Micah 5:4 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ብሓይሊ እግዚኣብሄርን ብግርማ ስም እግዚኣብሄር ኣምላኹን ደው ኢሉ ኪጓስ እዩ። ሕጂ ኸኣ ክሳዕ ወሰን ምድሪ ዓብዪ ኪኸውን እዩ እሞ፡ ኪጸንሑ እዮም።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) እርሱም ይቆማል፥ በእግዚአብሔርም ኃይል በአምላኩ በእግዚአብሔር ስም ግርማ መንጋውን ይጠብቃል፥ እነርሱም ይኖራሉ፥ እርሱ አሁን እስከ ምድር ዳርቻ ድረስ ታላቅ ይሆናልና።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) እርሱም ይቆማል፥ በእግዚአብሔርም ኃይል በአምላኩ በእግዚአብሔር ስም ግርማ መንጋውን ይጠብቃል፤ እነርሱም ይኖራሉ፤ እርሱ አሁን እስከ ምድር ዳርቻ ድረስ ታላቅ ይሆናልና።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year ይህም ሰላም ይሆናል፤ አሦር ወደ ምድራችን ከመጣ፥ ምሽጎቻችንንም ከረገጠ፥ ሰባት እረኞችና ስምንት አለቆች እናስነሣበታለን።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year እ ያና፤ መና ጎዳ ምኖተን፥ መና ጎዳ ባረ ጾሳ ሱን ግታተን ባረ አሳ ሄማና። እ ሳኣ ጋጻ ጋካናዉ ዎልቃማ ግድያ ድራዉ፥ ኡንቱንቱ ሳሮተን ደአና።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) I yaana; Med'ina Godaa minotetsan, Med'ina Godaa bare S'oossaa suntsaa gitatetsan bare asaa heemmana. I sa'aa gas'aa gakkanaw wolk'k'aama gidiyaa diraw, unttunttu sarotetsaan de'ana.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) GODAA wolqqan GODAA ba Xoossa sunththa gitateththan minni eqqananne ba mehe izi heemmana; he wode iza wolqqateththay biitta gaxa gakkana gishshas asay giiga duus daana.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ጎዳ ዎልቃን ጎዳ ባ ጾሳ ሱን ጊታቴን ሚኒ ኤቃናኔ ባ ሜሄ ኢዚ ሄማና፤ ሄ ዎዴ ኢዛ ዎልቃቴይ ቢታ ጋጻ ጋካና ጊሻስ ኣሳይ ጊጋ ዱስ ዳና።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) እ ጎዳ ምኖተን ይድ፥ ጎዳ ባ ፆሳ ሱን ዎልቃን ባ አሳ ሄማና። እ ሳኣ ጋፃ ጋካናዉ ግታ ግድያ ግሾ፥ ኤንቲ ሳሮተን ዳና።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) I Godaa minotethan yidi, Godaa ba Xoossaa suntha wolqan ba asaa heemmana. I sa7aa gaxa gakanaw gita gidiya gisho, enti sarotethan daana.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) በእግዚአብሔር ኀይል፣ በአምላኩ በእግዚአብሔር ስም ታላቅነት፣ ጸንቶ ይቆማል፤ መንጋውንም ይጠብቃል። በዚያን ጊዜ ኀያልነቱ እስከ ምድር ዳርቻ ስለሚደርስ፣ ተደላድለው ይኖራሉ።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 እርሱ በእግዚአብሔር ኀይል ተነሥቶ የበግ መንጋውን ያሰማራል፤ ይህንንም የሚያደርገው በግርማዊው በእግዚአብሔር በአምላኩ ስም ነው፤ እርሱ አሁን እስከ ምድር ዳርቻ ድረስ ታላቅ ስለሚሆን እነርሱ ያለ ስጋት ይኖራሉ።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ንሱ ብሓይሊ እግዚኣብሄርን፥ ብግርማ ስም እግዚኣብሄር ኣምላኹን፥ ንመጓሰኡ ክጓስየን እዩ። ሽዑ ንሱ ኽሳዕ ወሰን ምድሪ ዓብዪ ክኸውን እዩ እሞ፥ ንሳቶምውን ክነብሩ እዮም።
Amharic Tigrinya 2011 ንሱ ብሓይሊ እግዚኣብሄርን ብግርማ ስም እግዚኣብሄር ኣምላኹን ኪቐውምን ኪጓስን እዩ። ሽዑ ንሱ ኽሳዕ ወሰን ምድሪ ዓብዩ ኪኸውን እዩ እሞ፡ ንሳቶም ኪነብሩ እዮም።