Micah 4:2 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ብዙሓት ኣህዛብ ድማ መጺኦም፡ ንዑ ናብ ከረን እግዚኣብሄርን ናብ ቤት ኣምላኽ ያእቆብን ንደይብ፡ ክብሉ እዮም። ሕጊ፡ ቃል እግዚኣብሄር ድማ ካብ የሩሳሌም ካብ ጽዮን ኪወጽእ እዩ እሞ፡ መገድታቱ ኪምህረና እዩ፡ ብመገዱውን ክንመላለስ ኢና።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) ከጽዮን ሕግ፥ ከኢየሩሳሌምም የእግዚአብሔር ቃል ይወጣልና ብዙዎች አሕዛብ ሄደው፦ ኑ፥ ወደ እግዚአብሔር ተራራ፥ ወደ ያዕቆብ አምላክ ቤት እንውጣ፥ እርሱም መንገዱን ያስተምረናል፥ በፍለጋውም እንሄዳለን ይላሉ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) ከጽዮን ሕግ፥ ከኢየሩሳሌምም የእግዚአብሔር ቃል ይወጣልና ብዙዎች አሕዛብ ሄደው። ኑ፥ ወደ እግዚአብሔር ተራራ፥ ወደ ያዕቆብ አምላክ ቤት እንውጣ፤ እርሱም መንገዱን ያስተምረናል፥ በፍለጋውም እንሄዳለን ይላሉ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year ብዙዎች አሕዛብ መጥተው፦ ኑ ወደ ጌታ ተራራ፥ ወደ ያዕቆብ አምላክ ቤት እንውጣ፤ እርሱም መንገዱን ያስተምረናል፥ እኛም በፍለጋው እንሄዳለን ይላሉ፤ ከጽዮን ሕግ፥ ከኢየሩሳሌምም የጌታ ቃል ይወጣልና።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ዳሮ ካዉተቱዋ አሳይ ዪደ፥ “ሃይተ፤ መና ጎዳ ደርያ፥ ያቆባ ጾሳ ጌሻ ጎልያ አነ ፑደ ከሶይተ። እ ኮይያዋዳን ኑን ባና ማላ፥ እ ኑና ባረ ኦግያ ታማርሳና” ያጋና። አያዉ ጎፐ፥ ህጊ ጽዮነፐ፥ መና ጎዳ ቃላይካ የሩሳላመፐ ከሳና።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Daro kawutetsatuwaa Asay yiide, «Haayite; Med'ina Godaa deriyaa, Yaak'ooba S'oossaa Geeshsha Golliyaa ane pude kesoytte. I koyiyaawaadan nuuni baana mala, I nuuna bare ogiyaa tamaarissana» yaagana. Ayaw gooppe, higgii S'iyooneppe, Med'inaa Godaa k'aalaykka Yerusaalameppe kesana.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Daro kawoteththati izakko yiidi, «Xoossa zumaakko haa yiite; Yaaqoobe Godaakko ane boos; nu iza ogera baana mala nuna izi ba oge tamaarsana» gida; wogay Xiyooneppe, Xoossa qaalay qasse Yerusalaameppe yaana.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ዳሮ ካዎቴቲ ኢዛኮ ዪዲ፥ «ጾሳ ዙማኮ ሃ ዪቴ፤ ያቆቤ ጎዳኮ ኣኔ ቦስ፤ ኑ ኢዛ ኦጌራ ባና ማላ ኑና ኢዚ ባ ኦጌ ታማርሳና» ጊዳ፤ ዎጋይ ጺዮኔፔ፥ ጾሳ ቃላይ ቃሴ ዬሩሳላሜፔ ያና።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ህገይ ፅዮነፐ፥ ጎዳ ቃላይ የሩሳላመፐ ከይያ ግሾ፥ ዳሮ ካዎተት ይድ፥ “አነ ሃይተ፤ ጎዳ ዙማኮ፥ ያይቆባ ፆሳ ኬኮ ከዮስ። ኑ እያ ሸንያ ኦና መላ እ ኑና ባ ኦግያ ታማርሳና” ያጋና።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Higgey Xiyoonepe, Godaa qaalay Yerusalaamepe keyiya gisho, daro kawotethati yidi, “Ane Haayite; Godaa zumako, Yayqooba Xoossaa keethaako keyoos. Nu iya sheniya oothana mela I nuna ba ogiya tamaarsana” yaagana.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) ብዙ አሕዛብ መጥተው እንዲህ ይላሉ፤ “ኑ፤ ወደ እግዚአብሔር ተራራ፣ ወደ ያዕቆብ አምላክ ቤት እንሂድ፤ በመንገዱ እንድንሄድ፣ መንገዱን ያስተምረናል።” ሕግ ከጽዮን ይመጣል፤ የእግዚአብሔርም ቃል ከኢየሩሳሌም።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 ስለዚህ ብዙ ሕዝቦች እንዲህ ይላሉ፥ “ሕግ ከጽዮን፥ የእግዚአብሔርም ቃል ከኢየሩሳሌም ስለሚገኝ፥ ኑ፥ ወደ እግዚአብሔር ተራራ እንውጣ፤ ወደ ያዕቆብ አምላክ ቤተ መቅደስም እንሂድ፤ እርሱ ፈቃዱን እንድናደርግ ያስተምረናል፤ እኛም በእርሱ መንገድ እንሄዳለን።”
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ሕጊ ኻብ ፅዮን፥ ቃል እግዚኣብሄር ድማ፥ ካብ ኢየሩሳሌም ክወፅእ እዩ እሞ፥ ብዙሓት ህዝብታት ክኸዱ፥ “ንዑናይ ናብ እምባ እግዚኣብሄርን፥ ናብ ቤት ኣምላኽ ያእቆብን ንደይብ፥ ንሱ ኸዓ መንገድታቱ ኽምህረና እዩ፤ ንሕናውን ብመንገድታቱ ኽንኸይድ ኢና” ኽብሉ እዮም።
Amharic Tigrinya 2011 ሕጊ ኻብ ጽዮን፡ ቃል እግዚኣብሄር ከአ ካብ ዮርሳሌም ኪወጽእ እዩ እሞ፡ ብዙሓት ህዝብታት ኪከዱ፡ ንዑናይ ናብ ከረን እግዚኣብሄርን ናብ ቤት ኣምላኽ ያእቆብን ንደይብ፡ ንሱ ኸአ ጎደናታቱ ኺምህረና እዩ፡ ንሕናውን ብመገድታቱ ኺንመላለስ ኢና፡ ከአ ኪብሉ እዮም።