Micah 7:6 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ወዲ ንኣቦ የሕስሮ፡ ጓል ኣብ ልዕሊ ኣዲኣ፡ መርዓት ኣብ ልዕሊ ሓማታ ትለዓል። ጸላእቲ ሰብ ናይ ገዛእ ርእሱ ሰብ እዩ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) ወንድ ልጅ አባቱን ይንቃልና፥ ሴት ልጅ በእናትዋ ላይ፥ ምራቲቱም በአማትዋ ላይ ትነሣለችና፥ የሰው ጠላቶች የቤቱ ሰዎች ናቸውና።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) ወንድ ልጅ አባቱን ይንቃልና፥ ሴት ልጅ በእናትዋ ላይ፥ ምራቲቱም በአማትዋ ላይ ትነሣለችና፥ የሰው ጠላቶች የቤቱ ሰዎች ናቸውና።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year ወንድ ልጅ አባቱን ይንቃልና፥ ሴት ልጅ በእናቷ ላይ፥ ምራት በአማትዋ ላይ ትነሣለችና፤ የሰው ጠላቶች የቤቱ ሰዎች ናቸው።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year አያዉ ጎፐ፥ ናአይ ባረ አዉዋ ካ፤ ናታ ባረ ዳይ ቦላ፥ ናኣ ማቻታካ ባረ ቦሎታት ቦላ ደንድኖ፤ አዎ አዉ ሶ አሳይ ሞርከ ግዴ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Ayaw gooppe, na'ay bare aawuwaa kad'ee; naatta bare daay bolla, na'aa machchatakka bare bollotatti bolla denddino; aawoo aawuu soo Asay morkke gidee.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Attuma nay ba aawa kadhana; macca naykka ba aayi bolla, naa machchaka ba bollotey bolla dendana; asas morkkey soo asa gidana.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ኣቱማ ናይ ባ ኣዋ ካና፤ ማጫ ናይካ ባ ኣዪ ቦላ፥ ና ማቻካ ባ ቦሎቴይ ቦላ ዴንዳና፤ ኣሳስ ሞርኬይ ሶ ኣሳ ጊዳና።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ሄ ዎደ ናአይ ባ አዋ ካስ፤ ናእያ ባ አየ ቦላ፥ ናኣ ማችያ ባ አዝና አየ ቦላ ሞርከተን ደንዳና። አሳስ እያ ሶ አሳይ ሞርከ ግዳና።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) He wode na7ay ba aawa kadhees; na7iya ba aaye bolla, na7aa machiya ba azinaa aaye bolla morketethan dendana. Asas iya soo asay morke gidana.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) ወንድ ልጅ አባቱን ይንቃል፤ ሴት ልጅ በእናቷ ላይ፣ ምራት በዐማቷ ላይ ትነሣለች፤ የሰው ጠላቶች የገዛ ቤተ ሰዎቹ ናቸውና።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 በዚያን ዘመን ወንድ ልጅ አባቱን ይንቃል፤ ሴት ልጅ በእናትዋ ላይ ምራትም በዐማትዋ ላይ በጠላትነት ይነሣሉ፤ የሰው ጠላቶቹ የገዛ ቤተ ሰዎቹ ይሆናሉ።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ንሰብ ፀላእቱ ቤተሰቡ እዮምሞ፥ ወዲ ነቦኡ ኽንዕቕ እዩ፤ ጓል ኣብ ልዕሊ እኖኣ፥ መርዓት ከዓ ኣብ ልዕሊ ሓማታ ኽትለዓል እያ።
Amharic Tigrinya 2011 ወዲ ነቦኡ ይንዕቕ፡ ጓል ኣብ ልዒ ኣዲኣ፡ መርዓት ከአ ኣብ ልዕሊ ሓማታ ይለዐላ፡ ንሰብ ጸላእቱ ቤተ ሰቡ ኾይኖም እዮም እሞ፡ ንብጻይ ኣይትእመንዎ፡ ብፈታዊ ድማ ኣይትተአመኑ፡ ኣብ ቅድሚ እታ ኣብ ሕቑፍኻ እትዐርፍውን ደገ ኣፍካ ሐሉ።