Micah 7:9 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ንጉዳይ እግዚኣብሄር ሓጢኣት ስለ ዝገበርኩሉ፡ ንጉዳይ እግዚኣብሄር ክሳዕ ዝጣበቐለይን ፍትሒ ኽሳዕ ዚህበንን፡ ቍጥዓ እግዚኣብሄር ክጻወሮ እየ። ናብ ብርሃን ከውጽኣኒ እዩ፡ ጽድቁ ድማ ክርኢ እየ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) በእግዚአብሔር ላይ ኃጢአት ሠርቻለሁና እስኪምዋገትልኝ ድረስ፥ ፍርድን ለእኔ እስኪያደርግ ድረስ ቍጣውን እታገሣለሁ። ወደ ብርሃን ያወጣኛል፥ ጽድቅንም አያለሁ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) በእግዚአብሔር ላይ ኃጢአት ሠርቻለሁና እስኪምዋገትልኝ ድረስ፥ ፍርድን ለእኔ እስኪያደርግ ድረስ ቍጣውን እታገሣለሁ። ወደ ብርሃን ያወጣኛል፥ ጽድቅንም አያለሁ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year በእርሱ ላይ ኃጢአት ሠርቻለሁና፥ ጉዳዬን እስኪምዋገትልኝ ድረስ፥ ፍርድን እስኪያደርግልኝ ድረስ የጌታን ቁጣ እታገሣለሁ። ወደ ብርሃን ያወጣኛል፥ ጽድቁንም አያለሁ።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ታን ጾሳ ናቃድ፤ ሄዋ ድራዉ፥ እ ታዉ ሞተቲደ፥ ታ ፕርዳ ከሳና ጋካናዉ፥ ታን አ ሀንቁዋ ዳንዳያና። እ ታና ፖኡዋ ከሳና፤ ታንካ እ አሽያ አሹዋ በአና።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Taani S'oossaa naak'k'aad; hewaa diraw, I taw mootettiide, ta pirddaa kessana gakkanaw, taani Aa hank'k'uwaa danddayana. I taana poo'uwaa kessana; taanikka I ashshiyaa ashshuwaa be'ana.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Ta iza qohida gishshas izi ta gishshas eqqana gakkanaassinne taas pirdana gakkanaas Xoossay hanqettikokka ta dandayana; izi tana poo7on kessana; tanikka iza xilloteth beyana.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ታ ኢዛ ቆሂዳ ጊሻስ ኢዚ ታ ጊሻስ ኤቃና ጋካናሲኔ ታስ ፒርዳና ጋካናስ ጾሳይ ሃንቄቲኮካ ታ ዳንዳያና፤ ኢዚ ታና ፖኦን ኬሳና፤ ታኒካ ኢዛ ጺሎቴ ቤያና።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ታኒ ጎዳ ናቃስ፤ እ ታዉ ሞተትድ፥ ታባ ፕርዳና ጋካናዉ፥ ታኒ እያ ሀንቁዋ ዳንዳአና። እ ታና ፖኦን ከሳና፤ ታኒ እያ ፅሎ ፕርዳ በአና።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Taani Godaa naaqas; I taw mootetidi, tabaa pirdana gakanaw, taani iya hanquwa danda7ana. I tana poo7on kessana; taani iya xillo pirdaa be7ana.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) እርሱን ስለ በደልሁ፣ እስኪቆምልኝ እስኪፈርድልኝም ድረስ፣ የእግዚአብሔርን ቍጣ እቀበላለሁ፤ እርሱ ወደ ብርሃን ያወጣኛል፤ እኔም ጽድቁን አያለሁ።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 እግዚአብሔርን በድዬዋለሁ፤ ስለዚህም እርሱ የቀረበብኝን ክስ ተመልክቶ እስኪፈርድልኝ ድረስ ቊጣውን እታገሣለሁ፤ በመጨረሻም እርሱ ወደ ብርሃን ያወጣኛል፤ ፍትሕንም ይሰጠኛል።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ንእግዚኣብሄር በዲለዮ እየ እሞ፥ ንሱ ኽሳዕ ዝማጐተለይ፥ ፍትሒውን ክሳዕ ዘውፅአለይ፥ ንቝጥዓኡ ኽዕገስ እየ። ናብ ብርሃን ከውፅአኒ እዩ፤ ፅድቁውን ክርኢ እየ።
Amharic Tigrinya 2011 እግዚኣብሄር፡ በዲለዮ እየ እሞ፡ ንሱ ነገረይ ክሳዕ ዚሕዘለይ ፍትሒውን ክሳዕ ዜውጽአለይ፡ ንቑጥዓኡ ኽጽመሞ እየ። ናብ ብርሃን ኬውጽኣኒ እዪ፡ ጽድቁውን ክርኢ እየ።