Micah 4:6 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | በታ መዓልቲ እቲኣ፡ ነቶም ህዱኣት ክእክብ እየ፡ ነቶም እተባረሩን ነቶም ዝጨቆንክዎምን ድማ ክእክብ እየ፡ ይብል እግዚኣብሄር። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | በዚያ ቀን አንካሳይቱን እሰበስባለሁ፥ ይላል እግዚአብሔር፥ የባከነችውንና ያስጨነቅኋትንም አከማቻለሁ፥ |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | በዚያ ቀን አንካሳይቱን እሰበስባለሁ፥ ይላል እግዚአብሔር፥ የባከነችውንና ያስጨነቅኋትንም አከማቻለሁ፤ |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | በዚያ ቀን ይላል ጌታ፥ አንካሳይቱን እሰበስባለሁ፥ የተጣለችውንና የጎዳኋትን አከማቻለሁ፤ |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | መና ጎዳይ ሀዋዳን ያጌ፤ “ሄ ጋላስ ታን ዎባቱዋ ሺሻና፤ ቃይ ኦሞዱዋን ሃኮ ሳኣ ቤዳዋንታነ ታን ቱጋዬዳዋንታካ ሺሻና። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Med'ina Goday hawaadan yaagee; «He gallassi taani wobbatuwaa shiishshana; k'ay omooduwaan haako sa'aa beeddawanttanne taani tuggayeeddawanttakka shiishshana. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | GODAY, «Tani he gallas gundidayta shiishshana; bete bidaytanne muuzottana mala ta aaththa immidayta ubbaa issiso shiishshana. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ጎዳይ፥ «ታኒ ሄ ጋላስ ጉንዲዳይታ ሺሻና፤ ቤቴ ቢዳይታኔ ሙዞታና ማላ ታ ኣ ኢሚዳይታ ኡባ ኢሲሶ ሺሻና። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ጎዳይ፥ “ሄ ጋላስ ታኒ ዎበታነ ታኒ ዋዬስ አ እምን፥ ድኤትድ ሃሆ በሲ ብዳይሳታ ሺሻና። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Goday, “He gallas taani wobbetanne taani waayees aatha immin, di7etidi haaho bessi bidaysata shiishana. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | እግዚአብሔር እንዲህ ይላል፤ “በዚያች ቀን ሽባውን እሰበስባለሁ፤ ስደተኞችንና ለሐዘን ያደረግኋቸውን፣ ወደ አንድ ቦታ አመጣለሁ። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | እግዚአብሔር እንዲህ ይላል፦ “በዚያ ቀን አንካሶችንና እኔ ስለ ቀጣኋቸው ተሰደው መከራ የደረሰባቸውን ሕዝቤን እሰበስባለሁ። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | እግዚኣብሄር ከምዙይ ይብል፦ “በታ መዓልቲ እቲኣ፥ ነታ ሓንካስ ክእክባ እየ፤ ነታ ዝተሰጐጐትን ነታ ኣነ ዘጨነቕክዋን ክእክባ እየ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | በታ መዓልቲ እቲኣ ነታ ሓንካስ ክእክባ ነታ እተሰጎትን ነታ አነ ዘጨነቕክዋን ክሕብረን እየ፡ ይብል እግዚኣብሄር። |