Micah 6:16 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ሕግታት ኦምሪን ኵሉ ግብሪ ቤት ኣከኣብን ይኽበር ኣሎ እሞ፡ ብምኽሮም ትመላለሱ። በረኻን ነበርታን መላገጺ ክገብረልኩም፤ ስለዚ ጸርፊ ህዝበይ ክትስከም ኣሎካ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | አንተን ለጥፋት፥ በእርስዋም የሚኖሩትን ለማፍዋጫ እሰጥ ዘንድ የዘንበሪን ሥርዓትና የአክዓብን ቤት ሥራ ሁሉ ጠብቃችኋል፥ በምክራቸውም ሄዳችኋል፥ የሕዝቤንም ስድብ ትሸከማላችሁ። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | አንተን ለጥፋት፥ በእርስዋም የሚኖሩትን ለማፍዋጫ እሰጥ ዘንድ የዘንበሪን ሥርዓትና የአክዓብን ቤት ሥራ ሁሉ ጠብቃችኋል፥ በምክራቸውም ሄዳችኋል፤ የሕዝቤንም ስድብ ትሸከማላችሁ። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | የዖምሪን ሥርዓትና የአክዓብን ቤት ሥራ ሁሉ ጠብቀሃልና፥ በምክራቸውም ሄዳችኋልና፤ ስለዚህ አንተን ለጥፋት ነዋሪዎቿን ደግሞ ለመዘባበቻ ሰጥቻችኋለሁ፥ የሕዝቤንም ስድብ ትሸከማላችሁ። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ህንተ ካትያ ኦምራ ዎጋ፥ አ ናኣ ካትያ አካባ ጎለ ኢታ ኦሱዋነ ኡንቱንቱ ዞርያ ካሌዳ ድራዉ፥ ታን ህንተና ይሳና፤ ታን ህንተና አሳይ ኡባይ ቦርያባ ኦና። አሳይ ኡባይ ህንተና ሸቂያ ሸቃካ ህንተ ቶካና” ያጌ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Hintte Kaatiyaa Omira wogaa, Aa na'aa Kaatiyaa Akaaba golle iita oosuwaanne unttunttu zoriyaa kaalleedda diraw, taani hinttena d'ayissana; taani hinttena Asay ubbay boriyaabaa ootsana. Asay ubbay hinttena shek'k'iyaa shek'aakka hintte tookkana» yaagee. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Kawo Omire wogaanne kawo Akaabe keeththa wogaa ne ubbaa shiishsha oykkadasa; nekka istta haysi7e kaalladasa. Hessa gishshas nena dhayssas, ne derezakka tani qidhes aaththa immana; derey ne bolla qidhi kaa7ana. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ካዎ ኦሚሬ ዎጋኔ ካዎ ኣካቤ ኬ ዎጋ ኔ ኡባ ሺሻ ኦይካዳሳ፤ ኔካ ኢስታ ሃይሲኤ ካላዳሳ። ሄሳ ጊሻስ ኔና ይሳስ፥ ኔ ዴሬዛካ ታኒ ቂስ ኣ ኢማና፤ ዴሬይ ኔ ቦላ ቂ ካኣና። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ህንተ ካዋ ኦምራ ዎጋ፥ እያ ናኣ ካዋ አካባ ሶ ኢታ ኦሱዋነ ኤንታ ዞርያ ካልዳ ግሾ፥ ታኒ ህንተና ይሳና፤ ህንተና አስ ኡባይ ቦራና መላ ኦና። አሳይ ህንተና ጫይያ ጫሻ ህንተ ቶካና” ያጌስ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Hinte kawa Omira wogaa, iya na7aa kawa Akaaba soo iita oosuwanne enta zoriya kaallida gisho, taani hintena dhaysana; hintena asi ubbay boronna mela oothana. Asay hintena cayiya cashshaa hinte tookana” yaagees. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | የዖምሪን ሥርዐት፣ የአክዓብን ቤት ልምድ ሁሉ የሙጥኝ ብለሃል፤ ትውፊታቸውንም ተከትለሃል። ስለዚህ አንተን ለውድመት፣ ሕዝብህን ለመዘባበቻ አሳልፌ እሰጣለሁ፤ አሕዛብም ይሣለቁብሃል ።” |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ይህ ሁሉ የሚደርስባችሁ የንጉሥ ዖምሪን ሥርዓት ስለ ጠበቃችሁና የንጉሥ አክዓብን አካሄድ ሁሉ ስለ ተከተላችሁ ነው፤ በእነርሱ ባህል ስለ ተመራችሁ አጠፋችኋለሁ፤ የከተማይቱን ነዋሪዎችም የሰው ሁሉ መሳቂያ አደርጋቸዋለሁ፤ በሕዝቤ ላይ የተሰነዘረውን ነቀፋ እንድትሸከሙ አደርጋችኋለሁ።” |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ስርዓት ዖምሪን ኵሉ ልምዲ ኣክኣብን ሓሊኻ ኢኻ፤ ምኽሮምውን ተኸቲልኻ ኢኻ፤ ስለዙይ ፀርፊ ህዝበይ ክትፀውር ኢኻ፤ ንኣኻ ንመሰክሒ፥ ነቶም ኣብኡ ዝነበሩ ድማ ንፋፃ ኽገብሮም እየ።” |
| Amharic Tigrinya 2011 | ኣነ ንኣኻ መሰክሒ፡ ነቶም ኣብኣ ዚነብሩ ኸአ ንፉጻ ኽገብርሲ፡ ስርዓት ኣምርን ኩሉ ግብሪ ቤት ኣሃብን ይሕልው፡ ንስኻትኩም ድማ ብምኽሮም ትመላለሱ አሎኹም እሞ፡ ጸርፊ ህዝበይ ክትጾሩ ኢኹም። |