Micah 6:8 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ኣታ ሰብ፡ ሰናይ ነገር ኣፍሊጡካ እዩ። እግዚኣብሄርከ እንታይ ይልምነካ ብዘይካ ቅኑዕ ክትገብርን ፍቕሪ ፍቕሪን ምስ ኣምላኽካ ብትሕትና ክትመላለስን? |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ሰው ሆይ፥ መልካሙን ነግሮሃል፥ እግዚአብሔርም ከአንተ ዘንድ የሚሻው ምንድር ነው? ፍርድን ታደርግ ዘንድ፥ ምሕረትንም ትወድድ ዘንድ፥ ከአምላክህም ጋር በትሕትና ትሄድ ዘንድ አይደለምን? |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ሰው ሆይ፥ መልካሙን ነግሮሃል፤ እግዚአብሔርም ከአንተ ዘንድ የሚሻው ምንድር ነው? ፍርድን ታደርግ ዘንድ፥ ምሕረትንም ትወድድ ዘንድ፥ ከአምላክህም ጋር በትሕትና ትሄድ ዘንድ አይደለምን? |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ሰው ሆይ፥ መልካም ምን እንደሆነ ለአንተ ነግሮሃል፤ ፍትሕን እንድታደርግ፥ ምሕረትን እንድትወድና ከአምላክህም ጋር በትሕትና እንድትሄድ ካልሆነ በቀር ጌታ ከአንተ የሚፈልገው ምንድነው? |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ሀይ አሳዉ፥ መና ጎዳይ ነዉ ሎኦባ ኦድ ዎዳቴ። መና ጎዳይ ኔፐ ኮይያዌ አዬ ጎፐ፥ ኔን ሱረባ ኦናዋ፥ አገና ሲቁዋ በሳናዋነ አሽከተን ነ ጾሳና ሀመታናዋ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Hay asaw, Med'ina Goday new lo"obaa odi wotseeddattee. Med'ina Goday neeppe koyiyaawe ayee gooppe, neeni suurebaa ootsanawaa, aggena siik'uwaa bessanawaanne ashkketetsan ne S'oossaanna hamettanawaa. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Asa nawu! Izi nena lo7o miish bessides Xoossi neeppe koyzay aazee? Lo7o ooththana mala maaroteth ne dosana malanne Xoossa sinththan neni ashketeththara baana mala gidennee? |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ኣሳ ናዉ! ኢዚ ኔና ሎኦ ሚሽ ቤሲዴስ ጾሲ ኔፔ ኮይዛይ ኣዜ? ሎኦ ኦና ማላ ማሮቴ ኔ ዶሳና ማላኔ ጾሳ ሲንን ኔኒ ኣሽኬቴራ ባና ማላ ጊዴኔ? |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | አሳ ናኦ፥ ጎዳይ ነዉ ሎኦባ ኦድ ዎስ። ጎዳይ ኔፐ ኮየይ አይቤ? ኔኒ ሱረ ፕርዳና መላ፥ ማሮታ ዶሳና መላነ አሽከተን ነ ፆሳራ ዳና መላ ግደኔ? |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Asa na7o, Goday new lo77oba odi wothis. Goday neepe koyey aybee? Neeni suure pirdana mela, maarota dosana melanne ashketethan ne Xoossara daana mela gidennee? |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ሰው ሆይ፤ መልካም የሆነውን አሳይቶሃል፤ እግዚአብሔር ከአንተ የሚፈልገው ምንድን ነው? ፍትሕን ታደርግ ዘንድ፣ ምሕረትንም ትወድድ ዘንድ፣ በአምላክህም ፊት በትሕትና ትራመድ ዘንድ አይደለምን? |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | እግዚአብሔር መልካም የሆነውንና ከአንተ የሚፈልገውን ነግሮሃል፤ ይኸውም ፍትሕን እንድትጠብቅ፥ ደግነትን እንድትወድ፥ ከአምላክህ ጋር በትሕትና እንድትመላለስ ነው። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ኣታ ሰብ፥ ንሱ ዅሉ ሰናይ ነጊሩካ እዩ፤ እግዚኣብሄር ካባኻ ዝደልዮ እንታይ እዩ? ቕንዕና ኽትገብር፥ ምሕረት ከዓ ኽትፈቱ፥ ኣብ ቅድሚኡ ኣብ ቅድሚ ኣምላኽካውን፥ ብትሕትና ኽትነብርዶ ኣይኮነን? |
| Amharic Tigrinya 2011 | ኣታ ሰብ ቅኑዕ ኽትገብር፡ ምሕረት ከአ ክትፈቱ፡ ምስ ኣምላኽካውን ብትሕትና ኽትመላለስ እንተ ዘይኮነስ፡ ካባኻ ዚደልዮ እንታይ እዩ። |