Micah 3:11 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ርእሳ ብዓስቢ ይፈርዱ፡ ካህናታ ድማ ብዓስቢ ይምህሩ፡ ነብያታ ድማ ብገንዘብ ይንበዩ። ግናኸ ናብ እግዚኣብሄር ተጸጊዖም፡ እግዚኣብሄርዶ ኣብ ማእከልናዶ ኣይኰነን፧ ዝኾነ ክፍኣት ክወርደና ኣይክእልን እዩ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | አለቆችዋ በጉቦ ይፈርዳሉ፥ ካህናቶችዋም በዋጋ ያስተምራሉ፥ ነቢያቶችዋም በገንዘብ ያምዋርታሉ፥ ከዚህም ጋር፦ እግዚአብሔር በመካከላችን አይደለምን? ክፉ ነገር ምንም አይመጣብንም እያሉ በእግዚአብሔር ይታመናሉ። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | አለቆችዋ በጉቦ ይፈርዳሉ፥ ካህናቶችዋም በዋጋ ያስተምራሉ፥ ነቢያቶችዋም በገንዘብ ያምዋርታሉ፤ ከዚህም ጋር። እግዚአብሔር በመካከላችን አይደለምን? ክፉ ነገር ምንም አይመጣብንም እያሉ በእግዚአብሔር ይታመናሉ። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | አለቆችዋ በጉቦ ይፈርዳሉ፥ ካህናቷ በክፍያ ያስተምራሉ፥ ነቢዮችዋ በብር ያሟርታሉ፤ “ጌታ በመካከላችን አይደለምን? ክፉ ነገር በእኛ ላይ አይመጣብንም” እያሉ በጌታ ይደገፋሉ። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | አ ካፓቱ ማታይያን ፕርዲኖ፤ አ ቄሳቱ ድርጉዋን ታማርሲኖ፤ ቃይ አ ትምቢትያ ኦድያዋንቱካ ሚሻ ቃንጽና ሙሩኒኖ። ሽን ያቲደካ፥ “መና ጎዳይ ኑ ግዶን ደኤ ግደኔ? ኑ ቦላ አያ ኢታባይካ ዬና” ያጊደ መና ጎዳን አማነቲኖ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Aa kaappatuu mattaayiyaan pirddiino; Aa k'eesatuu dirgguwaan tamaarisiino; k'ay Aa timbbitiyaa odiyaawanttukka miishshaa k'ans's'ina muruniino. Shin yaatiidekka, «Med'ina Goday nu giddon de'ee gidennee? Nu bolla ayaa iitabaykka yeenna» yaagiide Med'inaa Godaan ammanettiino. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Kaaleththizayti matta7es pirdeettes; qeeseti miishsha gishshas tamaarseettes; Nabetikka miishshe mida gishshas yooteettes. Hessa ubbaa ooththidikka, «Xoossi nu giddon dees gidennee? Ay iitaykka nu bolla gakkenna» gishe Xoossan ceeqeteettes. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ካሌዛይቲ ማታኤስ ፒርዴቴስ፤ ቄሴቲ ሚሻ ጊሻስ ታማርሴቴስ፤ ናቤቲካ ሚሼ ሚዳ ጊሻስ ዮቴቴስ። ሄሳ ኡባ ኦዲካ፥ «ጾሲ ኑ ጊዶን ዴስ ጊዴኔ? ኣይ ኢታይካ ኑ ቦላ ጋኬና» ጊሼ ጾሳን ጬቄቴቴስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | እያ ሀላቃት ዎፈን ፕርዶሶና፤ ካህነት ሚሸን ታማርሶሶና፤ ናበት ሚሸይ ባይና ሙሩኖኮና። ሽን ሄ ኡባ ኦድ፥ “ጎዳይ ኑ ግዶን ደእያ ግሾ፥ ኑ ቦላ ኢታባይ ዬና” ያግድ እያ አማነቶሶና። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Iya halaqati wodhaafen pirdoosona; kahineti miishen tamaarsoosona; nabeti miishey bayna murunnokona. Shin he ubbaa oothidi, “Goday nu giddon de7iya gisho, nu bolla iitabay yeenna” yaagidi iya ammanetosona. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | መሪዎቿ በጕቦ ይፈርዳሉ፤ ካህናቷ ለዋጋ ሲሉ ያስተምራሉ፤ ነቢያቷም ለገንዘብ ሲሉ ይናገራሉ። ነገር ግን በእግዚአብሔር ላይ ተደግፈውም፣ “ እግዚአብሔር በመካከላችን አይደለምን? ምንም ዐይነት ክፉ ነገር አይደርስብንም” ይላሉ። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | የከተማይቱም ሹማምንት የሚፈርዱት በጉቦ ነው፤ ካህናቱ ያለ ዋጋ አያስተምሩም፤ ነቢያቱም ያለ ገንዘብ ትንቢት አይናገሩም፤ ይህም ሁሉ ሆኖ “እግዚአብሔር ከእኛ ጋር ስለ ሆነ ምንም ዐይነት ክፉ ነገር አይመጣብንም” በማለት በእግዚአብሔር ይመካሉ። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ኣሕሉቓ ብጉቦ ይፈርዱ፤ ካህናታ ብዋጋ ይምህሩ፤ ነቢያታ ብገንዘብ ይጥንቍሉ፤ ምስ ናይ እዙይ ከዓ “እግዚኣብሄርዶ ኣብ ማእኸልና ኣይኮነን? መዓት ኣይወርደናን እዩ” እናበሉ፥ ብእግዚኣብሄር ይእመኑ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ሓላቑኣ ብመማለጃ ይፈርዱ፡ ካህናታ ብዋጋ ይምህሩ፡ ነብያታ ብገንዘብ ይንበዩ፡ ምስናይ እዚ ኸአ፡ እግዚኣብሄርዶ ኣብ ማእከልና ኣይኮነን፡ መዓት ኣይወርደናን እዩ፡ ኢሎም ኣብ እግዚኣብሄር ይጽግዑ። |