Micah 4:1 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ኣብ መወዳእታ መዓልትታት ግና እቲ ኸረን ቤት እግዚኣብሄር ኣብ ርእሲ ኣኽራን ኺጸንዕ፡ ካብ ኣኽራንውን ልዕል ኪብል እዩ። ሰባት ድማ ናብኣ ክውሕዙ እዮም። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | በመጨረሻውም ዘመን የእግዚአብሔር ቤት ተራራ በተራሮች ራስ ላይ ጸንቶ ይቆማል፥ ከኮረብቶችም በላይ ከፍ ከፍ ይላል፥ አሕዛብም ወደ እርሱ ይጐርፋሉ። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | በመጨረሻውም ዘመን የእግዚአብሔር ቤት ተራራ በተራሮች ራስ ላይ ጸንቶ ይቆማል፥ ከኮረብቶችም በላይ ከፍ ከፍ ይላል፤ አሕዛብም ወደ እርሱ ይጐርፋሉ። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | እንዲህም ይሆናል፥ በመጨረሻው ዘመን የጌታ ቤት ተራራ በተራሮች ራስ ላይ ጸንቶ ይቆማል፥ ከኮረብቶች በላይ ከፍ ከፍ ይላል፤ ሕዝቦችም ወደ እርሱ ይጐርፋሉ። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ዉርሰ ጋላሳቱዋን መና ጎዳ ጌሻ ጎልያ ኬጸቴዳ ደሪ ደረቱዋ ኡባፐ ቂደ ቤታና፤ ከራ ኡባቱዋፐካ ቦላና ቁ ቁ ጋና። ጋድያ አሳይ አኮ ዛታና። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Wurssetsaa gallassatuwaan Med'ina Godaa Geeshsha Golliyaa kees'etteedda derii deretuwaa ubbaappe d'ok'k'iide beettana; keraa ubbatuwaappekka bollana d'ok'k'u d'ok'k'u gaana. Gadiyaa Asay aakko zattana. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Wurseththa wode Xoossa keeththi iza bolla diza zumay hara zuma ubbaafe aadhdhi beettana; hara zumatappe bollara dhoqqu gaana; dereykka izakko goochchana. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ዉርሴ ዎዴ ጾሳ ኬ ኢዛ ቦላ ዲዛ ዙማይ ሃራ ዙማ ኡባፌ ኣ ቤታና፤ ሃራ ዙማታፔ ቦላራ ቁ ጋና፤ ዴሬይካ ኢዛኮ ጎቻና። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ዉርሰ ጋላሳን ጎዳ ፆሳ ኬይ ኬፀትዳ ዙማይ፥ ዙማታ ኡባፈ ቁ ግድ በንታና። ደረ ኡባፈ ቁ ቁ ጋና። ካዎተት ኡባይ እያኮ ዎዳና። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Wursetha gallasan Godaa xoossa keethay keexetida zumay, zumata ubbaafe dhoqu gidi bentana. Dere ubbaafe dhoqu dhoqu gaana. Kawotethati ubbay iyako woddana. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | በመጨረሻው ዘመን፣ የእግዚአብሔር ቤተ መቅደስ ተራራ፣ ከተራሮች ልቆ ይታያል፤ ከኰረብቶች በላይ ከፍ ይላል፤ ሕዝቦችም ወደ እርሱ ይጐርፋሉ። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | የዘመኑ ፍጻሜ ሲደርስ፥ የእግዚአብሔር ቤተ መቅደስ የተሠራበት ተራራ ከሌሎች ተራራዎች ሁሉ በልጦ ይታያል፤ ከኰረብቶችም ሁሉ እጅግ ከፍ ይላል፤ የብዙ መንግሥታት ሕዝቦችም ወደ እርሱ ይጐርፋሉ። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | በቲ ዳሕረዋይ ዘመን፥ እቲ እምባ ቤት እግዚኣብሄር፥ ኣብ ርእሲ እምባታት ፀኒዑ ኽቐውም እዩ፤ ኣብ ልዕሊ ዀረብታታትውን ልዕል ልዕል ክብል እዩ፤ ህዝብታት ድማ ናብኡ ኽውሕዙ እዮም። |
| Amharic Tigrinya 2011 | በተን ዳሕሮት መዓልትታት ኪኸውን እዩ፡ እቲ ደብሪ ቤት እግዚኣብሄር ኣብ ርእሲ ኣኽራን ኪጸንዕ፡ ኣብ ልዕሊ ኹድኹዶታት ከአ ልዕል ኪብል እዩ። ህዝብታት ድማ ናብኡ ኺውሕዙ እዮም። |