Micah 6:9 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ድምጺ እግዚኣብሄር ነታ ኸተማ ይጽውዕ፡ እቲ ጥበብ ዘለዎ ሰብ ከኣ ስምካ ኺርኢ እዩ፡ ነቲ በትርን ዝሸሞን ስምዓዮ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) የእግዚአብሔር ድምፅ ከተማይቱን ይጠራታል፥ ስምህን መፍራት ጥበብ ነው፥ የመቅሠፍትን በትር፥ እርሱንም ያዘጋጀ ማን እንደ ሆነ ስሙ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) የእግዚአብሔር ድምፅ ከተማይቱን ይጠራታል፤ ስምህን መፍራት ጥበብ ነው፤ የመቅሠፍትን በትር፥ እርሱንም ያዘጋጀ ማን እንደ ሆነ ስሙ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year የጌታ ድምፅ ከተማይቱን ይጠራታል፤ ስምህን መፍራት ጥበብ ነው፤ ወገን ሆይ፥ ያዘጋጀው ማን እንደሆነ ስሙ።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year መና ጎዳዉ ያይያዌ አዳ ኤራተ። የሩሳላመ ካታማ አሳ ጾሳይ ሀዋዳን ያጌ፤ “ሙራና ጋትማነ ሄ ጋትማ ጊግሴዳዌካ ኦነንቶ አኬክተ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Med'ina Godaw yayyiyaawe aad'd'eeda eratetsaa. Yerusaalame katamaa asaa S'oossay hawaadan yaagee; «Murana gatimaanne he gatimaa giigisseeddawekka oonentto akeekite.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Xoossas baboy aadhdhida erateththa; Siyite! Xoossi katamayo hizgi xeygees, «Iza hanqo guufeza qopite; hessaka giigsiday oonakko wozinan woththite.»
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ጾሳስ ባቦይ ኣዳ ኤራቴ፤ ሲዪቴ! ጾሲ ካታማዮ ሂዝጊ ጼይጌስ፥ «ኢዛ ሃንቆ ጉፌዛ ቆፒቴ፤ ሄሳካ ጊግሲዳይ ኦናኮ ዎዚናን ዎቴ።»
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ጎዳይ፥ “የሩሳላመ ካታማ ፄግድ፥ ‘እያ ሱንስ ያሸተ ጭንጫተ’ ሴራ ፃምአነ እያ ጊግስዳይ ኦነኮ አኬክተ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Goday, “Yerusalaame katamaa xeegidi, ‘Iya sunthaas yashetethi cincatethi’ Seera xam7anne iya giigisiday ooneko akeekite.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) ስምህን መፍራት ጥበብ ነው፤ ስሙ! እግዚአብሔር ከተማዪቱን እንዲህ እያለ ይጣራል፤ “በትሩን አስቡ፤ ያዘጋጀውም ማን እንደ ሆነ አስታውሱ ።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 እግዚአብሔርን መፍራት ጥበብ ነው፤ እርሱ ከተማይቱን እንዲህ ይላል፦ “እናንተ በከተማይቱ የተሰበሰባችሁ ሰዎች አድምጡ!
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ስምካ ምፍራሕ ጥበብ እዩ፤ ድምፂ እግዚኣብሄር ነታ ኸተማ ይፅውዓ። “ንበትሩ ዘክሩ፤ በትሪ መቕሰፍቲ ሕሰቡ፤ ንእኡ ዘዳለዎውን መን ምዃኑ ፍለጡ።
Amharic Tigrinya 2011 ደሃይ እግዚኣብሄር ነታ ኸተማ ይጽውዓ፡ ጥበብ ከአ ንስምካ ኽትርኢ እያ። ነታ ሾቦጥን ነቲ ዘዳለዎን ሰምዑ።