Micah 7:18 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ኣበሳ ይቕረ ዚብልን ንበደል ተረፍ ርስቱ ዚሓልፍን ከማኻ ኣምላኽ መን እዩ፧ ብሕያውነት ይሕጐስ እዩ እሞ፡ ንቝጥዓኡ ንሓዋሩ ኣይዓግቶን እዩ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | በደልን ይቅር የሚል፥ የርስቱንም ቅሬታ ዓመፅ የሚያሳልፍ እንደ አንተ ያለ አምላክ ማን ነው? ምሕረትን ይወድዳልና ቍጣውን ለዘላለም አይጠብቅም። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | በደልን ይቅር የሚል፥ የርስቱንም ቅሬታ ዓመፅ የሚያሳልፍ እንደ አንተ ያለ አምላክ ማን ነው? ምሕረትን ይወድዳልና ቍጣውን ለዘላለም አይጠብቅም። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | በደልን ይቅር የሚል፥ የርስቱን ትሩፍ ዓመጽ የሚያሳልፍ እንደ አንተ ያለ አምላክ ማን ነው? ርኅራኄ ይወድዳልና ቁጣውን ለዘለዓለም አያቆይም። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ናቁዋ አቶ ያግያዌ፥ ባረ አሳ አቴዳዋንቱ ማካላ ፓይደናዌ ነ ማላ ጾሳይ ኦኔ? ኔን ሀንቁ ሀንቆሽን፥ መናዉ ደአ አጋካ፤ አያዉ ጎፐ፥ ኔን ነ አሳዉ ነ አገና ሲቁዋ በስያዋን ናሸታሳ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Naak'uwaa atto yaagiyaawe, bare asaa atteedawanttu makkalaa paydennawe ne mala S'oossay oonee? Neeni hank'k'uu hank'k'oshin, med'inaw de'a aggakka; ayaw gooppe, neeni ne asaw ne aggena siik'uwaa bessiyaawan nashettaasa. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Dhayshe attida zereththaa nagara atto gi maariza ne mala Xoossi oonee? Neni mernaas hanqettaka; maaro gelizayssan ne ufayettaasa. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ይሼ ኣቲዳ ዜሬ ናጋራ ኣቶ ጊ ማሪዛ ኔ ማላ ጾሲ ኦኔ? ኔኒ ሜርናስ ሃንቄታካ፤ ማሮ ጌሊዛይሳን ኔ ኡፋዬታሳ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ናጋራ ኡባ አቶ ያገይ፥ አትዳ ባ አሳ ናቁዋ ታይቦናይ ነ መላ ፆሲ ኦኔ? ማሮተ ነና ኡፋይስያ ግሾ ነ ሀንቁዋን መርናዉ ጋምአ ኤራካ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Nagara ubbaa atto yaagey, attida ba asaa naaquwa taybonnay ne mela Xoossi oonee? Maarotethi nena ufaysiya gisho ne hanquwan merinaw gam7a eraka. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | የርስቱን ትሩፍ ኀጢአት ይቅር የሚል፣ የሚምር እንደ አንተ ያለ አምላክ ማነው? ለዘላለም አትቈጣም፤ ነገር ግን ምሕረት በማድረግ ደስ ይልሃል። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ኃጢአትን ይቅር የሚል፥ በቀሪውም ሕዝቡ ላይ በደልን የማይቈጥር እንደ አንተ ያለ አምላክ ማን ነው? ምሕረት ማድረግ ስለሚያስደስትህ ቊጣህ ለዘለዓለም የሚቈይ አይደለም። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ሓጢኣት ዝሓድግ፥ በደል እቶም ዝተረፉ ርስቱ ዝኾኑ ህዝቢ ዘሕልፍ፥ ከማኻ ዝበለ ኣምላኽ መን እዩ? ምሕረት ይፈቱ እዩሞ፥ ቍጥዓኡውን ንዘለኣለም ኣይዓቍርን። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ከማኻ ዝበለ ኣምላኽ፡ ኣበሳ ዚሐድግ፡ ነቲ በደል ካብቶም ተረፍ ርስቱ ዚሕልፍ መን እዩ፡ ምሕረት እዩ ዚፈቱ እሞ፡ ኩራኡ ንዘለአለም ኣይዐቁርን። |