Micah 4:7 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ንዝተሰብረ ተረፍ፡ ነታ ኣብ ርሑቕ ዘላ ድማ ሓያል ህዝቢ ክገብራ እየ። እግዚኣብሄር ድማ ካብ ሕጂ ንዘለኣለም ኣብ ደብረ ጽዮን ኪገዝኦም እዩ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) አንካሳይቱንም ለቅሬታ፥ ወደ ሩቅም የተጣለችውን ለብርቱ ሕዝብ አደርጋታለሁ፥ ከዚያም ወዲያ እስከ ዘላለም ድረስ እግዚአብሔር በጽዮን ተራራ በእነርሱ ላይ ይነግሣል።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) አንካሳይቱንም ለቅሬታ፥ ወደ ሩቅም የተጣለችውን ለብርቱ ሕዝብ አደርጋታለሁ፤ ከዚያም ወዲያ እስከ ዘላለም ድረስ እግዚአብሔር በጽዮን ተራራ በእነርሱ ላይ ይነግሣል።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year አንካሳይቱን ትሩፍ፥ የተጣለችውን ብርቱ መንግሥት አደርጋታለሁ፤ ከአሁን ጀምሮ እስከ ዘለዓለም በጽዮን ተራራ ጌታ በእነርሱ ላይ ይነግሣል።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ታን ዎባቱዋ ዉሪደ አቴዳ አቶዋንታ ኦና፤ ቃይ ኦሞዱዋን ሃኮ ሳኣ ቤዳዋንታካ ምኖ ካዉተ ከሳና። ሄ ዎድያፐ ዶማደ መና ጋካናዉ፥ ታን መና ጎዳይ ጽዮነ ደርያን ኡንቱንቱ ቦላ ካተታና” ያጌ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Taani wobbatuwaa wuriidde atteeda atowantta ootsana; k'ay omooduwaan haako sa'aa beeddawanttakka mino kawutetsaa kessana. He wodiyaappe doommaade med'inaa gakkanaw, taani Med'ina Goday S'iyoone Deriyan unttunttu bolla kaatetana» yaagee.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Gundatappe attidaytanne qohettidayta ta istta mino dere kessana; he gallassayfe doommidi mernaa gakkanaas GODAY Xiyoone zuman istta bolla kawotana.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ጉንዳታፔ ኣቲዳይታኔ ቆሄቲዳይታ ታ ኢስታ ሚኖ ዴሬ ኬሳና፤ ሄ ጋላሳይፌ ዶሚዲ ሜርና ጋካናስ ጎዳይ ጺዮኔ ዙማን ኢስታ ቦላ ካዎታና።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ዎበት አትድ ዳና መላ ኦና፤ ድኤትድ ሃሆ በሲ ብዳይሳታ ምኖ ካዎተ ከሳና። ሄ ዎደፐ ዶማዳ መርናዉ ታኒ ጎዳይ፥ ፅዮነ ደርያን ኤንታ ቦላ ካዎታና” ያጌስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Wobbeti attidi daana mela oothana; di7etidi haaho bessi bidaysata mino kawotethi kessana. He wodepe doomada merinaw taani Goday, Xiyoone deriyan enta bolla kawotana” yaagees.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) የሽባዎችን ትሩፍ፣ የተገፉትንም ብርቱ ሕዝብ አደርጋለሁ፤ ከዚያች ቀን አንሥቶ እስከ ዘላለም፣ እግዚአብሔር በጽዮን ተራራ በእነርሱ ላይ ይነግሣል።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 አንካሶች ተርፈው እንዲኖሩ አደርጋለሁ፤ ተጥለው የነበሩትን ብርቱ ሕዝብ አደርጋቸዋለሁ፤ እኔም በጽዮን ተራራ ላይ ከዚያን ጊዜ ጀምሮ እስከ ዘለዓለም በእነርሱ ላይ እነግሣለሁ።”
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ነታ ሓንካስ ንተረፍ ነታ ናብ ርሑቕ ዝተሰጐት ከዓ ብርቱዕ ህዝቢ ኽገብራ እየ፤ ካብታ መዓልቲ እቲኣ ጀሚሩ፥ እግዚኣብሄር ንዘለኣለም ኣብ እምባ ፅዮን፥ ኣብ ልዕሊኣቶም ክነግስ እዩ።”
Amharic Tigrinya 2011 ነታ ሓንካስ ንተረፍ፡ ነታ ናብ ርሑቕ እተሰጎት ከአ ብርቱዕ ህዝቢ ኺገብረን እየ። እግዚኣብሄር ድማ ኣብ ልዕሊኦም ኣብ ከረን ጽዮን ካብ ሕጂ ንዘለአለም ኪነግስ እዩ።