Micah 4:7 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ንዝተሰብረ ተረፍ፡ ነታ ኣብ ርሑቕ ዘላ ድማ ሓያል ህዝቢ ክገብራ እየ። እግዚኣብሄር ድማ ካብ ሕጂ ንዘለኣለም ኣብ ደብረ ጽዮን ኪገዝኦም እዩ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | አንካሳይቱንም ለቅሬታ፥ ወደ ሩቅም የተጣለችውን ለብርቱ ሕዝብ አደርጋታለሁ፥ ከዚያም ወዲያ እስከ ዘላለም ድረስ እግዚአብሔር በጽዮን ተራራ በእነርሱ ላይ ይነግሣል። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | አንካሳይቱንም ለቅሬታ፥ ወደ ሩቅም የተጣለችውን ለብርቱ ሕዝብ አደርጋታለሁ፤ ከዚያም ወዲያ እስከ ዘላለም ድረስ እግዚአብሔር በጽዮን ተራራ በእነርሱ ላይ ይነግሣል። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | አንካሳይቱን ትሩፍ፥ የተጣለችውን ብርቱ መንግሥት አደርጋታለሁ፤ ከአሁን ጀምሮ እስከ ዘለዓለም በጽዮን ተራራ ጌታ በእነርሱ ላይ ይነግሣል። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ታን ዎባቱዋ ዉሪደ አቴዳ አቶዋንታ ኦና፤ ቃይ ኦሞዱዋን ሃኮ ሳኣ ቤዳዋንታካ ምኖ ካዉተ ከሳና። ሄ ዎድያፐ ዶማደ መና ጋካናዉ፥ ታን መና ጎዳይ ጽዮነ ደርያን ኡንቱንቱ ቦላ ካተታና” ያጌ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Taani wobbatuwaa wuriidde atteeda atowantta ootsana; k'ay omooduwaan haako sa'aa beeddawanttakka mino kawutetsaa kessana. He wodiyaappe doommaade med'inaa gakkanaw, taani Med'ina Goday S'iyoone Deriyan unttunttu bolla kaatetana» yaagee. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Gundatappe attidaytanne qohettidayta ta istta mino dere kessana; he gallassayfe doommidi mernaa gakkanaas GODAY Xiyoone zuman istta bolla kawotana. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ጉንዳታፔ ኣቲዳይታኔ ቆሄቲዳይታ ታ ኢስታ ሚኖ ዴሬ ኬሳና፤ ሄ ጋላሳይፌ ዶሚዲ ሜርና ጋካናስ ጎዳይ ጺዮኔ ዙማን ኢስታ ቦላ ካዎታና። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ዎበት አትድ ዳና መላ ኦና፤ ድኤትድ ሃሆ በሲ ብዳይሳታ ምኖ ካዎተ ከሳና። ሄ ዎደፐ ዶማዳ መርናዉ ታኒ ጎዳይ፥ ፅዮነ ደርያን ኤንታ ቦላ ካዎታና” ያጌስ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Wobbeti attidi daana mela oothana; di7etidi haaho bessi bidaysata mino kawotethi kessana. He wodepe doomada merinaw taani Goday, Xiyoone deriyan enta bolla kawotana” yaagees. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | የሽባዎችን ትሩፍ፣ የተገፉትንም ብርቱ ሕዝብ አደርጋለሁ፤ ከዚያች ቀን አንሥቶ እስከ ዘላለም፣ እግዚአብሔር በጽዮን ተራራ በእነርሱ ላይ ይነግሣል። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | አንካሶች ተርፈው እንዲኖሩ አደርጋለሁ፤ ተጥለው የነበሩትን ብርቱ ሕዝብ አደርጋቸዋለሁ፤ እኔም በጽዮን ተራራ ላይ ከዚያን ጊዜ ጀምሮ እስከ ዘለዓለም በእነርሱ ላይ እነግሣለሁ።” |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ነታ ሓንካስ ንተረፍ ነታ ናብ ርሑቕ ዝተሰጐት ከዓ ብርቱዕ ህዝቢ ኽገብራ እየ፤ ካብታ መዓልቲ እቲኣ ጀሚሩ፥ እግዚኣብሄር ንዘለኣለም ኣብ እምባ ፅዮን፥ ኣብ ልዕሊኣቶም ክነግስ እዩ።” |
| Amharic Tigrinya 2011 | ነታ ሓንካስ ንተረፍ፡ ነታ ናብ ርሑቕ እተሰጎት ከአ ብርቱዕ ህዝቢ ኺገብረን እየ። እግዚኣብሄር ድማ ኣብ ልዕሊኦም ኣብ ከረን ጽዮን ካብ ሕጂ ንዘለአለም ኪነግስ እዩ። |