada Nanawe asay katamaape baqatana. Asi enta ba qaala dhoqu oothidi, “Eqite! Eqite!” yaagidi xeegana, shin oonika guye xeellenna. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ነነዌ እንደ ኵሬ ናት፤ ውሃዋም ይደርቃል፤ “ቁም! ቁም!” ብለው ይጮኻሉ፤ ነገር ግን ወደ ኋላ የሚመለስ የለም። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ነነዌ ውሃዋ እንደሚፈስ ኩሬ ናት፤ ሕዝብዋም እንደሚፈሰው ውሃ ከከተማይቱ ወጥቶ ሲሄድ “ቁሙ! ቁሙ!” የሚለውን ሰው ዞር ብሎ አያይም። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ነነዌ ካብ ጥንቲ ጀሚራ፥ ከም ማይ ዝመልአ ሓፅቢ ነበረት፤ ሕዚ ግና ሃደሙ፤ ንሳቶምውን ደው በሉ! ደው በሉ! በልዎም፤ ዝተመለሰ ግና የለን። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ነነዌ ኻብ ጥንቲ ጀሚራ ኸም ማይ ዝመልኤ ሓጽቢ ነበረት፡ ግናኸ ሀደሙ። ደው በሉ፡ ደው በሉ፡ በልዎም፡ ግልብጥ ዝበለ ግና የልቦን። |