Micah 6:7 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | እግዚኣብሄር ብኣሽሓት ድዑል፡ ወይስ ብዓሰርተታት ኣሽሓት ወሓይዝ ዘይቲዶ ይሕጐስ፧ በዅሪ ውላደይ ምእንቲ በደለይ፡ ፍረ ስጋይ ኣብ ክንዲ ሓጢኣት ነፍሰይዶ ክህቦ እየ፧ |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | እግዚአብሔርስ በሺህ አውራ በጎች ወይስ በእልፍ የዘይት ፈሳሾች ደስ ይለዋልን? ወይስ የበኵር ልጄን ስለ በደሌ፥ የሆዴንም ፍሬ ስለ ነፍሴ ኃጢአት እሰጣለሁን? |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | እግዚአብሔርስ በሺህ አውራ በጎች ወይስ በእልፍ የዘይት ፈሳሾች ደስ ይለዋልን? ወይስ የበኵር ልጄን ስለ በደሌ፥ የሆዴንም ፍሬ ስለ ነፍሴ ኃጢአት እሰጣለሁን? |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ጌታስ በእልፍ አውራ በጎች፥ በብዙ የዘይት ፈሳሾች ደስ ይለዋልን? የበኩር ልጄን ስለ በደሌ፥ የሆዴንም ፍሬ ስለ ነፍሴ ኃጢአት ልስጠውን? |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | መና ጎዳይ ሻአ ዶርሳ ኦርገቱዋን ዎይ ታሙ ሻአ ሻፋቱዋን ደእያ ሃ ኬሻ ዎጋራ ዛይትያን ናሸታንዴ? ታ ናቁዋ ድራዉ፥ ታ ባይራ ናኣ፥ ታ ሸምፑዋ ናጋራ ግሻዉካ ታ የሉዋ እሞሻ? |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Med'inaa Goday sha"a dorssaa orggetuwaan woy tammu sha"a shaafatuwaan de'iyaa haatsaa keeshshaa wogaraa zayitiyaan nashettanddee? Ta naak'uwaa diraw, ta bayira na'aa, ta shemppuwaa nagaraa gishshawukka ta yeluwaa immooshsha? |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Issi shii dharshotanne 10,000 goggiza zaytey Xoossa ufayssandeeshaa? Ta iza qohoyssa gishshas ta bayra naaza immizaakko ta shemppo nagara gishshas ta uloppe wodhdhida yelo izas immooshaa? |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ኢሲ ሺ ርሾታኔ 10,000 ጎጊዛ ዛይቴይ ጾሳ ኡፋይሳንዴሻ? ታ ኢዛ ቆሆይሳ ጊሻስ ታ ባይራ ናዛ ኢሚዛኮ ታ ሼምፖ ናጋራ ጊሻስ ታ ኡሎፔ ዎዳ ዬሎ ኢዛስ ኢሞሻ? |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ጎዳይ ሙኩሉ ዶርሳ ማራዘታን ዎይኮ ታሙ ሙኩሉ ሻፋን ደእያ ሃ መላ ሻማሆ ዛይተን ኡፋይታንዴ? ታ ናቁዋ ግሾ፥ ታ ባይራ ናኣ፥ ታ ሸምፑዋ ናጋራ ግሾ ታ የሉዋ እሞ? |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Goday mukulu dorsa marazetan woyko tammu mukulu shaafan de7iya haatha mela shamaho zayten ufaytandee? Ta naaquwa gisho, ta bayra na7aa, ta shempuwa nagaraa gisho ta yeluwa immo? |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | በአንድ ሺሕ አውራ በጎች፣ በዐሥር ሺሕ የዘይት ፈሳሽ እግዚአብሔር ደስ ይለዋልን? ስለ በደሌ የበኵር ልጄን፣ ስለ ነፍሴም ኀጢአት የሆዴን ፍሬ ላቅርብለትን? |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | በሺህ የሚቈጠሩ አውራ በጎችን ወይም የዐሥር ሺህ ወንዞችን ውሃ የሚያኽል የወይራ ዘይት ባቀርብለት ይደሰት ይሆን? ስለ በደሌና ስለ ኃጢአቴ የበኲር ልጄን ልሠዋለትን? |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ብኣሽሓት ማጓሉን ብኣእላፋት ወሓይዝ ዘይትንዶ እግዚኣብሄር ደስ ይብሎ እዩ? ኽንዲ በደለይ በዅሪ ወደይ፥ ክንዲ ሓጢኣተይ ከዓ ፍረ ኸርሰይዶ ኽህብ እየ? |
| Amharic Tigrinya 2011 | እግዚኣብሄርዶ በሽሓት ደዓውልን በእላፋት ወሓይዝ ዘይትን ባህ ይብሎ እዩ፡ ስለ በደለይዶ በኹሪ ወደይ፡ ስለ ሓጢኣት ነፍሰይ ከአ ፍረ ኽርሰይዶ ኸውፊ እየ፡ |