Micah 4:8 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ኣታ ግምቢ መጓሰ፡ ዕርዲ ጓል ጽዮን፡ ናባኻ ክትመጽእ እያ፡ ቀዳመይቲ ግዝኣት። እታ መንግስቲ ናብ ጓል የሩሳሌም ክትመጽእ እያ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | አንተም የመንጋ ግንብ ሆይ፥ የጽዮን ሴት ልጅ አምባ፥ ወደ አንተ ትመጣለች፥ የቀደመችው ግዛት፥ የኢየሩሳሌም ሴት ልጅ መንግሥት ትደርሳለች። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | አንተም የመንጋ ግንብ ሆይ፥ የጽዮን ሴት ልጅ አምባ፥ ወደ አንተ ትመጣለች፤ የቀደመችው ግዛት፥ የኢየሩሳሌም ሴት ልጅ መንግሥት ትደርሳለች። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | አንተ የመንጋው ግንብ ሆይ፥ የጽዮን ሴት ልጅ ምሽግ ሆይ፥ የቀደመችው ግዛት፥ የኢየሩሳሌም ሴት ልጅ መንግሥት ወደ አንተ ትገባለች። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ኔኖ፥ መና ጎዳ አሳ ዎችያ የሩሳላመ ቃ ግምቢያዉ፥ ነዉ ካሰ ነ ሞድያ ማታይ፥ ቃይ የሩሳላመ ካዉተ ዛዋይ ኡባይካ ስማና። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Neenoo, Med'ina Godaa asaa wochchiyaa Yerusaalame d'ok'k'a gimbbiyaw, new kase ne mooddiyaa maatay, k'ay Yerusaalame kawutetsaa zaway ubbaykka simmana. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Haysso nenan uttidi mehe heemmiza dhoqqa zumazoo! Xiyoone macca nayta naagana giiga uttida zumazoo! Beni ne haariza derey nees simmana; ne kawoteththay Yerusalaame macca nays gidana. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ሃይሶ ኔናን ኡቲዲ ሜሄ ሄሚዛ ቃ ዙማዞ! ጺዮኔ ማጫ ናይታ ናጋና ጊጋ ኡቲዳ ዙማዞ! ቤኒ ኔ ሃሪዛ ዴሬይ ኔስ ሲማና፤ ኔ ካዎቴይ ዬሩሳላሜ ማጫ ናይስ ጊዳና። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ነኖ፥ ጎዳ አሳ ዎችያ የሩሳላመ ቃ ግምብያዉ፥ ካሰ ነ ሃርያ ማታይነ የሩሳላመ ካዎተ ዛዋይ ኡባይ ነዉ ስማና። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Neno, Godaa asaa wochiya Yerusalaame dhoqa gimbiyaw, kase ne haariya maataynne Yerusalaame kawotethaa zaway ubbay new simmana. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | አንተ የመንጋው መጠበቂያ ማማ ሆይ፤ የጽዮን ሴት ልጅ ዐምባ ሆይ፤ የቀድሞው ግዛትህ ይመለስልሃል፤ የመንግሥትም ሥልጣን ለኢየሩሳሌም ሴት ልጅ ይሆናል።” |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | አንቺ የጽዮን ተራራ የመንጋው መጠበቂያ ግንብ ሆይ! የተሰጠሽ ተስፋ ይፈጸማል፤ የቀድሞ ሉዐላዊነትሽ ኢየሩሳሌምም ዋና ከተማነቷ ይመለስልሻል። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ኣታ ግንቢ መጓሰ፥ እታ እምባ ጓል ፅዮን፥ ናባኻ ኽትመፅእ እያ፤ እታ ናይ ቀደም ግዝኣት፥ መንግስቲ ጓል ኢየሩሳሌም ክትመፅእ እያ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ኣታ ግምቢ መጓሰ፡ ኣታ ኹርባ ጓል ጽዮን፡ ናባኻ ኽትመጽእ፡ እወ እታ ጥንታዊት ግዝኣት፡ እታ መንግስቲ ጓል ዮርሳሌም ክትመጸካ እያ። |