Micah 4:12 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ንሳቶም ግና ንሓሳብ እግዚኣብሄር ኣይፈልጥዎን፣ ምኽሩውን ኣይርድእዎን እዮም፣ ከመይሲ፡ ኣብ መሬት ከም ቍርጽራጽ ኪእክቦ እዩ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ነገር ግን የእግዚአብሔርን አሳብ አያውቁም፥ ምክሩንም አያስተውሉም፥ እንደ ነዶ ወደ አውድማ አከማችቶአቸዋልና። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ነገር ግን የእግዚአብሔርን አሳብ አያውቁም፥ ምክሩንም አያስተውሉም፤ እንደ ነዶ ወደ አውድማ አከማችቶአቸዋልና። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ነገር ግን የጌታን አሳብ አያውቁም፥ ምክሩንም አያስተውሉም፤ እንደ ነዶ በአውድማ አከማችቷቸዋልና። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ሽን ኡንቱንቱ መና ጎዳ ቆፋ ኤርክኖ፤ አ ሀልቹዋካ አኬክክኖ። ካ ቡክያ ኡዱማዉ ሺሼዳ ምርቂያዳን፥ መና ጎዳይ ኡንቱንታ ሙራናዉ ሺሼዳ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Shin unttunttu Med'ina Godaa k'ofaa erikkino; Aa halchchuwaakka akeekikkino. Katsaa bukkiyaa uddumaw shiishsheedda mirk'k'iyaadan, Med'ina Goday unttuntta muranaw shiishsheedda. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Gido attiin istti Xoossa qofa erettenna; bukettanaas balen shiiqiza mirqqe kaththa mala bana shiishshizaade qofa istti erettenna. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ጊዶ ኣቲን ኢስቲ ጾሳ ቆፋ ኤሬቴና፤ ቡኬታናስ ባሌን ሺቂዛ ሚርቄ ካ ማላ ባና ሺሺዛዴ ቆፋ ኢስቲ ኤሬቴና። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ሽን ኤንቲ ጎዳ ቆፋ ኤሮኮና፤ እያ ሀልቹዋ አኬክቦኮና። ካ የታናዉ ዉዱማን ሺቀይሳዳ፥ ጎዳይ ኤንታ ሴራናዉ ሺሽስ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Shin enti Godaa qofaa erokona; iya halchuwa akeekibokona. Kathi yedhetanaw wudumman shiiqeysada, Goday enta seeranaw shiishis. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ነገር ግን የእግዚአብሔርን ሐሳብ አያውቁም፤ በዐውድማ ላይ እንደ ነዶ የሚሰበስባቸውን፣ የእርሱን ዕቅድ አያስተውሉም። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | እነዚህ ሕዝቦች ግን የእግዚአብሔርን ዕቅድ አላወቁም፤ የሚወቃ የእህል ነዶ በአውድማ ላይ እንደሚሰበሰብ እግዚአብሔር እነርሱን ራሳቸውን የሰበሰባቸው ለቅጣት መሆኑን አልተገነዘቡም። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ንሳቶም ግና ሓሳብ እግዚኣብሄር ኣይፈልጡን እዮም፤ ንምኽሩውን ኣየስተውዕሉን፤ ንሱስ ከም እንዳእቲ ናብ ዓውዲ ኣኪብዎም እዩሞ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ንሳቶም ግና ሓሳብ እግዚኣብሄር ኣይፈለጡን ምኽሩውን ኣየስተውዐሉን፡ ንሱስ ከም እንዳእቲ ናብ ዓውዲ ይእክቦም አሎ። |