Micah 3:4 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ሽዑ ንእግዚኣብሄር ኪጽውዑ እዮም፣ ንሱ ግና ኣይሰምዖምን እዩ። ኣብቲ ግዜ እቲ ገጹ ከይተረፈ ክሓብኦም እዩ፣ ምኽንያቱ ኣብ ተግባራቶም ሕማቕ ተግባር ስለዝገበሩ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) የዚያን ጊዜ ወደ እግዚአብሔር ይጮኻሉ፥ እርሱም አይሰማቸውም፥ ሥራቸውንም ክፉ አድርገዋልና በዚያን ጊዜ ፊቱን ከእነርሱ ይሰውራል።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) የዚያን ጊዜ ወደ እግዚአብሔር ይጮኻሉ፥ እርሱም አይሰማቸውም፤ ሥራቸውንም ክፉ አድርገዋልና በዚያን ጊዜ ፊቱን ከእነርሱ ይሰውራል።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year የዚያን ጊዜ ወደ ጌታ ይጮኻሉ፥ እርሱ ግን አይመልስላቸውም፤ በዚያን ጊዜ ፊቱን ከእነርሱ ይሰውራል፥ ሥራቸው ክፉ ነውና።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ሄ ዎደ ኡንቱንቱ መና ጎዳኮ ዋሳና፥ ሽን እ ኡንቱንቶ ዛረና፤ እ ባረ ዴሙዋ ሄ ዎደ ኡንቱንቱፐ ቆሳና፤ አያዉ ጎፐ፥ ኡንቱንቱ ኢታ ኦሱዋ ኦድኖ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) He wode unttunttu Med'ina Godaakko waassana, shin I unttunttoo zaarenna; I bare deemuwaa he wode unttunttuppe k'osana; ayaw gooppe, unttunttu iita oosuwaa ootseeddino.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Isttika pude Xoossako waassana shin Xoossi istta waaso siyenna; iitateththaa gishshas he wode Xoossay ba ayfeso isttafe haraso zaarana.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ኢስቲካ ፑዴ ጾሳኮ ዋሳና ሺን ጾሲ ኢስታ ዋሶ ሲዬና፤ ኢታቴ ጊሻስ ሄ ዎዴ ጾሳይ ባ ኣይፌሶ ኢስታፌ ሃራሶ ዛራና።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ኤንቲ ኢታ ኦሶ ኦዳ ግሾ፥ ሄ ዎደ ኤንቲ ጎዳኮ ዋሳና፥ ሽን እ ኤንታዉ ዛረና፤ እ ባ ሶምኡዋ ሄ ዎደ ኤንታፈ ቆታና” ያጋስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Enti iita ooso oothida gisho, he wode enti Godaako waassana, shin I entaw zaarenna; I ba som7uwa he wode entafe qottana” yaagas.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) እነርሱም ወደ እግዚአብሔር ይጮኻሉ፤ እርሱ ግን አይመልስላቸውም፤ ካደረጉት ክፋት የተነሣ፣ በዚያ ጊዜ ፊቱን ከእነርሱ ይሰውራል።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 እናንተም ተጨንቃችሁ ወደ እግዚአብሔር የምትጮኹበት ጊዜ ይመጣል፤ ነገር ግን እርሱ አይመልስላችሁም፤ ክፉ ሥራ ስለ ሠራችሁ ልመናችሁ አይሰማም።”
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ሽዑ ናብ እግዚኣብሄር ከእውዩ እዮም፤ ንሱ ግና ኣይሰምዖምን፤ በቲ ጊዜ እቱይ፥ ክፉእ ስለ ዝገበሩ ገፁ ኻባኣቶም ክስውር እዩ።
Amharic Tigrinya 2011 ሽዑ ናብ እግዚኣብሄር ኬእውዩ እዮም፡ ንሱ ግና ኣይኪመልሰሎምን። በቲ ጊዜ እቲ፡ ከምቲ ዝገበርዎ ኽፉእ ግብሮም፡ ገጹ ኻብኦም ኪሐብእ እዩ።