Micah 4:11 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ሕጂውን ብዙሓት ኣህዛብ ተኣኪቦምኹም ኣለዉ፡ ንሳ ትረክስ፡ ኣዒንትና ድማ ናብ ጽዮን ይኹኑ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) አሁንም፦ ርኩስ ትሁን፥ ዓይናችንም በጽዮን ላይ ይይ የሚሉ ብዙ አሕዛብ በአንቺ ላይ ተሰብስበዋል።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) አሁንም። ርኩስ ትሁን፥ ዓይናችንም በጽዮን ላይ ይይ የሚሉ ብዙ አሕዛብ በአንቺ ላይ ተሰብስበዋል።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year አሁንም፦ “ትርከስ፥ ዓይናችን በጽዮን ላይ ይሁን” የሚሉ ብዙ አሕዛብ በአንቺ ላይ ተሰብስበዋል።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ሽን ሀእ ዳሮ ካዉተቱ ነ ቦላ ሺቄድኖ፤ ሺቂደ፥ “የሩሳላመ ቱኖ፤ ኑ አይፊካ ጽዮነ ደረቆ” ያጊኖ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Shin ha"i daro kawutetsatuu ne bolla shiik'eeddino; shiik'iide, «Yerusaalame tuno; nu ayifiikka S'iyoone derek'k'o» yaagiino.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Ha7i qasse daro hankko dere asay ne bolla shiiqides; Isttika, ‹Hanna tunidaaz gidu! nu ayfey Xiyoono qidhen xeello› gaana.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ሃኢ ቃሴ ዳሮ ሃንኮ ዴሬ ኣሳይ ኔ ቦላ ሺቂዴስ፤ ኢስቲካ፥ ‹ሃና ቱኒዳዝ ጊዱ! ኑ ኣይፌይ ጺዮኖ ቂን ጼሎ› ጋና።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ሽን ሀእ ዳሮ ካዎተት ነ ቦላ ሺቅድ፥ “የሩሳላመይ ቱኖ፤ ኑ አይፈይ ፅዮነ በኦ” ያጎሶና።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Shin ha77i daro kawotethati ne bolla shiiqidi, “Yerusalaamey tuno; nu ayfey Xiyoone be7o” yaagosona.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) አሁን ግን ብዙ አሕዛብ፣ በአንቺ ላይ ተሰብስበዋል፤ እነርሱም፣ “የረከሰች ትሁን፤ ዐይናችንም ጽዮንን መዘባበቻ አድርጎ ይያት” ይላሉ።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 አሁን ግን ብዙ ሕዝቦች በእናንተ ላይ ተሰብስበው እንዲህ ይላሉ፦ “ኢየሩሳሌም ትርከስ! እኛም መፍረስዋን እንይ!”
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ሕዚ ግና ብዙሓት ኣህዛብ፥ ኣብ ልዕሌኺ ተኣኪቦም፥ “ትርከስ፤ ኣዒንትናውን ንፅዮን ይጠምታ” ይብሉ።
Amharic Tigrinya 2011 ሕጂ ኸአ፡ ትርከስ፡ ኣዒንትና ድማ ናብ ጽዮን ይጠምታ፡ ዚብሉ ብዙሓት ህዝብታት ተአከቡኺ።