Micah 7:1 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ወይለይ ኣነ! ኣነ ከም ፍረ ሓጋይ ኪእክቡ ኸለዉ፡ ከም ወይኒ ወይኒ እየ። ዝብላዕ ዕስለ የለን፤ ነፍሰይ ነቲ ቀዳማይ ዝበሰለ ፍረ ተመነየት።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) የዛፍ ፍሬና የወይን ፍሬ ከተለቀሙ በኋላ እንደ ቀረው ቃርሚያ ሆኛለሁና ወዮልኝ! መብል የሚሆን ዘለላ፥ ነፍሴም የተመኘችው በመጀመሪያ የበሰለው በለስ የለም።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) የዛፍ ፍሬና የወይን ፍሬ ከተለቀሙ በኋላ እንደ ቀረው ቃርሚያ ሆኛለሁና ወዮልኝ! መብል የሚሆን ዘለላ፥ ነፍሴም የተመኘችው በመጀመሪያ የበሰለው በለስ የለም።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year የዛፍ ፍሬና የወይን ፍሬ ከተለቀሙ በኋላ እንደ ቀረው ቃርሚያ ሆኛለሁና ወዮልኝ! መብል የሚሆን ዘለላ፥ ነፍሴም የተመኘችው በመጀመሪያ የበሰለው በለስ የለም።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year አየ አና ታኖ! ታን ቴራይ ማጸት ዉር ክችና ዪደ፥ ዎይንያ ቱራፐነ ባላስያ ምፐ ባረ አሞቴዳዋ ደማናዉ ዳንዳይቤና ኮሻቴዳ ብታንያ ማላ ግዳ ክቻድ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Aayye ana taanoo! Taani teeray mas'etti wuri kichchina yiide, woyniyaa turaappenne balasiyaa mitsaappe bare amotteeddawaa demmanaw danddayibeenna koshatteedda bitaniyaa mala gida kichchaad.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Tana aayye ana! Woyne miththa giddofe maxishin attida miththa ayfe bone qoriza asa mala gidadis; meetettiza woyne miththa ayfey deenna; nu izas amottiza eleli gakkiza balase miththa ayfeykka beettibeenna.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ታና ኣዬ ኣና! ዎይኔ ሚ ጊዶፌ ማጺሺን ኣቲዳ ሚ ኣይፌ ቦኔ ቆሪዛ ኣሳ ማላ ጊዳዲስ፤ ሜቴቲዛ ዎይኔ ሚ ኣይፌይ ዴና፤ ኑ ኢዛስ ኣሞቲዛ ኤሌሊ ጋኪዛ ባላሴ ሚ ኣይፌይካ ቤቲቤና።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ታና አየ! ታኒ ቴራ አይፈይ ማፀትድ ዉርን፥ ዎይንያፐነ ባላሰ ምፈ ባ አሞትዳይሳ ደማናዉ ዳንዳእቦና ኮሻትዳ ኡራ መላ ግዳስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Tana ayye! Taani teera ayfey maxetidi wurin, woyniyapenne balase mithafe ba amotidaysa demmanaw danda7iboona koshatida uraa mela gidas.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) ለእኔ ወዮልኝ! የወይን ዕርሻ በሚቃረምበት ጊዜ፣ የበጋ ፍራፍሬ እንደሚለቅም ሰው ሆኛለሁ፤ የሚበላ የወይን ዘለላ የለም፤ የምንጓጓለት፣ ቶሎ የሚደርሰው በለስም አልተገኘም።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 የመከር ፍሬ ተሰብስቦ የወይኑም ቃርሚያ ከተቃረመ በኋላ ሊበላ የሚፈልገውን የወይን ዘለላ እንደማያገኝ ሰው ስለ ሆንኩ ወዮልኝ! እኔ የምመኘውም አስቀድሞ የደረሰው የበለስ ፍሬ የለም።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ፍረ ኦምን ፍረ ወይንን ምስተኣረዩ፥ ከም ዝተረፈ ቐሪም ኮይነ ኣለኹሞ ወይለይ! ንምግቢ ዝኸውን፥ ነፍሰይውን ዝተመነየቶ፥ ኣቐዲሙ ዝበሰለ በለስውን የለን።
Amharic Tigrinya 2011 ኣነ ኸምቲ ፍረ ቐውዒ ተቐንጠበን ከምቲ ድሕሪ ምብታኽ ወይኒ ቐሪም ምስ ተቐረመን፡ ዚብላዕ ዘለላ ዜብለይ ኮይነ እየ እሞ፡ ወይለይ፡ እታ ነፍሰይ እተተምነየታ በኹሪ ጠፍኤ፡ ኣብ ማእከል ሰብ ድማ ቅኑዕ የልቦን። ኹላቶም ብደም የድብዩ፡ ነፍሲ ወከፍ ንሓው ብመርበብ ይሀድኖ።