Micah 6:2 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | እግዚኣብሄር ምስ ህዝቡ ባእሲ ኣለዎ፡ ምስ እስራኤል ከኣ ኪዋጋእ እዩ እሞ፡ ኣቱም ኣኽራን፡ ባእሲ እግዚኣብሄርን ጽንዓት መሰረታት ምድርን ስምዑ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ተራሮች ሆይ፥ ጠንካሮች የምድር መሠረቶችም ሆይ፥ እግዚአብሔር ከሕዝቡ ጋር ክርክር አለውና፥ ከእስራኤልም ጋር ይፋረዳልና የእግዚአብሔርን ክርክር ስሙ። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ተራሮች ሆይ፥ ጠንካሮች የምድር መሠረቶችም ሆይ፥ እግዚአብሔር ከሕዝቡ ጋር ክርክር አለውና፥ ከእስራኤልም ጋር ይፋረዳልና የእግዚአብሔርን ክርክር ስሙ። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ተራሮች ሆይ፥ ጠንካሮች የምድር መሠረቶችም ሆይ፥ የጌታን ወቀሳ ስሙ፤ ጌታ ከሕዝቡ ጋር ክርክር አለውና፥ ከእስራኤልም ጋር ይዋቀሳልና። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ህንተኖ ደረቶ፥ ህንተኖ፥ ሳአይ ኤቄዳ ምኖ ባሶቶ፥ መና ጎዳይ ሞትያ ሞቱዋ ስስተ። መና ጎዳይ ባረ አሳና ሞተቴ፤ እስራኤልያ አሳና እ ፓሉመቴ።” |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Hinttenoo deretoo, hinttenoo, sa'ay ek'k'eedda mino baasotoo, Med'ina Goday mootiyaa mootuwaa sisite. Med'ina Goday bare asaana mootettee; Israa'eeliyaa asaana I palumettee.» |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Zumatoo! Xoossa mooto siyite; Intteno biitta mino xaphotoo siyite; Xoossas asara palamay dees; izi Isra7eele naytara pirdeettes. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ዙማቶ! ጾሳ ሞቶ ሲዪቴ፤ ኢንቴኖ ቢታ ሚኖ ጻጶቶ ሲዪቴ፤ ጾሳስ ኣሳራ ፓላማይ ዴስ፤ ኢዚ ኢስራኤሌ ናይታራ ፒርዴቴስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ህንተ ደረት፥ ህንተ ምኖ ሳኣ ባሶት፥ ጎዳይ ሞትያ ሞቱዋ ስእተ። ጎዳይ ባ አሳራ ሞተቴስ፤ እስራኤለ አሳራ ፓላሜስ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Hinte dereti, hinte mino sa7aa baasoti, Goday mootiya mootuwa si7ite. Goday ba asaara mootetees; Isra7eele asaara palamees. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | “ተራሮች ሆይ፤ የእግዚአብሔርን ክስ አድምጡ፤ እናንት የምድር ጽኑ መሠረቶችም፣ ስሙ፤ እግዚአብሔር ከሕዝቡ ጋር ክርክር አለውና፤ ከእስራኤልም ጋር ይፋረዳል። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | እናንተ ተራራዎች! እግዚአብሔር በሕዝቡ ላይ የሚያቀርበውን ወቀሳ ስሙ! እናንተም ጠንካራ የሆናችሁ የምድር መሠረቶች! አድምጡ! እግዚአብሔር ሕዝቡን እስራኤልን ይወቅሳል ይገሥጻልም። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | እግዚኣብሄር ምስ ህዝቡ ነገር ኣለዎ፤ ምስ እስራኤልውን ሙግት ኣለዎ እሞ፥ ኣቱም እምባታት፥ ንስኻትኩምውን ኣቱም ፅኑዓት መሰረት ምድሪ፥ ክርክር እግዚኣብሄር ስምዑ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | እግዚኣብሄር ምስ ህዝቡ ነገር አለዎ፡ ምስ እስራኤል ድማ ኪካታዕ እዩ እሞ፡ ኣቱም ኣኽራን፡ ንስኻትኩምውን ጽኑዓት መሰረት ምድሪ፡ ነገር እግዚኣብሄር ስምዑ። |