Micah 3:8 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ኣነ ግና ብሓቂ ብመንፈስ እግዚኣብሄር ሓይልን ብፍትሕን ሓይልን መሊአ ኣለኹ፣ ንያእቆብ ኣበሳኡን ንእስራኤል ሓጢኣቱን ክነግሮ እየ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | እኔ ግን በደሉን ለያዕቆብ፥ ኃጢአቱንም ለእስራኤል እነግር ዘንድ በእግዚአብሔር መንፈስ ኃይልንና ፍርድን ብርታትንም ተሞልቻለሁ። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | እኔ ግን በደሉን ለያዕቆብ፥ ኃጢአቱንም ለእስራኤል እነግር ዘንድ በእግዚአብሔር መንፈስ ኃይልንና ፍርድን ብርታትንም ተሞልቻለሁ። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | እኔ ግን በደሉን ለያዕቆብ፥ ኃጢአቱንም ለእስራኤል እንድነግር በጌታ መንፈስ ኃይልን፥ ፍትህና ብርታት ተሞልቻለሁ። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ሽን ታና ግዶፐ፥ ታን ያቆባ ዛረቶ ኡንቱንታ ባይዙዋ፥ እስራኤልያ አሳስካ ኡንቱንቱ ናጋራ ኦዳና ማላ፥ ዎልቃን፥ መና ጎዳ አያናን፥ ሱረ ፕርዳንነ ምኖተን ኩማድ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Shin taana gidooppe, taani Yaak'ooba zaretoo unttuntta bayzzuwaa, Israa'eeliyaa asaassikka unttunttu nagaraa odana mala, wolk'k'an, Med'ina Godaa Ayyaanan, suure pirddaaninne minotetsan kumaad. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Ta qasse Yaaqoobes iza qohoza, Isra7eelesikka iza nagara yootanaas wolqqan, Xoossa ayanan, tuma pirdaninne minoteththan kumadis. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ታ ቃሴ ያቆቤስ ኢዛ ቆሆዛ፥ ኢስራኤሌሲካ ኢዛ ናጋራ ዮታናስ ዎልቃን፥ ጾሳ ኣያናን፥ ቱማ ፒርዳኒኔ ሚኖቴን ኩማዲስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ሽን ታኒ ያይቆባ ዘረስ ኤንታ ናጋራ፥ እስራኤለ አሳስ ኤንታ ናጋራ ኦዳና መላ ዎልቃን፥ ጎዳ አያናን፥ ሱረ ፕርዳንነ ምኖተን ኩማስ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Shin taani Yayqooba zerethaas enta nagara, Isra7eele asaas enta nagaraa odana mela wolqan, Godaa Ayyaanan, suure pirdaaninne minotethan kumas. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | እኔ ግን፣ ለያዕቆብ በደሉን፣ ለእስራኤልም ኀጢአቱን እነግር ዘንድ፣ ኀይልን በእግዚአብሔር መንፈስ፣ ፍትሕና ብርታትም ተሞልቻለሁ። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | እኔን ግን እግዚአብሔር በመንፈሱና በኀይሉ ሞልቶኛል፤ የእስራኤል ሕዝብ በደላቸውና ኃጢአታቸው ምን እንደ ሆነ አስታውቃቸው ዘንድ በግልጽ ትክክለኛ ፍርድን ለመስጠት ብርታትን ሰጥቶኛል። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ኣነ ግና ንያእቆብ በደሉ፥ ንእስራኤል ከዓ ሓጢኣቱ ኽነግር፥ ብመንፈስ እግዚኣብሄር፥ ሓይልን ፍርድን ትብዓትን ተመሊአ ኣለኹ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ኣነ ግና ንያእቆብ በደሉ፡ ንእስራኤል ከአ ሐጢአቱ ኽነግሮስ፡ በመንፈስ እግዚኣብሄር ሓይልን ፍርድን ትብዓትን መሊኤ አለኹ። |