Micah 5:4 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ብሓይሊ እግዚኣብሄርን ብግርማ ስም እግዚኣብሄር ኣምላኹን ደው ኢሉ ኪጓስ እዩ። ሕጂ ኸኣ ክሳዕ ወሰን ምድሪ ዓብዪ ኪኸውን እዩ እሞ፡ ኪጸንሑ እዮም። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | እርሱም ይቆማል፥ በእግዚአብሔርም ኃይል በአምላኩ በእግዚአብሔር ስም ግርማ መንጋውን ይጠብቃል፥ እነርሱም ይኖራሉ፥ እርሱ አሁን እስከ ምድር ዳርቻ ድረስ ታላቅ ይሆናልና። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | እርሱም ይቆማል፥ በእግዚአብሔርም ኃይል በአምላኩ በእግዚአብሔር ስም ግርማ መንጋውን ይጠብቃል፤ እነርሱም ይኖራሉ፤ እርሱ አሁን እስከ ምድር ዳርቻ ድረስ ታላቅ ይሆናልና። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ይህም ሰላም ይሆናል፤ አሦር ወደ ምድራችን ከመጣ፥ ምሽጎቻችንንም ከረገጠ፥ ሰባት እረኞችና ስምንት አለቆች እናስነሣበታለን። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | እ ያና፤ መና ጎዳ ምኖተን፥ መና ጎዳ ባረ ጾሳ ሱን ግታተን ባረ አሳ ሄማና። እ ሳኣ ጋጻ ጋካናዉ ዎልቃማ ግድያ ድራዉ፥ ኡንቱንቱ ሳሮተን ደአና። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | I yaana; Med'ina Godaa minotetsan, Med'ina Godaa bare S'oossaa suntsaa gitatetsan bare asaa heemmana. I sa'aa gas'aa gakkanaw wolk'k'aama gidiyaa diraw, unttunttu sarotetsaan de'ana. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | GODAA wolqqan GODAA ba Xoossa sunththa gitateththan minni eqqananne ba mehe izi heemmana; he wode iza wolqqateththay biitta gaxa gakkana gishshas asay giiga duus daana. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ጎዳ ዎልቃን ጎዳ ባ ጾሳ ሱን ጊታቴን ሚኒ ኤቃናኔ ባ ሜሄ ኢዚ ሄማና፤ ሄ ዎዴ ኢዛ ዎልቃቴይ ቢታ ጋጻ ጋካና ጊሻስ ኣሳይ ጊጋ ዱስ ዳና። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | እ ጎዳ ምኖተን ይድ፥ ጎዳ ባ ፆሳ ሱን ዎልቃን ባ አሳ ሄማና። እ ሳኣ ጋፃ ጋካናዉ ግታ ግድያ ግሾ፥ ኤንቲ ሳሮተን ዳና። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | I Godaa minotethan yidi, Godaa ba Xoossaa suntha wolqan ba asaa heemmana. I sa7aa gaxa gakanaw gita gidiya gisho, enti sarotethan daana. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | በእግዚአብሔር ኀይል፣ በአምላኩ በእግዚአብሔር ስም ታላቅነት፣ ጸንቶ ይቆማል፤ መንጋውንም ይጠብቃል። በዚያን ጊዜ ኀያልነቱ እስከ ምድር ዳርቻ ስለሚደርስ፣ ተደላድለው ይኖራሉ። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | እርሱ በእግዚአብሔር ኀይል ተነሥቶ የበግ መንጋውን ያሰማራል፤ ይህንንም የሚያደርገው በግርማዊው በእግዚአብሔር በአምላኩ ስም ነው፤ እርሱ አሁን እስከ ምድር ዳርቻ ድረስ ታላቅ ስለሚሆን እነርሱ ያለ ስጋት ይኖራሉ። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ንሱ ብሓይሊ እግዚኣብሄርን፥ ብግርማ ስም እግዚኣብሄር ኣምላኹን፥ ንመጓሰኡ ክጓስየን እዩ። ሽዑ ንሱ ኽሳዕ ወሰን ምድሪ ዓብዪ ክኸውን እዩ እሞ፥ ንሳቶምውን ክነብሩ እዮም። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ንሱ ብሓይሊ እግዚኣብሄርን ብግርማ ስም እግዚኣብሄር ኣምላኹን ኪቐውምን ኪጓስን እዩ። ሽዑ ንሱ ኽሳዕ ወሰን ምድሪ ዓብዩ ኪኸውን እዩ እሞ፡ ንሳቶም ኪነብሩ እዮም። |