Micah 3:11 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ርእሳ ብዓስቢ ይፈርዱ፡ ካህናታ ድማ ብዓስቢ ይምህሩ፡ ነብያታ ድማ ብገንዘብ ይንበዩ። ግናኸ ናብ እግዚኣብሄር ተጸጊዖም፡ እግዚኣብሄርዶ ኣብ ማእከልናዶ ኣይኰነን፧ ዝኾነ ክፍኣት ክወርደና ኣይክእልን እዩ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) አለቆችዋ በጉቦ ይፈርዳሉ፥ ካህናቶችዋም በዋጋ ያስተምራሉ፥ ነቢያቶችዋም በገንዘብ ያምዋርታሉ፥ ከዚህም ጋር፦ እግዚአብሔር በመካከላችን አይደለምን? ክፉ ነገር ምንም አይመጣብንም እያሉ በእግዚአብሔር ይታመናሉ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) አለቆችዋ በጉቦ ይፈርዳሉ፥ ካህናቶችዋም በዋጋ ያስተምራሉ፥ ነቢያቶችዋም በገንዘብ ያምዋርታሉ፤ ከዚህም ጋር። እግዚአብሔር በመካከላችን አይደለምን? ክፉ ነገር ምንም አይመጣብንም እያሉ በእግዚአብሔር ይታመናሉ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year አለቆችዋ በጉቦ ይፈርዳሉ፥ ካህናቷ በክፍያ ያስተምራሉ፥ ነቢዮችዋ በብር ያሟርታሉ፤ “ጌታ በመካከላችን አይደለምን? ክፉ ነገር በእኛ ላይ አይመጣብንም” እያሉ በጌታ ይደገፋሉ።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year አ ካፓቱ ማታይያን ፕርዲኖ፤ አ ቄሳቱ ድርጉዋን ታማርሲኖ፤ ቃይ አ ትምቢትያ ኦድያዋንቱካ ሚሻ ቃንጽና ሙሩኒኖ። ሽን ያቲደካ፥ “መና ጎዳይ ኑ ግዶን ደኤ ግደኔ? ኑ ቦላ አያ ኢታባይካ ዬና” ያጊደ መና ጎዳን አማነቲኖ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Aa kaappatuu mattaayiyaan pirddiino; Aa k'eesatuu dirgguwaan tamaarisiino; k'ay Aa timbbitiyaa odiyaawanttukka miishshaa k'ans's'ina muruniino. Shin yaatiidekka, «Med'ina Goday nu giddon de'ee gidennee? Nu bolla ayaa iitabaykka yeenna» yaagiide Med'inaa Godaan ammanettiino.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Kaaleththizayti matta7es pirdeettes; qeeseti miishsha gishshas tamaarseettes; Nabetikka miishshe mida gishshas yooteettes. Hessa ubbaa ooththidikka, «Xoossi nu giddon dees gidennee? Ay iitaykka nu bolla gakkenna» gishe Xoossan ceeqeteettes.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ካሌዛይቲ ማታኤስ ፒርዴቴስ፤ ቄሴቲ ሚሻ ጊሻስ ታማርሴቴስ፤ ናቤቲካ ሚሼ ሚዳ ጊሻስ ዮቴቴስ። ሄሳ ኡባ ኦዲካ፥ «ጾሲ ኑ ጊዶን ዴስ ጊዴኔ? ኣይ ኢታይካ ኑ ቦላ ጋኬና» ጊሼ ጾሳን ጬቄቴቴስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) እያ ሀላቃት ዎፈን ፕርዶሶና፤ ካህነት ሚሸን ታማርሶሶና፤ ናበት ሚሸይ ባይና ሙሩኖኮና። ሽን ሄ ኡባ ኦድ፥ “ጎዳይ ኑ ግዶን ደእያ ግሾ፥ ኑ ቦላ ኢታባይ ዬና” ያግድ እያ አማነቶሶና።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Iya halaqati wodhaafen pirdoosona; kahineti miishen tamaarsoosona; nabeti miishey bayna murunnokona. Shin he ubbaa oothidi, “Goday nu giddon de7iya gisho, nu bolla iitabay yeenna” yaagidi iya ammanetosona.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) መሪዎቿ በጕቦ ይፈርዳሉ፤ ካህናቷ ለዋጋ ሲሉ ያስተምራሉ፤ ነቢያቷም ለገንዘብ ሲሉ ይናገራሉ። ነገር ግን በእግዚአብሔር ላይ ተደግፈውም፣ “ እግዚአብሔር በመካከላችን አይደለምን? ምንም ዐይነት ክፉ ነገር አይደርስብንም” ይላሉ።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 የከተማይቱም ሹማምንት የሚፈርዱት በጉቦ ነው፤ ካህናቱ ያለ ዋጋ አያስተምሩም፤ ነቢያቱም ያለ ገንዘብ ትንቢት አይናገሩም፤ ይህም ሁሉ ሆኖ “እግዚአብሔር ከእኛ ጋር ስለ ሆነ ምንም ዐይነት ክፉ ነገር አይመጣብንም” በማለት በእግዚአብሔር ይመካሉ።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ኣሕሉቓ ብጉቦ ይፈርዱ፤ ካህናታ ብዋጋ ይምህሩ፤ ነቢያታ ብገንዘብ ይጥንቍሉ፤ ምስ ናይ እዙይ ከዓ “እግዚኣብሄርዶ ኣብ ማእኸልና ኣይኮነን? መዓት ኣይወርደናን እዩ” እናበሉ፥ ብእግዚኣብሄር ይእመኑ።
Amharic Tigrinya 2011 ሓላቑኣ ብመማለጃ ይፈርዱ፡ ካህናታ ብዋጋ ይምህሩ፡ ነብያታ ብገንዘብ ይንበዩ፡ ምስናይ እዚ ኸአ፡ እግዚኣብሄርዶ ኣብ ማእከልና ኣይኮነን፡ መዓት ኣይወርደናን እዩ፡ ኢሎም ኣብ እግዚኣብሄር ይጽግዑ።