Micah 6:16 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ሕግታት ኦምሪን ኵሉ ግብሪ ቤት ኣከኣብን ይኽበር ኣሎ እሞ፡ ብምኽሮም ትመላለሱ። በረኻን ነበርታን መላገጺ ክገብረልኩም፤ ስለዚ ጸርፊ ህዝበይ ክትስከም ኣሎካ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) አንተን ለጥፋት፥ በእርስዋም የሚኖሩትን ለማፍዋጫ እሰጥ ዘንድ የዘንበሪን ሥርዓትና የአክዓብን ቤት ሥራ ሁሉ ጠብቃችኋል፥ በምክራቸውም ሄዳችኋል፥ የሕዝቤንም ስድብ ትሸከማላችሁ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) አንተን ለጥፋት፥ በእርስዋም የሚኖሩትን ለማፍዋጫ እሰጥ ዘንድ የዘንበሪን ሥርዓትና የአክዓብን ቤት ሥራ ሁሉ ጠብቃችኋል፥ በምክራቸውም ሄዳችኋል፤ የሕዝቤንም ስድብ ትሸከማላችሁ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year የዖምሪን ሥርዓትና የአክዓብን ቤት ሥራ ሁሉ ጠብቀሃልና፥ በምክራቸውም ሄዳችኋልና፤ ስለዚህ አንተን ለጥፋት ነዋሪዎቿን ደግሞ ለመዘባበቻ ሰጥቻችኋለሁ፥ የሕዝቤንም ስድብ ትሸከማላችሁ።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ህንተ ካትያ ኦምራ ዎጋ፥ አ ናኣ ካትያ አካባ ጎለ ኢታ ኦሱዋነ ኡንቱንቱ ዞርያ ካሌዳ ድራዉ፥ ታን ህንተና ይሳና፤ ታን ህንተና አሳይ ኡባይ ቦርያባ ኦና። አሳይ ኡባይ ህንተና ሸቂያ ሸቃካ ህንተ ቶካና” ያጌ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Hintte Kaatiyaa Omira wogaa, Aa na'aa Kaatiyaa Akaaba golle iita oosuwaanne unttunttu zoriyaa kaalleedda diraw, taani hinttena d'ayissana; taani hinttena Asay ubbay boriyaabaa ootsana. Asay ubbay hinttena shek'k'iyaa shek'aakka hintte tookkana» yaagee.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Kawo Omire wogaanne kawo Akaabe keeththa wogaa ne ubbaa shiishsha oykkadasa; nekka istta haysi7e kaalladasa. Hessa gishshas nena dhayssas, ne derezakka tani qidhes aaththa immana; derey ne bolla qidhi kaa7ana.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ካዎ ኦሚሬ ዎጋኔ ካዎ ኣካቤ ኬ ዎጋ ኔ ኡባ ሺሻ ኦይካዳሳ፤ ኔካ ኢስታ ሃይሲኤ ካላዳሳ። ሄሳ ጊሻስ ኔና ይሳስ፥ ኔ ዴሬዛካ ታኒ ቂስ ኣ ኢማና፤ ዴሬይ ኔ ቦላ ቂ ካኣና።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ህንተ ካዋ ኦምራ ዎጋ፥ እያ ናኣ ካዋ አካባ ሶ ኢታ ኦሱዋነ ኤንታ ዞርያ ካልዳ ግሾ፥ ታኒ ህንተና ይሳና፤ ህንተና አስ ኡባይ ቦራና መላ ኦና። አሳይ ህንተና ጫይያ ጫሻ ህንተ ቶካና” ያጌስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Hinte kawa Omira wogaa, iya na7aa kawa Akaaba soo iita oosuwanne enta zoriya kaallida gisho, taani hintena dhaysana; hintena asi ubbay boronna mela oothana. Asay hintena cayiya cashshaa hinte tookana” yaagees.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) የዖምሪን ሥርዐት፣ የአክዓብን ቤት ልምድ ሁሉ የሙጥኝ ብለሃል፤ ትውፊታቸውንም ተከትለሃል። ስለዚህ አንተን ለውድመት፣ ሕዝብህን ለመዘባበቻ አሳልፌ እሰጣለሁ፤ አሕዛብም ይሣለቁብሃል ።”
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 ይህ ሁሉ የሚደርስባችሁ የንጉሥ ዖምሪን ሥርዓት ስለ ጠበቃችሁና የንጉሥ አክዓብን አካሄድ ሁሉ ስለ ተከተላችሁ ነው፤ በእነርሱ ባህል ስለ ተመራችሁ አጠፋችኋለሁ፤ የከተማይቱን ነዋሪዎችም የሰው ሁሉ መሳቂያ አደርጋቸዋለሁ፤ በሕዝቤ ላይ የተሰነዘረውን ነቀፋ እንድትሸከሙ አደርጋችኋለሁ።”
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ስርዓት ዖምሪን ኵሉ ልምዲ ኣክኣብን ሓሊኻ ኢኻ፤ ምኽሮምውን ተኸቲልኻ ኢኻ፤ ስለዙይ ፀርፊ ህዝበይ ክትፀውር ኢኻ፤ ንኣኻ ንመሰክሒ፥ ነቶም ኣብኡ ዝነበሩ ድማ ንፋፃ ኽገብሮም እየ።”
Amharic Tigrinya 2011 ኣነ ንኣኻ መሰክሒ፡ ነቶም ኣብኣ ዚነብሩ ኸአ ንፉጻ ኽገብርሲ፡ ስርዓት ኣምርን ኩሉ ግብሪ ቤት ኣሃብን ይሕልው፡ ንስኻትኩም ድማ ብምኽሮም ትመላለሱ አሎኹም እሞ፡ ጸርፊ ህዝበይ ክትጾሩ ኢኹም።