Micah 4:11 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ሕጂውን ብዙሓት ኣህዛብ ተኣኪቦምኹም ኣለዉ፡ ንሳ ትረክስ፡ ኣዒንትና ድማ ናብ ጽዮን ይኹኑ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | አሁንም፦ ርኩስ ትሁን፥ ዓይናችንም በጽዮን ላይ ይይ የሚሉ ብዙ አሕዛብ በአንቺ ላይ ተሰብስበዋል። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | አሁንም። ርኩስ ትሁን፥ ዓይናችንም በጽዮን ላይ ይይ የሚሉ ብዙ አሕዛብ በአንቺ ላይ ተሰብስበዋል። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | አሁንም፦ “ትርከስ፥ ዓይናችን በጽዮን ላይ ይሁን” የሚሉ ብዙ አሕዛብ በአንቺ ላይ ተሰብስበዋል። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ሽን ሀእ ዳሮ ካዉተቱ ነ ቦላ ሺቄድኖ፤ ሺቂደ፥ “የሩሳላመ ቱኖ፤ ኑ አይፊካ ጽዮነ ደረቆ” ያጊኖ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Shin ha"i daro kawutetsatuu ne bolla shiik'eeddino; shiik'iide, «Yerusaalame tuno; nu ayifiikka S'iyoone derek'k'o» yaagiino. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Ha7i qasse daro hankko dere asay ne bolla shiiqides; Isttika, ‹Hanna tunidaaz gidu! nu ayfey Xiyoono qidhen xeello› gaana. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ሃኢ ቃሴ ዳሮ ሃንኮ ዴሬ ኣሳይ ኔ ቦላ ሺቂዴስ፤ ኢስቲካ፥ ‹ሃና ቱኒዳዝ ጊዱ! ኑ ኣይፌይ ጺዮኖ ቂን ጼሎ› ጋና። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ሽን ሀእ ዳሮ ካዎተት ነ ቦላ ሺቅድ፥ “የሩሳላመይ ቱኖ፤ ኑ አይፈይ ፅዮነ በኦ” ያጎሶና። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Shin ha77i daro kawotethati ne bolla shiiqidi, “Yerusalaamey tuno; nu ayfey Xiyoone be7o” yaagosona. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | አሁን ግን ብዙ አሕዛብ፣ በአንቺ ላይ ተሰብስበዋል፤ እነርሱም፣ “የረከሰች ትሁን፤ ዐይናችንም ጽዮንን መዘባበቻ አድርጎ ይያት” ይላሉ። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | አሁን ግን ብዙ ሕዝቦች በእናንተ ላይ ተሰብስበው እንዲህ ይላሉ፦ “ኢየሩሳሌም ትርከስ! እኛም መፍረስዋን እንይ!” |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ሕዚ ግና ብዙሓት ኣህዛብ፥ ኣብ ልዕሌኺ ተኣኪቦም፥ “ትርከስ፤ ኣዒንትናውን ንፅዮን ይጠምታ” ይብሉ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ሕጂ ኸአ፡ ትርከስ፡ ኣዒንትና ድማ ናብ ጽዮን ይጠምታ፡ ዚብሉ ብዙሓት ህዝብታት ተአከቡኺ። |