Micah 6:8 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ኣታ ሰብ፡ ሰናይ ነገር ኣፍሊጡካ እዩ። እግዚኣብሄርከ እንታይ ይልምነካ ብዘይካ ቅኑዕ ክትገብርን ፍቕሪ ፍቕሪን ምስ ኣምላኽካ ብትሕትና ክትመላለስን?
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) ሰው ሆይ፥ መልካሙን ነግሮሃል፥ እግዚአብሔርም ከአንተ ዘንድ የሚሻው ምንድር ነው? ፍርድን ታደርግ ዘንድ፥ ምሕረትንም ትወድድ ዘንድ፥ ከአምላክህም ጋር በትሕትና ትሄድ ዘንድ አይደለምን?
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) ሰው ሆይ፥ መልካሙን ነግሮሃል፤ እግዚአብሔርም ከአንተ ዘንድ የሚሻው ምንድር ነው? ፍርድን ታደርግ ዘንድ፥ ምሕረትንም ትወድድ ዘንድ፥ ከአምላክህም ጋር በትሕትና ትሄድ ዘንድ አይደለምን?
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year ሰው ሆይ፥ መልካም ምን እንደሆነ ለአንተ ነግሮሃል፤ ፍትሕን እንድታደርግ፥ ምሕረትን እንድትወድና ከአምላክህም ጋር በትሕትና እንድትሄድ ካልሆነ በቀር ጌታ ከአንተ የሚፈልገው ምንድነው?
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ሀይ አሳዉ፥ መና ጎዳይ ነዉ ሎኦባ ኦድ ዎዳቴ። መና ጎዳይ ኔፐ ኮይያዌ አዬ ጎፐ፥ ኔን ሱረባ ኦናዋ፥ አገና ሲቁዋ በሳናዋነ አሽከተን ነ ጾሳና ሀመታናዋ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Hay asaw, Med'ina Goday new lo"obaa odi wotseeddattee. Med'ina Goday neeppe koyiyaawe ayee gooppe, neeni suurebaa ootsanawaa, aggena siik'uwaa bessanawaanne ashkketetsan ne S'oossaanna hamettanawaa.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Asa nawu! Izi nena lo7o miish bessides Xoossi neeppe koyzay aazee? Lo7o ooththana mala maaroteth ne dosana malanne Xoossa sinththan neni ashketeththara baana mala gidennee?
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ኣሳ ናዉ! ኢዚ ኔና ሎኦ ሚሽ ቤሲዴስ ጾሲ ኔፔ ኮይዛይ ኣዜ? ሎኦ ኦና ማላ ማሮቴ ኔ ዶሳና ማላኔ ጾሳ ሲንን ኔኒ ኣሽኬቴራ ባና ማላ ጊዴኔ?
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) አሳ ናኦ፥ ጎዳይ ነዉ ሎኦባ ኦድ ዎስ። ጎዳይ ኔፐ ኮየይ አይቤ? ኔኒ ሱረ ፕርዳና መላ፥ ማሮታ ዶሳና መላነ አሽከተን ነ ፆሳራ ዳና መላ ግደኔ?
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Asa na7o, Goday new lo77oba odi wothis. Goday neepe koyey aybee? Neeni suure pirdana mela, maarota dosana melanne ashketethan ne Xoossara daana mela gidennee?
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) ሰው ሆይ፤ መልካም የሆነውን አሳይቶሃል፤ እግዚአብሔር ከአንተ የሚፈልገው ምንድን ነው? ፍትሕን ታደርግ ዘንድ፣ ምሕረትንም ትወድድ ዘንድ፣ በአምላክህም ፊት በትሕትና ትራመድ ዘንድ አይደለምን?
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 እግዚአብሔር መልካም የሆነውንና ከአንተ የሚፈልገውን ነግሮሃል፤ ይኸውም ፍትሕን እንድትጠብቅ፥ ደግነትን እንድትወድ፥ ከአምላክህ ጋር በትሕትና እንድትመላለስ ነው።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ኣታ ሰብ፥ ንሱ ዅሉ ሰናይ ነጊሩካ እዩ፤ እግዚኣብሄር ካባኻ ዝደልዮ እንታይ እዩ? ቕንዕና ኽትገብር፥ ምሕረት ከዓ ኽትፈቱ፥ ኣብ ቅድሚኡ ኣብ ቅድሚ ኣምላኽካውን፥ ብትሕትና ኽትነብርዶ ኣይኮነን?
Amharic Tigrinya 2011 ኣታ ሰብ ቅኑዕ ኽትገብር፡ ምሕረት ከአ ክትፈቱ፡ ምስ ኣምላኽካውን ብትሕትና ኽትመላለስ እንተ ዘይኮነስ፡ ካባኻ ዚደልዮ እንታይ እዩ።